"" የወይን ሐረግ ድንግል "" (አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ)ዲ/ዮርዳኖስ አበበ beacon yordanos abebe
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠 /ማቴ ፫:፫/
"" ❇️የወይን ሐረግ ድንግል❇️ ""
(አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ)
"" 🌻የእሴብሕ ጸጋኪ ትርጓሜ🌻
(ክፍል 2) ""
(✝ኅዳር 3 - 2014✝)
⛪️ በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
Пікірлер: 1
አሜን ፫ እግዚአብሔር ይመስገን አሜን የተመሰገኑ ይሁኑ አሜን አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ ያገልግሎት ዘመነወትን ይባርክ አሜን ፫🙏🙏🙏🌻🍀🌻🍀🙏🌾👏🌻🍀🙏🙏🌻🌻🌻❤