#
Ойын-сауық
ኦርቶዶክስ ተዋህዶን ከምንም ጥቃት መከላከል፡፡ ቀኖናዋን እና ዶግማዋን ጠብቀን በማስጠበቅ ስብከት፣ የንግስ በዓላት፣ መዝሙር፣ የቤተክርስቲያንን የአስተዳደር ችግሮች እና ሌሎችን መርሀ ግብሮች ለአማኞቿ ማሳወቅን በቅንነት እና በእውነት እንሰራለን፡፡
እባክዎ እውነትን ከወደዱ ሰብስክራይብ በማድረግ ይቀላቀሉን
#ለአስተያየት_እና_ለማንኛውም_ጥቆማ_በ0913642012_ይደውሉልን
/ @mahbermedia _ዉሃ_በመጋቤ_ምስጢር _አእመረ_ፀሐዩ#negashbedada #abunesawiros #abuneabrham
Пікірлер: 12
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን ተስፋ መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን እግዚአብሔር አምላክ ጸጋውን በረከቱ ፍቅሩን ጤናውን አብዝቶ ያድልልን
ወንድማችን ነጋሽ እግዚአብሔር የአገልግሎት ዘመክን ይባርክልህ መምህራች ቃለህይወት ያስማልን✝️❤🙏
እውነት ነው በርቱ እግዚአብሔር አገራችን ሰላም ያደርግልን እውነት ነው እግዚአብሔር እድሜ ይስጥልን አቤቱ ጌታ ሆይ አስበን 😭😭😭😭
እውነት ነው መምህር ቃል ህይዎትን ያሰማልን ሻደይ ከተጫወትኩ 6ት አመት አስቆጠርኩ ወንድማችን ነጋሽ እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቅህ❤❤❤
አውነት አውነት በርት
❤❤❤❤
ጋዜጠኛ ነገሽ በርታ እግዚአብሔር ይጠብቅህ ❤
"" ጷጉሜን "" ወይስ "" ጳጉሜን ""
ከቤተ/ክ አስተምሮዋ ውጪ በሆነ አካሄድ መልክአ ምረተአብ ብሎ የጻፍን ስው እንዴት ነው ሚዲያ ላይ ያስተምር ብለህ የምታቀርበው ውንድሜ???
መስቀሉ ለታይታ ነዉ ህዝብ ለማደናበር ቂቂቂቂቂ ዉዉዉዉይይይይ ነጋሽ ወደቀደመ ስራህ ፖለቲከኛ አታፍርም
ሰላም ለከ ፀሐዩ ስምከ መጋቤ ምሥጢር ወግብርከ እንተ ጸር ወዜናከ ዘመንደር፡፡ሊተሰ ይመስለኒ አንተ ውእቱ እንቡዘ ልብ ወኅፁፀ አእምሮ፡፡ ንህነ ውሉደ ያሬድ አማሰነ መዋዕለ ግዕዝነ ዘሕጻናት በተጽሕቆ፣ ወአጥፋዕነ ጊዜ ውርዝውናነ በከንቱ እንዘ ንገይሥ እምሀገር ለሀገር ለረኪበ ትምህርት እምነ ስፉሕ ጉበኤያት ዘቦሙ ዘይሄይሱ መምህራን፡፡ወተመንደብነ ብዙኀ በምንዳቤ ዐቢይ፡፡ረኀብ ወጽምእ ተዋነዩ ብነ ከመ ዘትትዋነይ ሔሴሜት በአንጼዋ እምድኅረ አኃዘታ ወነከሰታ፡፡ወተቃለስነ ምስለ አክላብ፣ወጼአ ማዕስነ በጒጽፋር፡፡ወሳቀዩነ ቀሳውስት ወዲያቆናት በከሊዐ መክፈልት፣ ወሓራ ፈያት ዘበጡነ ወፈቅዑነ በፍኖት እንዘ ነሐውር ለስኢለ ፍተ ሕብስት፡፡ እስመ እሙንቱ እንቡዛነ ልብ ወሕፁፃነ አእምሮ፡፡ ተአምርኑ ኦ እኁየ ወፍቁርየ ዝንቱ ኵሉ ንዴት ወመከራ ዘከመ መጽአ ኀቤነ ወወረደ ብነ፣ ወዝ ኵሉ ዐጸባ ዘበጽሐነ በምክንያተ ዛቲ ብሊት ቤተ ክርስቲያን፡፡ ኦ እኁየ ወፍቁርየ ስማዕ እንግርከ ወእዜኑከ፡፡ ናሁ ንህነ ውሉደ ያሬድ ነኀሥሥ ፍትሐ ወርትዐ ለእመ ተረክበት ፍትሕ በዝ ዓለም፡፡ ወለእመ መጽአት ርትዕ በውስተ ምድርነ፡፡ አእምር ሊተ እኁየ ከመ ምንተ ኀሠሥኩ ወምንተ ፈተውኩ፡፡ ለምንት ኢታምህር ወኢትምዕድ ውሉደ ብሔርከ ኢትዮጵያ ዘትሰመይ ብሔረ አግዐዚት ከመ ይትመሀሩ ወይትልዉ ጥበቦሙ ለአፍርጅ ዘውእቱ ጥበበ ዝ ዓለም ዘይሰመይ ሳይንስ(Science)፣ ወነገረ ሰብእ ዘይሰመይ ህዩማኒቲ(Humanity)፡፡ እስመ ይብል መጽሐፈ አርስጣጣሊስ ምንት ይበቍኦ ለሰብእ ለእመ ኵሎ ዓለመ ረብሐ ወኃጥአ ነገረ ጥበብ(Science) ፡፡ ዝንቱ ጥበብ ይበቍኦሙ ለውሉደ ሀገርከ ከመ ይምርሑ ሕይወቶሙ በዳኅና ወበሰላም፣በተድላ ወበፍግዐ፣ በፍሥሐ ወበሐሤት፣በፍትሕ ወበመፍቅደ ሕሊና(ዴሞክራሲ)፡፡ ዝ ውእቱ መርኆ ኵሉ ንዴት ወኵሎ አጸባ ለዛቲ ሀገር፡፡ ኦ እኁየ ወፍቁርየ ግበር ሊተ ምሕረተ ብዙኀ አንበዝኩከ ወወሰከይኩከ፡፡ ዘንተ ኵሎ ዘእብል ወእትናገር እማዕምቀ ልብየ በእንተ ዘአኃዝን ወእተክዝ ወእጽሕቅ በእንተ ውሉደ ብሔርየ ወኵሉ ነገራተ ዛቲ ሀገር ውእቱ፡፡ ይብዛኅ ሰላም ማዕከሌነ ወማዕከለ አዝማዲነ እለ ተጽሕቁ በምንዳቤ ብዙኅ፡፡ ዛቲ ጦማር ተፈነወት እምኀበ ፍቁርከ ደብተራ ጽጌ መዝገቡ ዘብሔረ ዳሞት ለእመ ኃሠሥከኒ ትረክበኒ በዝ ቁፅር፡-0972267590
ይሄ አቅራቢው ግን አርቲስት ፀደንያ ካለችው ምን ይለየዋል ቃሎን ቀያየርከው እንጂ አርቲስቷ ከተናገረችው አንደ ነው እሷም ኢትዮጵያ የፃደቃን የተቀደሰች እየተባለ ግን የግፍ ጎርፍ የሚፈስባት ቄሶች፣ጳጳሳት ጦሩን የባርከወናቀድሰወ ወንድምወንድሙን ፣ገደል ያሉት የኢትዮጵያን ቀሶች፣ ፓስተሮች ፣ሼኮች ፣አንደም ፣ ተው የሚለው የጠፋባት ሀገር ፣ አንተም ልክ ከሷ ካለችው ምንም አልተሳሳተችም ዘጠና ዘጠኝ ተብላ ከምትጠራበት ሀገር አንዷ ከሆነችው ሰትል ምን ማለት ነው፣ሳይንስና ሀይማኖት አይጋጭም ሳይ???