Sheger Cafe - “በኢትዮጵያ የተካሄዱ የለውጥ እንቅስቃሴዎች መዋቅራዊ ለውጥ አላመጡም” ፕሮፌሰር መሳይ ከበደ ከመዓዛ ብሩ ጋር...
#ethiopia #shegerfm #Shegercafe #mesaykebedeInterview
Sheger Cafe - “በኢትዮጵያ የተካሄዱ የለውጥ እንቅስቃሴዎች መዋቅራዊ ለውጥ አላመጡም” ፕሮፌሰር መሳይ ከበደ ከመዓዛ ብሩ ጋር Prof Mesay Kebede on Change and Reform in Ethiopia on Sheger Cafe /Sheger FM 102.1
Sheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
bit.ly/33KMCqz
Пікірлер: 8
መ አዛ ፕሮፌሰር መሳይን እንዲያስተምሩን ስናቀረብሽልን እጅግ እናመሰኛለን, ፕሮፌሰርም እጅግ በሚገባና ሀገራዊ ሃላፊነት በተሞላበት, ሊሆን የሚገባውን, ስለገለፁልን እጅግ እናመሰኝዎታለን, ተዋጉ የሚለንን ምሁር አንፈልግም, ኢትዮጵያ ለዘለአልም ትኑር!
ከትላንቱ ስህተት የማይማር ከንቱ ፍጥረት ብቻ ነው 🤔🤔🤔
ፕሮፌሰር ጥሩ ሃሳብ ነበር የነገሩን ሆኖም ግን አገራዊ ምክክሩ ላይ ያሎት አተያይ አልገባኝም ምክንያቱም ህዝቡ ኮሚሽኑ ምን እየሰራ እንዳለ ሰምቷል እርሶን ጨምሮ ብዙ ሙሁራኖች ሲጠየቁ ስለአገራዊ ምክክር ምንም መረጃ የለንም ትላላችው ምን እንደምትፈልጉ አይገባንም ለምን ጠጋ ብላችው ለማገዝ አትደፍሩም እናተ ካልመራችውት አይሆንም እንዴ
ስለ ፕሮፈሰሩ ብዙም ክትትል አላደረግሁም:: አስተያየት ለመስጠት ይቸግረኛል::
Ebakish abeba ayalew
Professor Biased
ፕሮፌሰር መሳይ ራሱ የኢትዮጵያ ችግር ነው። ሙሁራን እየመሰሉ የአንድ ብሄር ብቻ የበላይነት እየሰበኩ ሌላው ዘረኛ ጎጠኛ እያሉ እያሸማቀቁ የኖሩ ሙሁር ናቸው።
@dawityohanes6333
Жыл бұрын
የታሪክ አልባ አናሳ ጋላ ኮመንት ያንተ ጋላ ፕሮፌሰር ምሁር ነን ባዮች ቀን ከሌሊት ስለሌላው የሌለ ያልተፃፈ ታሪክ ሲዘባርቁ አይደል እሚውሉት