✝በስዕልሽ ፊት እሰግዳለሁ!✝(ማር ገላውዴዎስ - መልክዐ ስዕል) ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ (deacon yordanos abebe )

💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠
/ማቴ ፫:፫/
✝በስዕልሽ ፊት እሰግዳለሁ!✝
(ማር ገላውዴዎስ - መልክዐ ስዕል)
(🌻መስከረም 10 - 2014🌻)
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

Пікірлер

    Келесі