Sheger Cafe - “በኢትዮጵያ የተካሄዱ የለውጥ እንቅስቃሴዎች መዋቅራዊ ለውጥ አላመጡም” ፕሮፌሰር መሳይ ከበደ ከመዓዛ ብሩ ጋር...

#ethiopia #shegerfm #Shegercafe #mesaykebedeInterview
Sheger Cafe - “በኢትዮጵያ የተካሄዱ የለውጥ እንቅስቃሴዎች መዋቅራዊ ለውጥ አላመጡም” ፕሮፌሰር መሳይ ከበደ ከመዓዛ ብሩ ጋር Prof Mesay Kebede on Change and Reform in Ethiopia on Sheger Cafe /Sheger FM 102.1
Sheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
bit.ly/33KMCqz

Пікірлер: 8

  • @fikeryashenfal4921
    @fikeryashenfal4921 Жыл бұрын

    መ አዛ ፕሮፌሰር መሳይን እንዲያስተምሩን ስናቀረብሽልን እጅግ እናመሰኛለን, ፕሮፌሰርም እጅግ በሚገባና ሀገራዊ ሃላፊነት በተሞላበት, ሊሆን የሚገባውን, ስለገለፁልን እጅግ እናመሰኝዎታለን, ተዋጉ የሚለንን ምሁር አንፈልግም, ኢትዮጵያ ለዘለአልም ትኑር!

  • @Konelene
    @Konelene Жыл бұрын

    ከትላንቱ ስህተት የማይማር ከንቱ ፍጥረት ብቻ ነው 🤔🤔🤔

  • @Dandyo884
    @Dandyo884 Жыл бұрын

    ፕሮፌሰር ጥሩ ሃሳብ ነበር የነገሩን ሆኖም ግን አገራዊ ምክክሩ ላይ ያሎት አተያይ አልገባኝም ምክንያቱም ህዝቡ ኮሚሽኑ ምን እየሰራ እንዳለ ሰምቷል እርሶን ጨምሮ ብዙ ሙሁራኖች ሲጠየቁ ስለአገራዊ ምክክር ምንም መረጃ የለንም ትላላችው ምን እንደምትፈልጉ አይገባንም ለምን ጠጋ ብላችው ለማገዝ አትደፍሩም እናተ ካልመራችውት አይሆንም እንዴ

  • @amaremekonnen2434
    @amaremekonnen2434 Жыл бұрын

    ስለ ፕሮፈሰሩ ብዙም ክትትል አላደረግሁም:: አስተያየት ለመስጠት ይቸግረኛል::

  • @GetuKemal-uw5dl
    @GetuKemal-uw5dl Жыл бұрын

    Ebakish abeba ayalew

  • @nebyouamlaku1776
    @nebyouamlaku1776 Жыл бұрын

    Professor Biased

  • @tomtom-qj4fv
    @tomtom-qj4fv Жыл бұрын

    ፕሮፌሰር መሳይ ራሱ የኢትዮጵያ ችግር ነው። ሙሁራን እየመሰሉ የአንድ ብሄር ብቻ የበላይነት እየሰበኩ ሌላው ዘረኛ ጎጠኛ እያሉ እያሸማቀቁ የኖሩ ሙሁር ናቸው።

  • @dawityohanes6333

    @dawityohanes6333

    Жыл бұрын

    የታሪክ አልባ አናሳ ጋላ ኮመንት ያንተ ጋላ ፕሮፌሰር ምሁር ነን ባዮች ቀን ከሌሊት ስለሌላው የሌለ ያልተፃፈ ታሪክ ሲዘባርቁ አይደል እሚውሉት

Келесі