ፓራሻት ፃቭ פרשת צו

በእግዚአብሔር እርዳታ ቅዳሜ የሚነበበው ሳምንትዊ የኦሪት ክፍል ከኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ 6 ቁጥር 1 እስከ ምዕራፍ 8 ቁጥር 36 የሚነበብ ሲሆን፤ ፓራሻት ፃቭ በመባል ይታወቃል። ይህ ሳምንታዊ የኦሪት ክፍል እንዲህ ሲል ይጀምራል፦ “እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው፤ አሮንንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ እዘዛቸው፤ የሚቃጠለው የመስዋዕት ሕግ ይህ ነው፤የሚቃጠለው መስዋዕት በመሰዊያው ላይ ባለው እንጨት ላይ ሌሊቱን ሁሉ እስኪፀፋ ይሆናል፤ እሳቱም በመሠዊያው ላይ ዘወትር ይነድዳል። ካህኑም የበፍታ ቀሚስና የበፍታ ሱሪ በሥጋው ላይ ይለብሳል፤ በመሰዊያውም ላይ የሚቃጠለውን መስዋዕት እሳቱ ከበላው በኋላ አመዱን አንሥቶ በመሰዊያው አጠገብ ያፈስሰዋል።

Пікірлер: 4

  • @esterae6142
    @esterae61423 ай бұрын

    יישר כוח כל הכבוד.שבת שלום

  • @worknehatalayworku8607

    @worknehatalayworku8607

    3 ай бұрын

    יישר כוח

  • @user-kt8sl6if5f
    @user-kt8sl6if5f22 күн бұрын

    עם ישראל חיייי

  • @user-kt8sl6if5f
    @user-kt8sl6if5f22 күн бұрын

    ተችሎ 🇮🇱💪👍👍🇮🇱🇮🇱🇮🇱👍👍

Келесі