""የወይን ሐረግ ድንግል "" (አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ) በ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ(deacon yordanos abebe )

💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠 /ማቴ ፫:፫/
"" ❇️የወይን ሐረግ ድንግል❇️ ""
(አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ)
"" 🌻የእሴብሕ ጸጋኪ ትርጓሜ🌻
(ክፍል ፩) ""
(✝ኅዳር 3 - 2014✝)
⛪️ በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

Пікірлер: 3

  • @wehazitwehazit8401
    @wehazitwehazit8401 Жыл бұрын

    አሜን አሜን አሜን ፣ መምህር ፣አምላክ፣ናይ፣አጎልጉሎት፣ዘመን፣እባርክ።

  • @elshaddaitube
    @elshaddaitube Жыл бұрын

    ብዙዎቻችን በእመቤታችን አርጋኖን ጸሎትና በረከት ከችግራችን ተላቀን ተጠቅመናል የመጽሐፉ ዋና ደራሲ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ነው። ገዳሙ እያሰራው ላለው ፕሮጀክት የምዕመናኑን ድጋፍ ይፈልጋል የዚህ በረከት ተሳታፊ እንድትሆኑ የአንድነት ገዳሙ ጥሪ ያቀርባል። አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫና አባ በጸሎተ ሚካኤል አንድነት ገዳም 1000079789872 EBC

  • @salamjiji2569

    @salamjiji2569

    Жыл бұрын

    Bereketu Yebeza Mhretu Sefi GETACHN MEDANITACHN Ke Enatu EMEBETE Kbr Hulu Lenesu Yhun

Келесі