"" እንደ እኔ ሁኑ! ""(ገላ. ፬:፲፪) ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ deacon yordanos abebe

💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠 /ማቴ ፫:፫/
"" ❇️እንደ እኔ ሁኑ!❇️ ""
(ገላ. ፬:፲፪)
✝(ኅዳር 19 - 2014)✝
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

Пікірлер: 6

  • @meseretzike
    @meseretzike3 ай бұрын

    እግዚያቢሄር ይመስገን🙏🙏

  • @user-up2xr1mv9p
    @user-up2xr1mv9p2 жыл бұрын

    አሜን ፫ እግዚአብሔር ይመስገን አሜን የተመሰገኑ ይሁኑ አሜን ፫🙏🙏🙏🌻🍀🌾❤ አሜን አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን ፫ 🙏🌻🍀🌾 እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን ፫🙏🙏🌻🍀🌾🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻

  • @zufanabebaw8008
    @zufanabebaw80082 жыл бұрын

    እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያሠማልን አሜን

  • @Sarah-ehtemaryamb
    @Sarah-ehtemaryamb2 жыл бұрын

    እግዚአብሔር አምላክ ይክበር ይመስገን አሜን ወአሜን የሰማነውን በልቦናችን ያሳድርብን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ዲያቆን ገብረ መድኅን የቅዱሳኑ በረከት ረድኤት ምልጃ አይለየን

  • @jemayenshreta8146
    @jemayenshreta81465 ай бұрын

    ቃለሂወት ያሰማልን መምህራችን እድሜ ጤና ይስጥልን የቅዱሳን የፃድቃን በረከት አይለየን አሜን!

  • @bertukan7335
    @bertukan73352 жыл бұрын

    ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜን አሜን አሜን

Келесі