Evangelical MEDIA /Council
Evangelical MEDIA /Council
ይህ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የዩቱብ ቻናል ነው የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በአዋጅ ቁጥር 1208/2012 የተቋቋመ ሀይማኖታዊ ተቋም ነው።
በየእለቱ አዳዲስ መልዕክቶች እንዲደርሳችሁ ቻናላችንን Subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!!! kzread.info/dron/JogO8wWASAthyoScuiYuwQ.html?view_as=subscriber
Пікірлер
I am a resident of Bishoftu and follower of Protestant.. I support the decision of the city administration. It has been many years since you owned the land but that prime land of the city remains inefficient. Most residents of the city were regretting about the inefficiency of that place. Should we weight for the coming of Jesus for the utilization of the place. Even you did not make it convenient for the worship of God and dissemination of the Gospel. We knows what is the priority of the leaders of the church don’t make us express what is in our hearts. Let the PRIME LAND of the city be appropriately utilized
ቃለ - ሕይወትም ሆነ መ ኢ ያደኩበት ዐይኔ የበራበት ነው ዛሬ ግን ብዙ ነገሮች ተበላሽቷል አንድ ብቻ ማቴ 23 ÷ 23 ላይ እንደ ኤየሱስ አነጋገር 3 ዋና ነገሮች አሉ ከ3 ቱ አንዱ ፍትህ ነው " ፍትህን አታደርጉምና ወየውላችሁ " ነው ያለው ወደገደለው ልግባ ለትግራይ ( ለሕወሀት) ፈረዳችሁለት ወይ ? ወይስ በፕሮቴስቶች እምነትም ወያኔ ሰይጣን ስለሆነ የደረሰበት ዋጋው ነው? " ወየውላችሁ " የተባለንበትን ጉዳይ ጉዳያችን እንዳልሆነ ቆጥረን ? ? ? የነፃፍትና ፈሪሳዋያን አገር ብትንትኗን ወጥታ የለም ወይ? የጌታ ልጆች ሆይ " ከየት እንደወደቃችሁ አስቡ " ከሽመልስ አብዲሳ በላይ የራሳችን ጠላት ራሳችና ከሆነስ ?
ኢትዮጲያውያን አማኞች ነን የምንኖረው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው፣ ለምን ይገፋናል? ቤተክርስቲያንን መግፋት ይቁም!!
ሰላማዊውንና በጠቅላላው 35,000,000 የሆነውን የወንጌል አማኝ የሆነውን ማሕበረሰብ ከመንግሥት ጋር ለማጋጨት የሚንቀሳቀሱት የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ እና አስተዳደር ለፍርድ ይቅረቡ ።
በየከተማው በዝማሬ የታጀበ ሰላማዊ ሰልፍ ጥሩ ጊዜ ማውሰድ አያስፈልግም::ቀጥሎ የቢሾፍቱና ዙሪያው አብያተ ክርስቲያናት ህብረት በተጠንቀቅ እንድጠብቁና በለሀብቶቹን በሰላም ከነ ንብረታቸው ከግቢ ውጭ ማድረግ ነው::ለብልፅግና የታችኛው ማዋቅር አመራሮች ህጋዊነት እና ጨዋነት አይሆንላቸውም::ራሳቸውም ወንበዴዎች ስለሆኑ::
ነገ ዋጋ ይከፍሉብታል
😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
እግዚአብሄር አለ በዙፈኑ😢
እግዚአብሔር ያያል። ቁጥሩ ከዚህም በላይ ነው ምነው ደነገጤችሁ እግዚ ክከቁጥር በላይ ነው
አሁንም እራስን በመግዛት መንፈስ ሆናችሁጌታን በማስከበር ለተደረገውህገወጥበህግ መጠየቁ መልካም ነው ጌታይርዳችሁ
የእግዚአብሔር ስም ሚጠራበትን ቦታ በግድ ቀምቶ እግዚአብሔር ይበቀላል ይፈርዳል ።ይብላኝ ለቀማው ሰው እኛ ጥያቄውን አንተውም ግን አስተውል ይሄን ቦታ ለመቀማት ምትሞክር እንኳን ለቤተክርስቲያን ቦታ ለግለሰብ ቦታ ይፈርዳል።ሀቅ ሀቅ ነው !!!!
እግዚአብሔር ተዋጊ ነዉ ጌታ ይርዳችሁ።
እግዚአብሔር በዙፋኑ ላይ ነው።
በትህትና ፍትህን መጠየቅ አግባብ ነው የሚበረታታም ግን የምእመና ን ቁጥር ላይ 12 ሚሊዮን የተጋነነ ይመስለኛል ምክንያቱም ሙሉ ወንጌልም፣ መካነ እየሱስም፣ መሠረተ ክርስቶስም፣ ሁሉም ጋር የቁጥር አገላለጥ ስለሚሰጥ
እግዚአብሔር ተዋጊ ስሙም እግዚአብሔር ነው ,ከእርሱም ጋር የሚጣሉ ይደቅቃሉ
🤝🙏🏻🤲🙇🏻♂️🙏🤲🙇🏻♂️🙏🏻🤲🏻🙇♂️🙏🏻🤲🏻🤲🏻🤲🏻🤲🏻
Amen Amen Amen ✅️ 🙏🏻 🙌 👏🏻 ❤️ Egzaibher Alehe Ba Zufanu Hullumi mallakami Yehonale Amen Amen Amen ✅️ 🙏🏻 🙌 👏🏻 ❤️ ♥️ ❤
enezih bexelachana begenizeb fiqer yabedu balesilxanaten enigaredachewalen!!!!!
በሰላማዊ መንገድ መብታችሁን ለማስከበር የምታደርጉትን ጥረት መልካም ነው። ጌታ ይርዳችሁ። በጻሎት አብረናችሁ ነን።
❤❤❤❤❤❤
Yasazenal
እየተደረገ ያለዉ ጥረት መልካም ሲሆን። አጥሩን ለማስቆም ግን እገዳ ከፍርድቤት መዉጣት አለበት ምክኒያቱም አሁን በይዞታችን ሁከት ተፈጥሯል መቆምም አለበት።
waqayyoo dhimma kana sirreesseera, kun dhugaadha .dhugumaa waan waaqayyoof dadhabamee jiraaree
በአስቾካይ ይስተካከል waaqayyoo dhimma kana gidduu galeera.
Don,t stop. Defending our God given right, I as a christian am with you. Jesus is always the winner.
መንግስት ሆይ ከሰማዩ መንግሥት ከእግዚአብሄር ጋር ኣትጣላ ።
ብልጽግና ማንንም አይምርም አጉል ነገር አታድርጉ
ፍትህ ለቃለህይወት
ከእግዚአብሔር ጋር የሚጋጩ ይደቃሉ ደቀውማል ብናኛቸው አይገኝም!!!
ፍትህ ለኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተክርስትያናት !!!
እግዝአብሔር ሆይ ፍትህ ለምያዛቡ ልብ ስጣቸው
ፍትሀዊ ያልሆነውን አሠራር እቀወማለሁ፤ ፍትህ ፍትህ ላጡት እግዝአብሔር ጸድቅና ቅን ፈራጅ ነው።
ቢሸፍቱ ቦከሃራም ገባ እንዴ 😮
ፍትህ ለቃለህይወት ቤተክርስቲያን
በኦሮሚያ ምድር መጤ እምነት አፈልግም ዋቄ ፈናና እስልምና ብቻነው ያለው ሌላ አፈልግም
ውግያቸው ከእግዚአብሔር ጋሪ እንደሆነ ይውቁ
ዘላለማዊ ወንጌልን ግዜያዊ ካንትባ መግፋት ዋዳቅውን መገመት አይቸግርም ኢየሱስ ጌታ ነው!!!!!!
Do not touch the people God, you ll go down. Do not worry who ever took it will not byhiowt aynorem. The God of vengeance will show up.
እግዚአብሔር ይፈርዳል
አሳፋሪ ነው
መንግስት ይህንን ጉዳይ ልዪ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል።ይህንን አካሄድ መላው ወንጌላዊ አማኞችን የሚያሳዝን በመሆኑ ሊታወቅ ይገባል።
የትኛውም የመንግስት አካል የፍርድ ቤት ውሳኔዎች ማስፈጸም ስራው እንጂ ለግል ሰብ ለሞቀም እይደለም ስለዚህ በሕይወት መኖር ሆን እስትንፋስ በእግዚአብሔር መሆን እወቁ ሌላው ላይ የማታደረገውን አታድርግ ቀላል መንገድ አመፅ ነዉ አይጠቅምም
እግዚአብሔር በዙፋኑ ለይ ነው
መግለጫው ድንቅ ነው፡፡ የኢትዮጲያ ወንጌል አማኝ ክርስቲያኖች የጌታችንና የሀዋርያትን ትምህርት ተከትለን ቀኝህን ለሚመታህ ግራህን ስጠው የሚለውንና በቀልና ፍርድ ከእግዚአብሄር ዘንድ ነው በሚሉ ትምህርቶች የተቃኘን በመሆኑ ይህም እውነትና ትክክል በመሆኑ በተገፋን በተሳደድን ጊዜ የምንከተለው አካሄድ የአመፅ የበቀል የአድማ የጉልበት የገጀራ የድንጋይ እንዳልሆነ ሁሉም ያውቃል፡፡ ስለዚህም ነው ምንም አያመጡም የሚሉን፡፡ ስለ እኛ የሚዋጋው ግን የሚያመጣውን ያመጣል ደግሞም ፍርዱ ልብን የሳርፋል፡፡ ይህን የደብረዘይት ቦታ በተመለከተ ጫካ የነበረውን አስፈሪና ሰው እንኳ ዝር የማይልበትን በክፉ መንፈስ ይዞታነት የሚተማ የነበረውን ቦታ በጌታ ስምና በወንጌል ድፍረት ሰብራ የገባች የኩሪፍቱ ሀይቅን ቃለ ህይወት ላለፉት 50 አመታት ስታለማ ዛሬ የመስፋፊያ ቦታ የሚሰጠው የኩሪፍቱ ረዞርትና ባለቤቱ ነበሩ እንዴ? ሪዞርትን ለማስፋፋት ከሆነ ሰባቱ የከተማዋ ሀይቆች ገና መች ተነኩና ነው የንቀት አይናቸውን ኩሪፍቱ ቃለ ህይወት ላይ የጣሉት? በዚህ ማእከል ስንትና ስንት ልጆች በዚያ ማሳደጊያ ስፍራ አድገው ለቁም ነገር እንደበቁ ፣ ሌላው ቀርቶ ከግቢው የእርሻ ልማቱ ውጤት የዛሬው የደብረዘይት ከንቲባ እኮ ወላጆቹ በርካሽ ዋጋ ገዝተው በልተው ካደጉ ቤተሰቦችና ልጆች መካከል አንዱ ይሆናል፡፡ በኩሪፍቱ ቃለህይወት ግቢ በሚካሄዱ እጅግ በርካታ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች ተሳታፊ ለመሆን ከድፍን ኢትዮጲያ ለሚመጡ ሰዎች ከተማዋን በማስተዋወቅ ረገድ የትኛው ተቋም ነው ስሙ የሚጠራው? የከተማው ህዝብ ይመስክር፡፡ የአሁኑ የከተማው ካቢኔ ይህን የከተማውን ታሪክ የሚያውቅ አይመስለኝም ወይም በሌላ እይታ ታውሯል ማለት ይሆናል፡፡ ማእከሉን መሸለም ነበር የሚገባው፡፡ የሀይማኖት ጥላቻ ሌላ ልማት ሌላ፡፡ የከተማ ልማት አስፈላጊነትን በተመለከተ ብዙ የተማሩ ሰዎች ላሉባት ለወንጌላውያን መንገር ጉንጭ ማልፋት ነው፡፡ ነገር ግን ከተማዋ በእርግጥ እንድትለማ ከተፈለገ አፉን ከፍቶ የተቀመጠ የከተማዋ 75 ከመቶ መሬትን ጥቅም ላይ መዋል አይሻልም? አስፈላጊ ከሆነ እኮ የከተማውን ማስተር ፕላን ድንቅ አድርገው ሊሰሩ የሚችሉ ባለሙያዎችን ቤክ ልታቀርብ ትችላለች፡፡ ከተማው የማንም ሳይሆን የሁላችን የኢትዮጲያውያን መሆኑን የዘነጉ ሰዎች ካሉ ወደ ቀልባቸው ይመለሱ፡፡ ደብረ ዘይትን ደብረዘይት ያደረጋት አየር ሀይሉና ከሁሉም ብሄር የተውጣጣ ህዝብ መኖሪያ መሆኗ ከብዙ የኦሮሚያ ከተሞች ልዩ ድንቅና ውብ ያደርጋታል፡፡ ስንት ስመ ጥር የሆኑ ምሁራንን የቢሾፍቱ ከተማ እንዳፈራች ከእነዚህም መካከል የወንጌል አማኞች እንዳሉና ለከተማዋ እድገት ዋጋ እንደከፈሉላት ክቡር ከንቲባ ቆም ብሉ ማሰብ ይገባዋል ደግሞም የከተማዋን አባቶችና አዛውንቶች ይጠይቅ እስኪ፡፡ ታሪክን ማደስ ሲገባቸው በወቅቱ ነፋስ እየተገፉ ለማጥፋት የሞከሩ ሁሉ በማይቆመውና ቀጣይነት ባለው የታሪክ ገፅ ላይ በአሉታዊ ገፅታ መጠቀሳቸው ከታሪክ የምንማረው ነው፡፡ ለደብረዘይት ቢሾፍቱ ልማት ሁላችንም እንተጋለን፡፡ የሚመካ በእግዚአብሄር ይመካ፡፡ የኢትዮጲያ ታሪክ እንደሚነግረን ሁልጊዜም ቢሆን በእሳት ውስጥ አልፎ ወንጌል ያሸንፋል፡፡
ይሄ ውጊያ መንፈሳዊ ውጊያ ነው። ቤተክርስትያን ላይ የተነሳ በዛ አካባቢ የሚሰራ የሚገበር መንፈስ አለ በሳምንት የተወሰኑ ቀናት ተመድቦ አማኞች መጸለይ ይኖርባቸዋል።
ፍትህ ለቃለ ህይወት ቤተክርስቲያንን
በቅድሚያ መንግሥትና ህግ ባለበት ሀገር ይህ መሆኑ በጣም የሚያሳዝን ነው። በተጨማሪም ስደት በቃሉም እንደተፃፈው ሊፈፀም ግድ ነው። ንብረትና ህንፃ አስፈላጊ ቢሆንም ወንጌል በስደት ውስጥ እንደሚስፋፋ ሁላችንም እናውቃለን። በደምብ ሊታሰብበት የሚገባው የወንጌላውያን የዚህ ዘመን አካሄድ ነው። ባለፉት ጥቂት አመታት "ካውንሲል" የሚባል የስህተትና ሌላ አጀንዳ ያለው ኤጀንት ሲቋቋም ዝም መባሉ እየተፈጠረ ላለው ውዝግብ በር ከፋች ሆኗል። በተጨማሪም ትልቅ ዋጋ ላለው የሰው ልጅ ህይወት እልቂትና የጦርነት አዋጅም አብያተ ክርስቲያናትም ጭምር ተሳትፎንም ዝምታንም መርጣለች። የሰው ልጅ ህይወት ከንብረትና ከይዞታ በላይ ነውና ቤተክርስቲያን ከተገፋው ጎን መቆም አለባት። ጦርነትን መቃወም አለባት። ከሀሰተኛ ነቢያት ጋር ህብረት መፈጠር አልነበረበረበትም። ዘመኑንና የጊዜውን አካሄድ መርምሮ እንደ እግዚአብሔር ሀሳብ መቆም ከምንጊዜውም በላይ አስፈላጊ ነው። እግዚአብሔር የህዝባችንን ሰቆቃ በቃ ይበለን።
The regional state has the right to govern and administrate the region. You guys have been there without adding value to the development of the city for too long. It's the right time for you to leave and stay out. Losers!
YIhenin Niket Igziabher yiyew, Mihiretim yadirgilachew...
ፍትህ ለኢትዮጵያዊያን በሙሉ