ሾተላዩ ሰላይ | ክፍል 1 | shotelayu selay
Ойын-сауық
ክፍል 2 👉 • ሾተላዩ ሰላይ | ክፍል 2
ደራሲ ማሞ ውድነህ
አቶ ማሞ ውድነህ ጥቅምት 12 ቀን 1923 ዓ.ም በቀድሞው የወሎ ክፍለ ሃገር በዋግ አውራጃ ዐምደ ወርቅ ከተማ ከአባታቸው አቶ ውድነህ ተፈሪና ከእናታቸው ወይዘሮ አበበች ወልደየስ ተወለዱ;; በፋሺስት ኢጣልያ ወረራ ጊዜ ወላጆቻቸውን አጥተዋል። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በ 15 አመታቸው የጀመሩት አቶ ማሞ በተለያዩ ችግሮች ምክኒያት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን መጨረስ ባይችሉም በአዲስ አበባ እና አስመራ ውስጥ የሚታተሙ ፖሊስ እና እርምጃው፣ህብረት እና የዛሬይቱ ኢትዮጲያ የተሰኙ ጋዜጦች ውስጥ አገልግለዋል።
አቶ ማሞ ውድነህ የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና ለ12 አመት የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራሲዎች ማኅበር ሊቀ መንበር ነበሩ ። በአቡነ ጳውሎስ በሚመራው የሃይማኖት ኮሚቴ ውስጥ በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን ለማምጣት ጥረት ካደረጉ ሰዎችም አንዱ ነበሩ። የ54 መጻህፍት ደራሲና ተርጓሚ የነበሩት አቶ ማሞ በማስታወቂያ ሚኒሰቴር ስር በሚታተሙ ጋዜጦችና መጽሔቶች በጋዜጠኝነት የሰሩ ሲሆን የፖሊስና እርምጃው ጋዜጣ መስራችና ተባባሪ ዋና አዘጋጅ ነበሩ፡፡ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት የማስታወቂያ ሚኒስቴር ተጠሪ ሆነዉ በተመደቡበት የጋዜጠኝነትና የፖለቲካ ስራ በተጨማሪ ህብረት በተሰኘዉ ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ዘገባዎችና ትንታኔዎች ያቀርቡ ነበር።
አቶ ማሞ ከባለቤታቸዉ ወይዘሮ አልማዝ ገብሩ 06 ልጆችና 10 የልጅ ልጆችን አፍርተዋል፡፡
አቶ ማሞ ባደረባቸዉ ሕመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች ህክምናቸዉን ሲከታተሉ የነበሩት ሲሆን ዓርብ የካቲት 23 ቀን 2004 ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ፀሎተ ፍትሐቱ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳዉሎስ ፓትሪያሪክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መሪነት ተፈፅሟል፡፡ አስክሬናቸውም በደራሲ ሐዲስ ዓለማየውና ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድኅን መካነ መቃብር አጠገብ አርፏል፡፡
አቶ ማሞን ይበልጥ ታዋቂና ተወዳጅ ያደረጋቸው በሥነ ጽሑፉ መስክ ያበረከቱት መጠነ ብዙና ዘርፈ ሰፊ የድርሰት ሥራዎቻቸው ናቸው፡፡ 53 መጻሕፍት ያሳተሙ ሲሆን፣ 54ኛው ‹‹ጣጣኛው›› ልብወለድ በሕትመት ላይ ነው፡፡ ሥራዎቻቸው በስለላ፣ በታሪክ፣ በልብለወድና በተውኔት ላይ ያተኮሩ ናቸው፡፡
#shotelayuselay#mamowudneh#tsegayeaberar#1
Spend enjoyable and educational time together with this video, Thanks for watching. If you have any personal questions or comments about this video you can contact me via links mentioned below.
ፌስቡክ 👉 / tsegaye.aberar.1
ኢንስታግራም👉 / tsegayeaberar
ቴሌግራም 👉t.me/tsegayeaberar
Пікірлер: 57
ክፍል 2 👉 kzread.info/dash/bejne/nXufxKuefaafYqg.html
ፀግሽ ትለያህ I can’t listen anyone else, your magical voice got me addicted 💙ትችላለህ ❤️
Welcome ፀግሽ የስለላ ታሪክ ሁሌም ምርጨየ ነው
ፀግሽ መጣህልን ❤ያንተን ድምፅ መስማት ሱስ ነው የሆነብኝ 🥺በውነት ገራሚ ተራኪ ነህ 💛ለብዙ ሰዎች ነው ገብተው እንዲሰሙህ ምጋብዘው fb, እንስታግራም,ካለህ ንገረን pls
Asteyayeten selsemahegn thank you ater maletu
ፀግሽ እንኳን በደህና መጣህልን :: በጣም ዝነኛ መፅሀፍ እንደነበር አስታውሳለሁ እንኳን ይህንን መረጥክልን እናመሰግናለን
Yay tsegish inkuwan dehna mexah wendime titlu ligineten astawesegn bexam book asdage neberku very adicted to fictions yay❤️💜💕🥰🥳🎉🎊👍🏾👏🏾
እኳን ስላም መጣህልን ወንድማችን እግዚአብሔር ይስጥልን በርታ
Tegey Enkan dehna metah dess belogel, Wendeme 🙏
እናመሰግናለን ጸግሽ
enkan dehna metahln tegshiye enamesegnalen ketay begugut etebkalen
ፀግሺ ስራ ህን እየዘገየህብኝ ነው እኔ ያላንተ ስራ መሥራት አልችልም ሁለተኝ ማዳመን ይሻለሁ እና አሁንይሄን ልደግመው ነው😊
በጣም የምወደውን ታሪክ ልታስቃኘን ስለወደድክ ከልብ አድናቆትና ምስጋና ጋር አደምጣለሁ።
Thank you!
እናመሰግናለን
ፀግሽዬ እንኳን ደህና መጣህ ድምፅህ ብቻውን እኮ …በርታልኝ በጉጉት እንዳናልቅ ትንሽ እረዘም እረዘም እያደረከው
Yemnm btakerbln ymechenal edlegn nachewu bante mitereku mexhaftochi endiwededu tadergachewaleh thanks.
ፀግሽ koo
Drom yanebebkut ymeslegna gin bante dmst wowwbut on your voice I can not wait to hear 👌👍
እንኳንም ደህና መጣህ
Thank you for your time 🙏
እናመሰግናለን ❤የሰላይ ታሪክ በጣም ነው የምወደው ነገን በጉጉት እጠብቃለው ኑርልን😍
@lizethio6061
2 жыл бұрын
እኒም እንዳንቺ ነኝ ☺️
እናመሰግናለን ፅግሽ
በጉጉት ነዉ የምጠብቀውህ ❤️❤️❤️❤️ ሠላም ይብዛልኝ ❤️❤️❤️❤️❤️❤️
አረ ፀግሽ በጌታ አትቆይ እስቲ ልስማው ይሄን
ፀግሽ ድምፅ እኳ አንደኝ ነው
እንኳን ደና መጣህ ፀግሽ ምርጣችን
Betam gobez nahe 🔥🙏 gen menduban book terkelen please ❤
ይህ መፅሀፍት የስምንተኛ ክፍል ተማሪ እያለሁ በክረምቱ ወራት ያነበብኩት መፅሀፍ ነው ምናልባት ካነበብኳቸው መፅሀፍት የመጀመሪያው ሊሆን ይችላል።
Welcome
Well came tsagish 💗👍🙏
እንኳን ደህና መጣህ ፀግሽ አዳምጨ እኮምታለሁ
ፀግሽ አንደኛኮ ነህ!
❤️💞❤️
❤❤❤❤
😍
ፀግሽ ድምፀ መረዋ🥰
እንኳን ደህና መጣህ ፀግሽ
መጣህ ፀግሺየ አናመሰግናለን
@sisayalemu5571
2 жыл бұрын
Sisay
@sisayalemu5571
2 жыл бұрын
Sisay
እንኳን ደህና መጣህ ፅግሽ
ሲድኒ ሸልደን ህልምሽን አጫውችኝ(tell me your dreams)please ፀግሽ ተርክልን 🙏🏾
ደብሮኝ ነበር ሰሞኑን አሁን ፈታ ልል ነዉ
Well come tsegeshi I really missed you
መጣህልን ፀግሽዬ 🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
Tsegish well come
እኮደናመጣህ ብሮ ናፍቀህን ነበር
Tigshey enkoun dehna metaki.
ቤጣም ነው ዬም ዌድህ
ፀግሽዬ እንኳን ደና መጣህልን ❤️🥰በማርያም በቀጣይ የጋዜጠኛና ደራሲ ዳንኤል ገዛኸኝን ሲዋን የሚለውን መፅሀፉን ተርክልን በማርያም ፀግሽ እውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ ነው ከታሪኩ ባለቤቶች አንዷ የኔዋ እናቴ ናት በስደት ላይ ተገናኝተው ነበር ከእናቴ ጋር የዛሬ 18አመት ከኢትዮጵያ እስከ የመን ሰነአ በእግር ጉዞ በመኪና በባህር ስቃይ የተሞላበት ስደት አሳልፈዋል
@sisayalemu5571
2 жыл бұрын
Sisay
ባሌ ብትሆን ደስ ይለኝ ነበር
@user-ph4ym4fi1k
2 жыл бұрын
ክክክ ጭራሽ ሽማግሌ ላኪ 🙄😂😂
❤️💞❤️