የፓስተር ተስፋዬ ገብሬ ምስክርነት
ፓስተር ተስፋዬ ገብሬ(ጣሰው) በልጅነት እድሜው ወደ መጥፎ ህይወት ገባ። ኋላ ላይም በውትድርና ተቀጥሮ ሳለ መፍትሄ ፍለጋ የሄደበትን የቃሊቻና የውቃቢ መንፈስ ለማስተዋወቅ ይጥር ነበር። ይህንን ሰው ጌታ ኢየሱስ ከታሰረበት አስራት ፈትቶ የወንጌል ሰባኪ አገልጋይ አደረገው።
ፓስተር ተስፋዬ ገብሬ(ጣሰው) በልጅነት እድሜው ወደ መጥፎ ህይወት ገባ። ኋላ ላይም በውትድርና ተቀጥሮ ሳለ መፍትሄ ፍለጋ የሄደበትን የቃሊቻና የውቃቢ መንፈስ ለማስተዋወቅ ይጥር ነበር። ይህንን ሰው ጌታ ኢየሱስ ከታሰረበት አስራት ፈትቶ የወንጌል ሰባኪ አገልጋይ አደረገው።
Пікірлер: 6
የማልጠግበው ምሰክርነት
ተስፍሽ የአንተን ምስክርነት ለ 100ኛ ጊዜ እያዳመጥኩት ነው። ለጌታ ያለህ ቅናት ደስ ሲል ፀልይልኝ ወንድሜ🙏
Betam new Yemwedeh pastor.
ፓስተር ልዩ የ መተረክ ፀጋ አለህ ተባረክ
Pastorye ye anten miskirenet ende addis be hulun chanaloch esmawalhu yemyanis yeaganitin teranet kulich argo yemiasay new tebarek
በዛን ጊዜ የነበሩን አለቆቹን ማጭበርበር ችሎ ???