ፓራሻት ፃቭ פרשת צו
በእግዚአብሔር እርዳታ ቅዳሜ የሚነበበው ሳምንትዊ የኦሪት ክፍል ከኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ 6 ቁጥር 1 እስከ ምዕራፍ 8 ቁጥር 36 የሚነበብ ሲሆን፤ ፓራሻት ፃቭ በመባል ይታወቃል። ይህ ሳምንታዊ የኦሪት ክፍል እንዲህ ሲል ይጀምራል፦ “እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው፤ አሮንንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ እዘዛቸው፤ የሚቃጠለው የመስዋዕት ሕግ ይህ ነው፤የሚቃጠለው መስዋዕት በመሰዊያው ላይ ባለው እንጨት ላይ ሌሊቱን ሁሉ እስኪፀፋ ይሆናል፤ እሳቱም በመሠዊያው ላይ ዘወትር ይነድዳል። ካህኑም የበፍታ ቀሚስና የበፍታ ሱሪ በሥጋው ላይ ይለብሳል፤ በመሰዊያውም ላይ የሚቃጠለውን መስዋዕት እሳቱ ከበላው በኋላ አመዱን አንሥቶ በመሰዊያው አጠገብ ያፈስሰዋል።
Пікірлер: 4
יישר כוח כל הכבוד.שבת שלום
@worknehatalayworku8607
3 ай бұрын
יישר כוח
עם ישראל חיייי
ተችሎ 🇮🇱💪👍👍🇮🇱🇮🇱🇮🇱👍👍