"" እንደ እኔ ሁኑ! ""(ገላ. ፬:፲፪) ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ deacon yordanos abebe
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠 /ማቴ ፫:፫/
"" ❇️እንደ እኔ ሁኑ!❇️ ""
(ገላ. ፬:፲፪)
✝(ኅዳር 19 - 2014)✝
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
Пікірлер: 6
እግዚያቢሄር ይመስገን🙏🙏
አሜን ፫ እግዚአብሔር ይመስገን አሜን የተመሰገኑ ይሁኑ አሜን ፫🙏🙏🙏🌻🍀🌾❤ አሜን አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን ፫ 🙏🌻🍀🌾 እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን ፫🙏🙏🌻🍀🌾🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያሠማልን አሜን
እግዚአብሔር አምላክ ይክበር ይመስገን አሜን ወአሜን የሰማነውን በልቦናችን ያሳድርብን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ዲያቆን ገብረ መድኅን የቅዱሳኑ በረከት ረድኤት ምልጃ አይለየን
ቃለሂወት ያሰማልን መምህራችን እድሜ ጤና ይስጥልን የቅዱሳን የፃድቃን በረከት አይለየን አሜን!
ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜን አሜን አሜን