"ቅድስት ጾመ ነቢያት (ቅዱሳን)"(ኢሳ. ፶፰:፩-ፍም) ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ deacon yordanos abebe

💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠 /ማቴ ፫:፫/
✝እንኳን አደረሳችሁ!✝
"" ❇️ቅድስት ጾመ ነቢያት (ቅዱሳን)❇️ ""
(ኢሳ. ፶፰:፩-ፍም)
(ኅዳር 15 - 2014)
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

Пікірлер: 1

  • @user-up2xr1mv9p
    @user-up2xr1mv9p2 жыл бұрын

    አሜን ፫ እግዚአብሔር ይመስገን አሜን የተመሰገኑ ይሁኑ አሜን የተመሰገነ ይሁን አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን ፫🙏🙏🙏🌻🌻🌻🌻 አቤቱ ጌታ ሆይ አተን መፍራት አስተምርኝ😭😭😭😭

Келесі