MK TV ከቅዱስ ቁርባን የሚገኘው ጥቅም ምንድን ነው? || ምስጢረ ቁርባን || በመልአከ አርያም ቀሲስ ብርሃኑ ጎበና
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ይስጥልን አባታችን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመን ያርዝምልን አባታችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን የአገልግሎት ዘመንዎን ይባርክ
ማህበረ ቅዱሳን ሀይማኖታችንን አዉቀን እንድንግዋዝ የምታደርጉትን ጥረት ሳናደነቅ አናልፍም በርቱ
ለአባታችን ቃለ ሕይወት ያሠማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
መንፈስን የሚያድስ ትምህርት ቃለ ህይወትን ያሰማልን
አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን ።መንግሥተ ሰማያትን ያውርስልን።
አባታችን ቃለህይወት ያሰማልን።ከብዙ ዓመታት አየሁዎት።
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን !!!!
መምህር ቃለህይወትን ያሰማልን🙏
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን እድሜ እና ጤና ይስጥልን
እኔ የኦርቶዶክስ ተዋሂዶ ሃይማኖት ተከታይ አይደለሁም፤ ግን ኢትዮጵያዊ ነኝ፤ የእናንተ ሚድያ ለምንድነው ከአድስ አበባ አገረ-ስብከት የተባረሩ የትግራይ ተወላጅ ካህናቶችን ለምን አታቀርቧቸውም የአማራ ፖለትካ ድርጅት ስለመሆናችሁ ምንም ጥርጥር ባይኖረኝም፤ ትግራይ አስተማርሆቻችሁ ናቸው እኮ፤
አሜንአሜን አሜን 🙏🙏🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን ቀሲስ
አሜን አሜን አሜን ስላየሆት በጣም ደስ ብሎኛል
Amenamenamen❤❤❤
ቃለ ሕይወት ያስማልን 🙏🙏🙏
🙏 እግዚአብሔር አምላክ ይመስገን 🙏 አሜን 🙏
Amen ❤🙏
ቃለ ሕይወት ያሰማል አባቴ
ቃለህይወት ያሰማልን ስለቃሉ የቃሉባለቤት እግዚአብሔር ይመስገን እኛም ሰሜወቺ ብቻ ሳንሆን ተግባራወቺም እዲንሆን እግዚአብሔር ይርዳን
Abatachin qalehiwot yasemalen rejim edmena tena ystlen
😊😊😊😊😊
አንዳንዶቻችሁ መተቸትን ብታቆሙ ጥሩ ነው።ማስተዋል ይስጣችሁ።
Amen Amen Amen 😂😂
ከቅዱስ ቁርባን የሚገኝ ምንም ጥቅም የለም ። ምክንያቱም " ለመታሰቢያዬ አድርጉት " ነው ያለውና ሉቃስ ፳፪ : ፲፱ ። የልቦና ትንሳኤ የሚገኘው ደግሞ ዳግም በመወለድ ብቻ ነው ዮሐንስ ወንጌል ፫ : ፫ ። ሰው ዳግም ሳይወለድ የልቦናው ዓይን ሳይበራ ኤፌሶን ፩ : ፲፰" ሳይገባው ወይም ሳይገባው " ፩ኛ ቆሮንቶስ ፲፩ : ፳፯ - ፳፱ የእግዚአብሔርንም መንግስት ሳያይ ወይም ሳይረዳው እንዴት ነው ለመታሰቢያው ሊያደርገው የሚችለው ?
ሲጀመርምኮ እርስዎ የሚሉትን ሂደቶች አልፈን ነው የክርስቶስን ክቡር ስጋውን የምንበላው ቅዱስ ደሙን የምንጠጣው:: "ስጋዬን የበላ ደሜን የጠጣ የዘላለም ሕይወት አለው" (ዮሐ 6:56) የሚለው ቃሉስ? ድህነት ለእርስዎ ምን ድረስ ነው? ቅዱስ ቁርባንን (የዘላለም ሕይወትን) አያጠቃልልም ማለት ነው?
Пікірлер: 28
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ይስጥልን አባታችን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመን ያርዝምልን አባታችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን የአገልግሎት ዘመንዎን ይባርክ
ማህበረ ቅዱሳን ሀይማኖታችንን አዉቀን እንድንግዋዝ የምታደርጉትን ጥረት ሳናደነቅ አናልፍም በርቱ
ለአባታችን ቃለ ሕይወት ያሠማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
መንፈስን የሚያድስ ትምህርት ቃለ ህይወትን ያሰማልን
አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን ።መንግሥተ ሰማያትን ያውርስልን።
አባታችን ቃለህይወት ያሰማልን።ከብዙ ዓመታት አየሁዎት።
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን !!!!
መምህር ቃለህይወትን ያሰማልን🙏
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን እድሜ እና ጤና ይስጥልን
@user-zb8ni3ud6z
11 ай бұрын
እኔ የኦርቶዶክስ ተዋሂዶ ሃይማኖት ተከታይ አይደለሁም፤ ግን ኢትዮጵያዊ ነኝ፤ የእናንተ ሚድያ ለምንድነው ከአድስ አበባ አገረ-ስብከት የተባረሩ የትግራይ ተወላጅ ካህናቶችን ለምን አታቀርቧቸውም የአማራ ፖለትካ ድርጅት ስለመሆናችሁ ምንም ጥርጥር ባይኖረኝም፤ ትግራይ አስተማርሆቻችሁ ናቸው እኮ፤
አሜንአሜን አሜን 🙏🙏🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን ቀሲስ
አሜን አሜን አሜን ስላየሆት በጣም ደስ ብሎኛል
Amenamenamen❤❤❤
ቃለ ሕይወት ያስማልን 🙏🙏🙏
🙏 እግዚአብሔር አምላክ ይመስገን 🙏 አሜን 🙏
Amen ❤🙏
ቃለ ሕይወት ያሰማል አባቴ
ቃለህይወት ያሰማልን ስለቃሉ የቃሉባለቤት እግዚአብሔር ይመስገን እኛም ሰሜወቺ ብቻ ሳንሆን ተግባራወቺም እዲንሆን እግዚአብሔር ይርዳን
Abatachin qalehiwot yasemalen rejim edmena tena ystlen
😊😊😊😊😊
አንዳንዶቻችሁ መተቸትን ብታቆሙ ጥሩ ነው።ማስተዋል ይስጣችሁ።
Amen Amen Amen 😂😂
እኔ የኦርቶዶክስ ተዋሂዶ ሃይማኖት ተከታይ አይደለሁም፤ ግን ኢትዮጵያዊ ነኝ፤ የእናንተ ሚድያ ለምንድነው ከአድስ አበባ አገረ-ስብከት የተባረሩ የትግራይ ተወላጅ ካህናቶችን ለምን አታቀርቧቸውም የአማራ ፖለትካ ድርጅት ስለመሆናችሁ ምንም ጥርጥር ባይኖረኝም፤ ትግራይ አስተማርሆቻችሁ ናቸው እኮ፤
ከቅዱስ ቁርባን የሚገኝ ምንም ጥቅም የለም ። ምክንያቱም " ለመታሰቢያዬ አድርጉት " ነው ያለውና ሉቃስ ፳፪ : ፲፱ ። የልቦና ትንሳኤ የሚገኘው ደግሞ ዳግም በመወለድ ብቻ ነው ዮሐንስ ወንጌል ፫ : ፫ ። ሰው ዳግም ሳይወለድ የልቦናው ዓይን ሳይበራ ኤፌሶን ፩ : ፲፰" ሳይገባው ወይም ሳይገባው " ፩ኛ ቆሮንቶስ ፲፩ : ፳፯ - ፳፱ የእግዚአብሔርንም መንግስት ሳያይ ወይም ሳይረዳው እንዴት ነው ለመታሰቢያው ሊያደርገው የሚችለው ?
@tewoldenahu5249
11 ай бұрын
ሲጀመርምኮ እርስዎ የሚሉትን ሂደቶች አልፈን ነው የክርስቶስን ክቡር ስጋውን የምንበላው ቅዱስ ደሙን የምንጠጣው:: "ስጋዬን የበላ ደሜን የጠጣ የዘላለም ሕይወት አለው" (ዮሐ 6:56) የሚለው ቃሉስ? ድህነት ለእርስዎ ምን ድረስ ነው? ቅዱስ ቁርባንን (የዘላለም ሕይወትን) አያጠቃልልም ማለት ነው?