#Orthodox#Sibket#ምንእንጠይቅልዎ መልሶች
ቃለ ህይወት ያስማልን
አባታችን ሙሴ
Amen amen amen Kal hiwot yasemalen
Egziabher ewenetun edigeletselen Yegziabher yrdan Yamlakachen kidus fekadu yehun AMEN!
መምሕር ቃለ ሕይወት ያሰማልን🙏🙏🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምራችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን
Kale hewotin yasemalen Enamesgenalen
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ቃለ ይህወት ያሰማልን
kale heywet yasemalen memherachen
ቃለ ህይወትን ያሰማልን በፀጋ ይጠብቅልን
ሰነፍጥረትሰኞ
ቀዳሜ ጸጋ እናመሰግናለን
እግዚአብሔር ዓምላክ 22ቱን ሥነ ፍጥረ በቅጽበት ስለምን አልትርፈጠራቸውም?
የቤተክርስቲያናችን "ስነ ፍጥረት " ማስተማሪያ መፅሃፍን ፀሃፊው ማን ነው ?
ነብስ እንዴት ተፈጠረች እና እስትንፍስን እፍ አለበት የሚለው እንዴት ይታያል?
ቃለ ህይወት ያሠማልን መምህር። ጥያቄ አለኝ መምህር ሥነ ፍጥረት በየወገን በየወገኑ ሲቆጠሩ 22 ናቸው ብለው ከተነሱ በኋላ በየእለቱ ስንት ስንት ፈጠረ የሚለው ላይ ግን መፅሐፍ ከሚለው የተለየ ቁጥር ነው የሰጡት ከእሁድ ስንጀምር እሁድ ስምንት ፈጠረ ብለው አስተምረዋል ነገር ግን እርሶ መፅሐፍቶች ሲጠቅሱ ዘፍ ፣ኩፋ እና ቅዱስ ኤጲፋኒዮስን ተጠቅመዋል እነዚህ በዚህ እለት እንዳስቀመጡልን ሰባት ፈጠረ ይላሉ ብርሃን እንደ አንድ ፍጥረት መቁጠር እንደሌለብን አንድምታው አብራርቶ አስቀምጦታል ስምንተኛው ኬት አምጥተውት ነው ሁለተኛው ሰኞ ነው በዚህ ቀን ሁለት ፍጥረት ፈጠረ አሉ መፅሐፍ የሚለው አንድ እንደፈጠረ ነው እሷም ጠፈር ናት የከፈለበትን እንዴት ሁለት ብለው መቁጠር ይቻላል? ሦስተኛ ጥያቄ እለተ አርብ ሦስት ነው የፈጠረው አሉ ሀሙስ ባህርን ሲያዛት ሶስት ፍጥረት አወጣች ካሉ አርብ የብስን ሲያዛት አዳምን እንተውና ስንት ፍጥረት ከየብስ ተፈጠሩ ብሎ መፅሐፍ አስቀምጦልናል? እዴትስ ተብሎ ነው ሁለት ተብሎ የሚቆጠረው በእርሶ አቆጣጠር እንሂድ እንኳ ከተባለ የቁጥሮቾ ትክክለኛ ማስረጃ የሚገልፅ የመፅሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ሊገልፁል ይገባለ። በተረፈ የቁጥሮቹ ስህተት ተስተካክሎ ቢቀርብ እላለሁ አመሰግናለሁ!!!
ሁሌም ከመውቀስ ለምን ሊቅ ከሆኑ አስተካክለው አያስተምሩም ተነተኑሎት እኮ በሕይወቴም በጣም ተደጋገሞ በብዙ መምህራን ተምሪያለው ለውጥ አላግኘውም እንደውም ትብራራልኝ እንጂ አንድ ነገር ደግሞ አስረግጨ ልንገርክ ሀይማኖት ማመን እንጂ የቱ ጋ ነው ምኑ ጋ ነው ጥቅስ እየተባለ እየተመራመሩ የሚኖሩበት አይደለም እግዚኦ
ስነፍጥረታች 22 ናቸው ይባላል
Пікірлер: 21
ቃለ ህይወት ያስማልን
አባታችን ሙሴ
Amen amen amen Kal hiwot yasemalen
Egziabher ewenetun edigeletselen Yegziabher yrdan Yamlakachen kidus fekadu yehun AMEN!
መምሕር ቃለ ሕይወት ያሰማልን🙏🙏🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምራችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን
Kale hewotin yasemalen Enamesgenalen
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ቃለ ይህወት ያሰማልን
kale heywet yasemalen memherachen
ቃለ ህይወትን ያሰማልን በፀጋ ይጠብቅልን
@user-lj4yb2yh1l
8 ай бұрын
ሰነፍጥረትሰኞ
ቀዳሜ ጸጋ እናመሰግናለን
እግዚአብሔር ዓምላክ 22ቱን ሥነ ፍጥረ በቅጽበት ስለምን አልትርፈጠራቸውም?
የቤተክርስቲያናችን "ስነ ፍጥረት " ማስተማሪያ መፅሃፍን ፀሃፊው ማን ነው ?
ነብስ እንዴት ተፈጠረች እና እስትንፍስን እፍ አለበት የሚለው እንዴት ይታያል?
ቃለ ህይወት ያሠማልን መምህር። ጥያቄ አለኝ መምህር ሥነ ፍጥረት በየወገን በየወገኑ ሲቆጠሩ 22 ናቸው ብለው ከተነሱ በኋላ በየእለቱ ስንት ስንት ፈጠረ የሚለው ላይ ግን መፅሐፍ ከሚለው የተለየ ቁጥር ነው የሰጡት ከእሁድ ስንጀምር እሁድ ስምንት ፈጠረ ብለው አስተምረዋል ነገር ግን እርሶ መፅሐፍቶች ሲጠቅሱ ዘፍ ፣ኩፋ እና ቅዱስ ኤጲፋኒዮስን ተጠቅመዋል እነዚህ በዚህ እለት እንዳስቀመጡልን ሰባት ፈጠረ ይላሉ ብርሃን እንደ አንድ ፍጥረት መቁጠር እንደሌለብን አንድምታው አብራርቶ አስቀምጦታል ስምንተኛው ኬት አምጥተውት ነው ሁለተኛው ሰኞ ነው በዚህ ቀን ሁለት ፍጥረት ፈጠረ አሉ መፅሐፍ የሚለው አንድ እንደፈጠረ ነው እሷም ጠፈር ናት የከፈለበትን እንዴት ሁለት ብለው መቁጠር ይቻላል? ሦስተኛ ጥያቄ እለተ አርብ ሦስት ነው የፈጠረው አሉ ሀሙስ ባህርን ሲያዛት ሶስት ፍጥረት አወጣች ካሉ አርብ የብስን ሲያዛት አዳምን እንተውና ስንት ፍጥረት ከየብስ ተፈጠሩ ብሎ መፅሐፍ አስቀምጦልናል? እዴትስ ተብሎ ነው ሁለት ተብሎ የሚቆጠረው በእርሶ አቆጣጠር እንሂድ እንኳ ከተባለ የቁጥሮቾ ትክክለኛ ማስረጃ የሚገልፅ የመፅሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ሊገልፁል ይገባለ። በተረፈ የቁጥሮቹ ስህተት ተስተካክሎ ቢቀርብ እላለሁ አመሰግናለሁ!!!
@asegedechanbesso1399
3 жыл бұрын
ሁሌም ከመውቀስ ለምን ሊቅ ከሆኑ አስተካክለው አያስተምሩም ተነተኑሎት እኮ በሕይወቴም በጣም ተደጋገሞ በብዙ መምህራን ተምሪያለው ለውጥ አላግኘውም እንደውም ትብራራልኝ እንጂ አንድ ነገር ደግሞ አስረግጨ ልንገርክ ሀይማኖት ማመን እንጂ የቱ ጋ ነው ምኑ ጋ ነው ጥቅስ እየተባለ እየተመራመሩ የሚኖሩበት አይደለም እግዚኦ
ስነፍጥረታች 22 ናቸው ይባላል