አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
እግዚአብሔር ይባርካችሁ ፀጋ ይብዛላችሁ መምህር አሰግድ ሳህሉ አቅርብልን❤
ወንጌል የሚያስቀጥሉ ባሪያዎች ስላሉ ጌታ ይባረክ መጋቢ በርታ ❤
ዋው መጋቢ መርዐዊ በጣም የምወደውና የማከብረው አገልጋይ ነው። ደስ ብሎኛል ስለጋበዝከው ከቻልክ ወደፊት ብትጋብዘው ደስ የሚለኝ መምህር አሰግድ ሳህሉን ጋብዘህ ብትሞግተው ደስ ይለኛል።
ጸጥ ብየ ተከታተልሁት ምርጥ ውይይት ነበር ሁለታችሁም ተባረኩልኝ
ይሄንን ጥያቄና መልስ እያዘጋጀህ ስለምታቀርብልን እግዚአብሔር ይባርክህ በጣም እግዚአብሔርን መሻት በልብህ ያስቀመጠ መንፈስ ቅዱስ ይባረክ🙏 የአንተ መሻት ለእኛም ትልቅ በር እየከፈትህ ነው ለምታደርገው ሁሉ እናመስግናለን አንድ ቀን ደግሞ ከእኛ አስተማሬዎች እስቲ አቅርብልን like እንደ ዲያቆን ሄኖክ መምህር ዘበነ ሌሎችም 🙏
እሺ የሚል ካለና እናንተ ክቡራን ታዳሚዎቼን የሚመጥን እውቀት ያለው ሰው ካለ ለማስተናገድ ሁልጊዜም ዝግጁ ነኝ! የዘወትር ጥረቴ ነው! ለአብሮነታችንም ከፍ ያለ ምስጋና አለኝ!
ዋው ጌታ ይባረክ።።ጠያቂውን እወደዋለሁ።። መጋቢ ጌታ ይባርኮት ።።
እጅግ አመሰግናለሁ! እኔም አክብሮት ጭምር አለኝ!
በጣም ምርጥ ውይይት! አላስፈላጊ ክርክር የለ፣ ጭቅጭቅ የለ፣ ከርዕሰ ጉዳዩ ማፈንገጥ የለ። ጠያቂውንም፣ መጋቢውንም እግዚአብሔር ይባርክ።
ጠያቂው ወንድሜ ተባረክ!!! ትህትናህ ቅንነትህ ያስቀናል!!! አይወሰድብህ
አሜን! እጅግ አመሰግናለሁ!
በጣም ግሩም ውይይት ጠያቂዉ ተባረክ እኚህን የመሰለ መምህር ስለአሰተዋወከን።
ሰከን ያለ ጣፋጭ ውይይት ነው ከልብ አመሰግናለሁ በርቱ
መጋቢ መርዓዊ ጌታ ኢየሱስ ይባርኮት
በህብረት ውስጥ ፣በመደማመጥ ውስጥ ሙላት አለ ፣በጥላቻና ፣አንዱ ሌላውን በማሳነስ ውስጥ ፣በመጯጯህ ውስጥ ፣ እንኳን እግዚአብሔር ፣ምእመኑም አይደሰት ( አይጠቀም) ። እስቲ በጌታ ፊት በእውነት እና በመንፈስ እንቁም ፣የፕሮግራሙ አቅራቢ እግዚአብሔር እየተጠቀመብህ ነው ጸጋ ይብዛልህ !
ጌታ ይባርክህ ወንድሜ ጠያቅ፣መጋቢም በጣም ጌታ ዘመንህን ይባርክህ
በጣም ጥሩ ፕሮግራም ❤
ጠያቂው በአክብሮት እንዲሁም በእውቀት ነው ምትጠይቀው ሲሰሙህ ልክ እንደ እንግዶችህ ሰስ ታሰኛለህ ተባረክ
ይህን ፕሮግራም የምታዘጋጅ ልጅ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ መልካም አድርገሃል በርታልን
ግሩም የሆነ ውይይት ነበር !! የማይጠገብ ባላለቀ የሚያሰኝ ብዙ ትምህርት ያገኘሁበት ፕሮግራም ነው ቀጣይ ስለሆነ ደስ ብሎኛል ❤ ሁለታችሁንም እግዚአብሔር ይባርካችሁ !!❤❤❤
በጣም ድንቅ ነበር ! በተለይ የሎጥ ከሰዶም መዉጣት የክርስቶስ መምጣት ምሳሌ እና የተራራው ስብከት ማቴ 7 ÷26 ቃሌን ሰምቶ የሚያደርገው ቤቱን በዓለት ላይ የሰራ ሰዉን ይመስላል! የሚለው ዛሬ ነው ያስተዋልኩት! ፀጋና ሰላም ምሕረትም ይብዛላቺሁ!
እውነት ነው ክርስትና ኑሮ ነው! ኢየሱስ ኑሮንና አኗኗርንም ነው የሰጠን እግዚአብሔር ይባርክህ! ❤❤❤
ደሥ የሚል ታሪክ
ጠያቂው እንኳን ደህና መጣህ።።
እንኳን ደህና ቆዩኝ! ስለአብሮነታችን እጅግ ደስ ይለኛል!
ጠያቂው reward ይገባሃል ተባረክ ይሔ መርሃግብር ሲጀመር ከሳቴ አገልግሎቱ እራሱ ከፍ ማለት ጀመረ
ጂብራን ታላቁ የወንጌል መምህራችን ፀጋ መንፈስ ቅዱስ ይብዛሎት።
ዲበኩሉ ቢሊ የአዲስ ኪዳን በተለይ የዕብራውያን መጽሐፍ የአንድምታ መምህር እና አፈ-ወርቅ( Golden Mouth ) ዘመንህ ይለምልም!!!
የንታ ከሃሊ መምህሬ ከርስዎ አንደበት የወንጌሉ ቃል እንደ መልካም የምንጭ ውሃ ሲንቆረቆር ስጠጣው ከርሜ እንዴታ!! ክብረት ይስጥልኝ ። ያገልግሎት ዘመንዎን ያለምልምልኝ።
So calm, makes you sit down and listen.
መራዊ፣ የወንጌል አርበኛ ! በርቱ !
የሚገርም መረዳት ያለው ትምህርት
ዋው ይገርማል ግሩም ማብራሪያ እየተማርሁ ነው
የተለያየ ጥግ ይዘው ያሉትን የማቀራረብ እና እውነትን ገልጠህ ለማሳየት እያገለገልከን ነውና ተባረክልን!!!!!! ብስልልል ብለህ ነጥረህ እንደምትወጣ ተስፋ አደርጋለሁ ።
Pastor Bebezu tebarek 🙏🙏
በላ ልበልሃ በምታቀርባቸው የቲኦሎጂ ሙህራን በጣም እራሴን እያየሁበትና እየተባረኩበት ነው ይህንን እምቅ እውቀትና ጥበብ ተጠቀሙበት ሕብረት ሕብረት ሕብረት ፍጠሩ በጨለማ ውስጥ ያለውን ትውልድ አስመልጡ በጸጋው ነው የምትገልጹትና በጣም እየተባረኩበት ነውና ክብሩን የሰማይና የምድር ፈጣሪ ይውሰድ
Be ewnet be ewnet.... from the bottom of my heart thank you all of you for this wonderful conversation..... Kibrun egzihaber yiwsed!!!
ጠያቂው :ብዙ ጊዜ በተለያየ ፕሮግራም ተከታትየዋለሁ :ቅን ትሁት ሰው :ነው ::እግዚአብሔር ይባርክህ::
መጋቢ መርዓዊ ተባረክ ፀጋውን ያብዛልህ ይጨምርልህ
God bless you Teyakiw we learn a lot from your program. keep the good work.
Thanks! I will try my best to keep on, by the grace of the Almighty!
በል ልበልሃ - ወንጌል/ እውነት የበራላቸውን መምህራን ስለምታቅርብልን እግዚአብሔር ይባርክህ:: ቀጥልበት
Pastor God bless you
የምታወያየው ኦርቶዶክሳዊ ወንድም ተባረክ እግዚአብሔር የሚወደውን የቤሪያን ሰዎች ልብ ያለህ የተባረከ አመለካከት የለህ ሰው ነህ ጌታ እንዳንተ አይነት ሰዎችን ለህዝባችን የብዛልን❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
አንተ ልጅ!!❤ ወንድሜ ❤ ! ወንድሜ .. ተባርክልኝ..❤ በርታ,
አሜን! ባርኮቱን በጸጋ ፣ ምስጋናውንም በአክብሮት ደስ እያለኝ እቀበላለሁ! አብረን እንሰንብት!
Ebkhe katelu Egziybhair yestachu
Wow egzabher yemesegen
ትሁት መጋቢ መርሃዊ ድንቅ አገላለጥ የረጋ መልስ ኦርቶዶክሶች የት ናችሁ?
2ኛ ቆሮ 5፥21 እኛ በእርሱ ሆነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንሆን ዘንድ ኃጢአት ያላወቀውን እርሱን ስለ እኛ ኃጢአት አደረገው።
Thank You For Your Program.Continue! ደቀ ዝሙር የአማርኛ ሳይሆን የግዕዝ ነዉ።የአባ መኣዛ ክርስቶስ በየነ ትምህርት ብትመለከት፡
አንተ ጠያቂውን አከብርሃለሁ!!!!ትህትናህ ትዕግስትህ አከራካሪ ነገሮችን ተቀራርበህ መወያየትህ!!!!!!!ወንጌላዊ ትሆናለህ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ።
መጋቢ ስላየውህ ደስ ብሎኛል። ጠያቂው ወንድሜም ቢያንስ እየሠራህ ስለሆነ ሳላደንቅ አላልፍም። ዳሩ ግን ለወንጌላውያን ወይም ባንተ አገላለጽ ለፕሮቴስታንቶች ያለህ እምቅ ጥላቻ ወይም ቅድመ ድምዳሜ ማስተዋል አይከብድም። ደምድሞ መጠየቅና ለማወቅ መጠየቅ ይለያዩ የለም ወይ?
አስተያየቱ ራሱ የተሳሳተ ቅድመ ድምዳሜ አለው! ማናችንም በርግጥ ከቅድመ ድምዳሜ (presupposition) የጸዳን ባንሆንም!
tebareku
እግዚአብሔር ይባርካችሁ የተረጋጋ ውይይት ሆኖ ትምህርትም ስጪ ነዉ ቀጣዩን ክፍል በናፍቆት
memher aseged sahlun gabezelene
❤❤❤❤
ጌታ እግዚአብሔር በዘመናችንም ቢሆን እንዲህ አይነት ቅሬታዎች ስላሉን እናመሰግነዋለን ።የእግዚአብሔርን ሕዝብ የግላቸው አድርገው ባሪያዎች ያደረጓቸው በዝዎች በጌታ ስም ነጋዴዎች አሁን ይመለሳሉ ብየ አስባለሁ ።እውነት ምንጊዜም አሸናፊ ነዉ።
ልክ ነህ ግን ዘጠኝ መናጆ ብለህ አበዛሃቸው እግዚኦ መዓት ናቸው ንግግርህ አዝናንቶኛል ተባረክልኝ
ጠያቂው ውንድማችን እወድሀለው። መቼ ነው አንተም እንደፓውሎስ ወንጌልን ምሰብከው?????
እጅግ አመሰግናለሁ! እርስዎ እንደ ሰማዕቱ ቅዱስ እስጢፋኖስ ወንጌልን ከሰበኩ በኋላ እኔ ደግሞ እንደ ቅዱስ ጳውሎስ እሞክራለኋ!👍ለማንኛውም በወዳጅነት እንሰንብት! ዘመኑን ባለቤቱ ያውቃል!
እንደ እስጢፋኖስ ብሆን እጅግ መታደል ነው። ግን እግዚአብሔር እንደወደደ እንዲጠቀምብኝ የዘወትር ፀሎቴ ነው። ለዋሪያው ጳውሎስ በህይወቴ ከስብከተ ወንጌል አገልግሎት አንፃር ትልቅ ቦታ አለኝ። አንተም እንደሱ ብትሆን ምኞቴ ነው። በጣም ቅንና እግዚአብሔርን እንደምትውድ ሁኔታህ ይገልፅሀል። ዘመንህ ይለምልም።
pls መምሕር አሰግድ ሳሕሉን ብታቀርብልን
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
“እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ።” - ማቴዎስ 11፥28 ወደ እሱ ወደ ጌታ ከመጣን ሸክማችን የሚያሳርፈን እርሱ ነው። እርሱም ፀጋ ይባላል። ለዚ ነው ፀጋና ሰላም ይብዛላችሁ የሚሉት የኢየሱስ ደቀመዛሙርት ፀጋን ለመጠቀም ኢየሱስ ክርስቶስን በደንብ ማወቅ
Sound please
ድምፁ በጣም ዪተዎጠ ነው
Ye merawi Metshafun be website magegnet enchilalen kale?
አብረን ስለሆንንና ስለምትከታተሉን በጣም ደስ ይለናል ፤ ጥያቄውን ግን ለመጋቢ መርዓዊ ንጉሴ በስልክ አድራሻቸው ቢያደርሱ የተሻለ ነው! በድጋሜ እናመሰግናለን!
እኔ እኮ ምገርመኝ...... በፀጋው ወንጌል ድናችው ስታበቁ ለእስራኤል ብቻ የተሰበከውን በመንግስት ወንጌል እንኑር የምትሉ ስዎች ምን አይንት አገልጋይ ብትሆኑ ነው
ጠያቂው (ከሣቴ)እነሆ ንጉሥሸ የሚለውን ሚድያ ትከታተላለህ????? እነዶክተር ማሙሻ እና ወንድም አብርሀም ወንድም ንጉሤ ባልቻ ትምሀርታቸው እርጎ ነው። ሌላውውውውው ክርስቶስን እንጂ ሰዎችን አትመልከት። አከብርሃለሁ!!!!!!
የ ቱምቢ መጵዘፋ ጰሀፊ ነው ?
አዎ!
የዚህን መጋቢ ገለጻዎች ፍሰት በደንብ አዳምጫለሁ። በተበታተነ መልኩም ቢሆን የክርስትናን እውነትና ከሰው የሚጠበቀውን ለማስረዳት የሔዱበት አቅጣጫ መልካም ነው። ክርስትና የሚመሠረተውና የሚፀናው በእግዚአብሔር ቃል ባለ ትክክለኛ እውቀት፣ በመንፈስ ቅዱስ እና በፀሎት ነው። የክርስትና ሕይወት የሚዋለደውና የሚያድገው ከእነዚህ ከሦስቱ ነው። በዚህ በላ ልበልሀ ውይይት እግዚአብሔር የሚአውቃት አንዲት በክርስቶስ የተመሠረተች ቤተክርስቲያን ብቻ እንዳችው ትኩረት ቢደረግ ጥሩ ነው። የክርስትና ሕይወት የሚጀምረው በዳግም ውልደት መሆን የሚያሳይ ትምህርታዊ ውይይት ቢደረግ ለብዙዎች የመዳን ምክንያት ሊሆን ይችላል፣ የወንጌልም ዋና ዓላማ በክርስቶስ ኢየሱስ የተሠራውን የመሰቀል ሥራ አምኖ ዘላለማዊ ሕይወት ማግኘት ነው።
ሥለዚህ እምነቱን በሥራ የመግለጥ አቅም አለው የውሸት አይኖርም ከልቡ ይኖራል እምነቱ በሥራ ሢታይ እምነቱ ነፍሡን የሚያድን እምነት አለው ይባላል ፈጣሪ ጋ የተለየ ህብረት የፈጠረ በሚሠራው በጎነት የማይኮፈሥ ነው ይሄ ሠው መዳኑ ከእምነቱ የመነጨ ነው በሥራ መታየቱ ግን አይቀሬ ነው በትክክል ካመነ ሥለዚህ መዳን በፀጋ[በሥጦታ] ነው አዎ እሥከመጨረሻው የሚፀና ይድናል የተባለው የነፍሣችን መንፃት ክርሥቶሥን ለመምሠል ከኃጢያት ባህሪያት የመገላገል ሂደት ነው ለዛ ነው የራሣችሁን መዳን ፈፅሙ ወይም አሁን እንደተወለዱ ህፃናት ,,,ለመዳን በእርሡ እንታድጉ ካመንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን አሁን ቀርቧል የተባለው 3]ያው በነፍሡ ክርሥቶሥን የመሠለ ወይም ባይመሥልም ጌታ ኢየሡሥን በማመን የፀና የሠውነቱን ቤዛነት መዳን ያገኛል
ማቴ 7 ወይም የተራራው ሥብከት ክርሥቶሥ በምልአት እኛ ሢኖር [ከእንግዲህ እኔ አልኖርም ክርሥቶሥ በእኔ ይኖራል] በተሟላ ሁኔታ የምንፈፅመው ነው ባልተለወጠ ማንነት ማንም በተሟላ ሁኔታ አይፈፅማቸውም በመሞት ግን መፈፀም ይቻላል
ኮተትህ አያልቅም አባው😎
ጥያቄ ነው አስተያየት? ለጠያቂው ነው ወይስ ለተጠያቂው?
ጠያቂ ለምን የኦርቶዶክስንም መምህራንንም አቅርበህ የወንጌል አማኝ እንደምጠይቅ እንግዳ አድርገህ አታቀርብልንም?
አትኖሩትም ማለት ? እና አንተ ነህ የምትኖረው ካባ እና ቆብህን አርገህ ሰክረህ ትቦ ውስጥ የምትገኘው አንተ አደለህም እንዴ
እንዲህ ራሳችሁንሸገልጣችሁ ስትመጡ ጥሩ ነው። የተዋህዶን ልብስ እያረገ የሚያጭበረብረውን ቀሚሱን አውልቀህ ኮት አርግ በሉት😂
እህቴ ልብሱን ኮተታኮተቱን ትተሽ የተሰቀለውን ጌታ ተመልከች ። እሱን ማዬት ስትጀምሪ ሁሉን ትጠለሽ እሱን ትከተያለሽ ። ጌታ እየሱስ ይወድሻል እህቴ ። ተባረኪ
የኔ እህት ከልብሱ ከጥምጣሙ ከኮቱ ከከራባቱ ወጥተሽ እውነተኛውንና ለመዳን ከሚጠቅምሽ ላይ አተኩሪ። ሌላው ኮተት ነው
ውጫዊ በሆነው ነገር ላይ ሳይሆን ቃሉ ላይ ብናተኩር። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን: ካባ ፣ መጠምጠሚያ ፣ ቆብ : ራሷ የፈጠረችው ነው ወይስ ከሌሎች ወስዳው ነው? በኢትየጵያ የነበሩ የቤተ-እስራኤል ካህናትን ጥምጥም ያዬ አንዳንድ ሰው መስቀል አሳልሙኝ ብሎ ጠጋ ሲል ነው የኦርቶዶክስ ቄስ አለመሆናቸውን የሚያውቀው። የኢራን መሪዎች እነ አያቶላህ ፣ እነ ካታሚ : ሩሃኒ : ሰሞኑን የሞቱት ራይሲ ወይም የሊባኖሱ ሂዝቦላህ መሪ ናስሮላህ የሚለብሱት ካባና የሚያደርጉት ጥምጥም ከዚህ የተወሰደ ነው እንዴ? ዘርፋፋ ቀሚስ የሚለብሱት እና የከበሬታ ቦታ የሚሹት ፈሪሳውያን በማቴዎስ ምእራፍ 23 ምን እንደተባሉ የሚያውቅ ሰው በዚህ ጉዳይ ላይ ብዙ ጉልበቱን አይጨርስም። ሰዉ ሁሉ "ልከኛ" ነው የሚለውን ልብስ ይልበስ። ትምህርቱን በመጽሐፍ ቅዱስ ሚዛንነት እንገምግመው። እላለሁ።
በላይ ከአፍሽ በፍፁም ሰውን የሚያሳዝን ነገር አይውጣጣጣ ።
Пікірлер: 90
እግዚአብሔር ይባርካችሁ ፀጋ ይብዛላችሁ መምህር አሰግድ ሳህሉ አቅርብልን❤
ወንጌል የሚያስቀጥሉ ባሪያዎች ስላሉ ጌታ ይባረክ መጋቢ በርታ ❤
ዋው መጋቢ መርዐዊ በጣም የምወደውና የማከብረው አገልጋይ ነው። ደስ ብሎኛል ስለጋበዝከው ከቻልክ ወደፊት ብትጋብዘው ደስ የሚለኝ መምህር አሰግድ ሳህሉን ጋብዘህ ብትሞግተው ደስ ይለኛል።
ጸጥ ብየ ተከታተልሁት ምርጥ ውይይት ነበር ሁለታችሁም ተባረኩልኝ
ይሄንን ጥያቄና መልስ እያዘጋጀህ ስለምታቀርብልን እግዚአብሔር ይባርክህ በጣም እግዚአብሔርን መሻት በልብህ ያስቀመጠ መንፈስ ቅዱስ ይባረክ🙏 የአንተ መሻት ለእኛም ትልቅ በር እየከፈትህ ነው ለምታደርገው ሁሉ እናመስግናለን አንድ ቀን ደግሞ ከእኛ አስተማሬዎች እስቲ አቅርብልን like እንደ ዲያቆን ሄኖክ መምህር ዘበነ ሌሎችም 🙏
@Teyakiw
Ай бұрын
እሺ የሚል ካለና እናንተ ክቡራን ታዳሚዎቼን የሚመጥን እውቀት ያለው ሰው ካለ ለማስተናገድ ሁልጊዜም ዝግጁ ነኝ! የዘወትር ጥረቴ ነው! ለአብሮነታችንም ከፍ ያለ ምስጋና አለኝ!
ዋው ጌታ ይባረክ።።ጠያቂውን እወደዋለሁ።። መጋቢ ጌታ ይባርኮት ።።
@Teyakiw
Ай бұрын
እጅግ አመሰግናለሁ! እኔም አክብሮት ጭምር አለኝ!
በጣም ምርጥ ውይይት! አላስፈላጊ ክርክር የለ፣ ጭቅጭቅ የለ፣ ከርዕሰ ጉዳዩ ማፈንገጥ የለ። ጠያቂውንም፣ መጋቢውንም እግዚአብሔር ይባርክ።
ጠያቂው ወንድሜ ተባረክ!!! ትህትናህ ቅንነትህ ያስቀናል!!! አይወሰድብህ
@Teyakiw
Ай бұрын
አሜን! እጅግ አመሰግናለሁ!
በጣም ግሩም ውይይት ጠያቂዉ ተባረክ እኚህን የመሰለ መምህር ስለአሰተዋወከን።
ሰከን ያለ ጣፋጭ ውይይት ነው ከልብ አመሰግናለሁ በርቱ
መጋቢ መርዓዊ ጌታ ኢየሱስ ይባርኮት
በህብረት ውስጥ ፣በመደማመጥ ውስጥ ሙላት አለ ፣በጥላቻና ፣አንዱ ሌላውን በማሳነስ ውስጥ ፣በመጯጯህ ውስጥ ፣ እንኳን እግዚአብሔር ፣ምእመኑም አይደሰት ( አይጠቀም) ። እስቲ በጌታ ፊት በእውነት እና በመንፈስ እንቁም ፣የፕሮግራሙ አቅራቢ እግዚአብሔር እየተጠቀመብህ ነው ጸጋ ይብዛልህ !
ጌታ ይባርክህ ወንድሜ ጠያቅ፣መጋቢም በጣም ጌታ ዘመንህን ይባርክህ
በጣም ጥሩ ፕሮግራም ❤
ጠያቂው በአክብሮት እንዲሁም በእውቀት ነው ምትጠይቀው ሲሰሙህ ልክ እንደ እንግዶችህ ሰስ ታሰኛለህ ተባረክ
ይህን ፕሮግራም የምታዘጋጅ ልጅ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ መልካም አድርገሃል በርታልን
ግሩም የሆነ ውይይት ነበር !! የማይጠገብ ባላለቀ የሚያሰኝ ብዙ ትምህርት ያገኘሁበት ፕሮግራም ነው ቀጣይ ስለሆነ ደስ ብሎኛል ❤ ሁለታችሁንም እግዚአብሔር ይባርካችሁ !!❤❤❤
በጣም ድንቅ ነበር ! በተለይ የሎጥ ከሰዶም መዉጣት የክርስቶስ መምጣት ምሳሌ እና የተራራው ስብከት ማቴ 7 ÷26 ቃሌን ሰምቶ የሚያደርገው ቤቱን በዓለት ላይ የሰራ ሰዉን ይመስላል! የሚለው ዛሬ ነው ያስተዋልኩት! ፀጋና ሰላም ምሕረትም ይብዛላቺሁ!
እውነት ነው ክርስትና ኑሮ ነው! ኢየሱስ ኑሮንና አኗኗርንም ነው የሰጠን እግዚአብሔር ይባርክህ! ❤❤❤
ደሥ የሚል ታሪክ
ጠያቂው እንኳን ደህና መጣህ።።
@Teyakiw
Ай бұрын
እንኳን ደህና ቆዩኝ! ስለአብሮነታችን እጅግ ደስ ይለኛል!
ጠያቂው reward ይገባሃል ተባረክ ይሔ መርሃግብር ሲጀመር ከሳቴ አገልግሎቱ እራሱ ከፍ ማለት ጀመረ
@kalebmengistu8187
Ай бұрын
ጂብራን ታላቁ የወንጌል መምህራችን ፀጋ መንፈስ ቅዱስ ይብዛሎት።
@user-lu8lg1pj3u
Ай бұрын
ዲበኩሉ ቢሊ የአዲስ ኪዳን በተለይ የዕብራውያን መጽሐፍ የአንድምታ መምህር እና አፈ-ወርቅ( Golden Mouth ) ዘመንህ ይለምልም!!!
@kalebmengistu8187
Ай бұрын
የንታ ከሃሊ መምህሬ ከርስዎ አንደበት የወንጌሉ ቃል እንደ መልካም የምንጭ ውሃ ሲንቆረቆር ስጠጣው ከርሜ እንዴታ!! ክብረት ይስጥልኝ ። ያገልግሎት ዘመንዎን ያለምልምልኝ።
So calm, makes you sit down and listen.
መራዊ፣ የወንጌል አርበኛ ! በርቱ !
የሚገርም መረዳት ያለው ትምህርት
ዋው ይገርማል ግሩም ማብራሪያ እየተማርሁ ነው
የተለያየ ጥግ ይዘው ያሉትን የማቀራረብ እና እውነትን ገልጠህ ለማሳየት እያገለገልከን ነውና ተባረክልን!!!!!! ብስልልል ብለህ ነጥረህ እንደምትወጣ ተስፋ አደርጋለሁ ።
Pastor Bebezu tebarek 🙏🙏
በላ ልበልሃ በምታቀርባቸው የቲኦሎጂ ሙህራን በጣም እራሴን እያየሁበትና እየተባረኩበት ነው ይህንን እምቅ እውቀትና ጥበብ ተጠቀሙበት ሕብረት ሕብረት ሕብረት ፍጠሩ በጨለማ ውስጥ ያለውን ትውልድ አስመልጡ በጸጋው ነው የምትገልጹትና በጣም እየተባረኩበት ነውና ክብሩን የሰማይና የምድር ፈጣሪ ይውሰድ
Be ewnet be ewnet.... from the bottom of my heart thank you all of you for this wonderful conversation..... Kibrun egzihaber yiwsed!!!
ጠያቂው :ብዙ ጊዜ በተለያየ ፕሮግራም ተከታትየዋለሁ :ቅን ትሁት ሰው :ነው ::እግዚአብሔር ይባርክህ::
መጋቢ መርዓዊ ተባረክ ፀጋውን ያብዛልህ ይጨምርልህ
God bless you Teyakiw we learn a lot from your program. keep the good work.
@Teyakiw
Ай бұрын
Thanks! I will try my best to keep on, by the grace of the Almighty!
በል ልበልሃ - ወንጌል/ እውነት የበራላቸውን መምህራን ስለምታቅርብልን እግዚአብሔር ይባርክህ:: ቀጥልበት
Pastor God bless you
የምታወያየው ኦርቶዶክሳዊ ወንድም ተባረክ እግዚአብሔር የሚወደውን የቤሪያን ሰዎች ልብ ያለህ የተባረከ አመለካከት የለህ ሰው ነህ ጌታ እንዳንተ አይነት ሰዎችን ለህዝባችን የብዛልን❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
አንተ ልጅ!!❤ ወንድሜ ❤ ! ወንድሜ .. ተባርክልኝ..❤ በርታ,
@Teyakiw
Ай бұрын
አሜን! ባርኮቱን በጸጋ ፣ ምስጋናውንም በአክብሮት ደስ እያለኝ እቀበላለሁ! አብረን እንሰንብት!
Ebkhe katelu Egziybhair yestachu
Wow egzabher yemesegen
ትሁት መጋቢ መርሃዊ ድንቅ አገላለጥ የረጋ መልስ ኦርቶዶክሶች የት ናችሁ?
2ኛ ቆሮ 5፥21 እኛ በእርሱ ሆነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንሆን ዘንድ ኃጢአት ያላወቀውን እርሱን ስለ እኛ ኃጢአት አደረገው።
Thank You For Your Program.Continue! ደቀ ዝሙር የአማርኛ ሳይሆን የግዕዝ ነዉ።የአባ መኣዛ ክርስቶስ በየነ ትምህርት ብትመለከት፡
አንተ ጠያቂውን አከብርሃለሁ!!!!ትህትናህ ትዕግስትህ አከራካሪ ነገሮችን ተቀራርበህ መወያየትህ!!!!!!!ወንጌላዊ ትሆናለህ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ።
መጋቢ ስላየውህ ደስ ብሎኛል። ጠያቂው ወንድሜም ቢያንስ እየሠራህ ስለሆነ ሳላደንቅ አላልፍም። ዳሩ ግን ለወንጌላውያን ወይም ባንተ አገላለጽ ለፕሮቴስታንቶች ያለህ እምቅ ጥላቻ ወይም ቅድመ ድምዳሜ ማስተዋል አይከብድም። ደምድሞ መጠየቅና ለማወቅ መጠየቅ ይለያዩ የለም ወይ?
@Teyakiw
Ай бұрын
አስተያየቱ ራሱ የተሳሳተ ቅድመ ድምዳሜ አለው! ማናችንም በርግጥ ከቅድመ ድምዳሜ (presupposition) የጸዳን ባንሆንም!
tebareku
እግዚአብሔር ይባርካችሁ የተረጋጋ ውይይት ሆኖ ትምህርትም ስጪ ነዉ ቀጣዩን ክፍል በናፍቆት
memher aseged sahlun gabezelene
❤❤❤❤
ጌታ እግዚአብሔር በዘመናችንም ቢሆን እንዲህ አይነት ቅሬታዎች ስላሉን እናመሰግነዋለን ።የእግዚአብሔርን ሕዝብ የግላቸው አድርገው ባሪያዎች ያደረጓቸው በዝዎች በጌታ ስም ነጋዴዎች አሁን ይመለሳሉ ብየ አስባለሁ ።እውነት ምንጊዜም አሸናፊ ነዉ።
ልክ ነህ ግን ዘጠኝ መናጆ ብለህ አበዛሃቸው እግዚኦ መዓት ናቸው ንግግርህ አዝናንቶኛል ተባረክልኝ
ጠያቂው ውንድማችን እወድሀለው። መቼ ነው አንተም እንደፓውሎስ ወንጌልን ምሰብከው?????
@Teyakiw
Ай бұрын
እጅግ አመሰግናለሁ! እርስዎ እንደ ሰማዕቱ ቅዱስ እስጢፋኖስ ወንጌልን ከሰበኩ በኋላ እኔ ደግሞ እንደ ቅዱስ ጳውሎስ እሞክራለኋ!👍ለማንኛውም በወዳጅነት እንሰንብት! ዘመኑን ባለቤቱ ያውቃል!
@melakuteka1955
Ай бұрын
እንደ እስጢፋኖስ ብሆን እጅግ መታደል ነው። ግን እግዚአብሔር እንደወደደ እንዲጠቀምብኝ የዘወትር ፀሎቴ ነው። ለዋሪያው ጳውሎስ በህይወቴ ከስብከተ ወንጌል አገልግሎት አንፃር ትልቅ ቦታ አለኝ። አንተም እንደሱ ብትሆን ምኞቴ ነው። በጣም ቅንና እግዚአብሔርን እንደምትውድ ሁኔታህ ይገልፅሀል። ዘመንህ ይለምልም።
pls መምሕር አሰግድ ሳሕሉን ብታቀርብልን
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
“እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ።” - ማቴዎስ 11፥28 ወደ እሱ ወደ ጌታ ከመጣን ሸክማችን የሚያሳርፈን እርሱ ነው። እርሱም ፀጋ ይባላል። ለዚ ነው ፀጋና ሰላም ይብዛላችሁ የሚሉት የኢየሱስ ደቀመዛሙርት ፀጋን ለመጠቀም ኢየሱስ ክርስቶስን በደንብ ማወቅ
Sound please
ድምፁ በጣም ዪተዎጠ ነው
Ye merawi Metshafun be website magegnet enchilalen kale?
@kessatebirhantehadeso
Ай бұрын
አብረን ስለሆንንና ስለምትከታተሉን በጣም ደስ ይለናል ፤ ጥያቄውን ግን ለመጋቢ መርዓዊ ንጉሴ በስልክ አድራሻቸው ቢያደርሱ የተሻለ ነው! በድጋሜ እናመሰግናለን!
እኔ እኮ ምገርመኝ...... በፀጋው ወንጌል ድናችው ስታበቁ ለእስራኤል ብቻ የተሰበከውን በመንግስት ወንጌል እንኑር የምትሉ ስዎች ምን አይንት አገልጋይ ብትሆኑ ነው
ጠያቂው (ከሣቴ)እነሆ ንጉሥሸ የሚለውን ሚድያ ትከታተላለህ????? እነዶክተር ማሙሻ እና ወንድም አብርሀም ወንድም ንጉሤ ባልቻ ትምሀርታቸው እርጎ ነው። ሌላውውውውው ክርስቶስን እንጂ ሰዎችን አትመልከት። አከብርሃለሁ!!!!!!
የ ቱምቢ መጵዘፋ ጰሀፊ ነው ?
@kessatebirhantehadeso
22 күн бұрын
አዎ!
የዚህን መጋቢ ገለጻዎች ፍሰት በደንብ አዳምጫለሁ። በተበታተነ መልኩም ቢሆን የክርስትናን እውነትና ከሰው የሚጠበቀውን ለማስረዳት የሔዱበት አቅጣጫ መልካም ነው። ክርስትና የሚመሠረተውና የሚፀናው በእግዚአብሔር ቃል ባለ ትክክለኛ እውቀት፣ በመንፈስ ቅዱስ እና በፀሎት ነው። የክርስትና ሕይወት የሚዋለደውና የሚያድገው ከእነዚህ ከሦስቱ ነው። በዚህ በላ ልበልሀ ውይይት እግዚአብሔር የሚአውቃት አንዲት በክርስቶስ የተመሠረተች ቤተክርስቲያን ብቻ እንዳችው ትኩረት ቢደረግ ጥሩ ነው። የክርስትና ሕይወት የሚጀምረው በዳግም ውልደት መሆን የሚያሳይ ትምህርታዊ ውይይት ቢደረግ ለብዙዎች የመዳን ምክንያት ሊሆን ይችላል፣ የወንጌልም ዋና ዓላማ በክርስቶስ ኢየሱስ የተሠራውን የመሰቀል ሥራ አምኖ ዘላለማዊ ሕይወት ማግኘት ነው።
ሥለዚህ እምነቱን በሥራ የመግለጥ አቅም አለው የውሸት አይኖርም ከልቡ ይኖራል እምነቱ በሥራ ሢታይ እምነቱ ነፍሡን የሚያድን እምነት አለው ይባላል ፈጣሪ ጋ የተለየ ህብረት የፈጠረ በሚሠራው በጎነት የማይኮፈሥ ነው ይሄ ሠው መዳኑ ከእምነቱ የመነጨ ነው በሥራ መታየቱ ግን አይቀሬ ነው በትክክል ካመነ ሥለዚህ መዳን በፀጋ[በሥጦታ] ነው አዎ እሥከመጨረሻው የሚፀና ይድናል የተባለው የነፍሣችን መንፃት ክርሥቶሥን ለመምሠል ከኃጢያት ባህሪያት የመገላገል ሂደት ነው ለዛ ነው የራሣችሁን መዳን ፈፅሙ ወይም አሁን እንደተወለዱ ህፃናት ,,,ለመዳን በእርሡ እንታድጉ ካመንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን አሁን ቀርቧል የተባለው 3]ያው በነፍሡ ክርሥቶሥን የመሠለ ወይም ባይመሥልም ጌታ ኢየሡሥን በማመን የፀና የሠውነቱን ቤዛነት መዳን ያገኛል
@habteyesabate166
Ай бұрын
ማቴ 7 ወይም የተራራው ሥብከት ክርሥቶሥ በምልአት እኛ ሢኖር [ከእንግዲህ እኔ አልኖርም ክርሥቶሥ በእኔ ይኖራል] በተሟላ ሁኔታ የምንፈፅመው ነው ባልተለወጠ ማንነት ማንም በተሟላ ሁኔታ አይፈፅማቸውም በመሞት ግን መፈፀም ይቻላል
ኮተትህ አያልቅም አባው😎
@Teyakiw
Ай бұрын
ጥያቄ ነው አስተያየት? ለጠያቂው ነው ወይስ ለተጠያቂው?
ጠያቂ ለምን የኦርቶዶክስንም መምህራንንም አቅርበህ የወንጌል አማኝ እንደምጠይቅ እንግዳ አድርገህ አታቀርብልንም?
አትኖሩትም ማለት ? እና አንተ ነህ የምትኖረው ካባ እና ቆብህን አርገህ ሰክረህ ትቦ ውስጥ የምትገኘው አንተ አደለህም እንዴ
እንዲህ ራሳችሁንሸገልጣችሁ ስትመጡ ጥሩ ነው። የተዋህዶን ልብስ እያረገ የሚያጭበረብረውን ቀሚሱን አውልቀህ ኮት አርግ በሉት😂
@eyesusgetanew7338
Ай бұрын
እህቴ ልብሱን ኮተታኮተቱን ትተሽ የተሰቀለውን ጌታ ተመልከች ። እሱን ማዬት ስትጀምሪ ሁሉን ትጠለሽ እሱን ትከተያለሽ ። ጌታ እየሱስ ይወድሻል እህቴ ። ተባረኪ
@zintalemasmare4304
Ай бұрын
የኔ እህት ከልብሱ ከጥምጣሙ ከኮቱ ከከራባቱ ወጥተሽ እውነተኛውንና ለመዳን ከሚጠቅምሽ ላይ አተኩሪ። ሌላው ኮተት ነው
@user-dw9co2oe7h
Ай бұрын
ውጫዊ በሆነው ነገር ላይ ሳይሆን ቃሉ ላይ ብናተኩር። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን: ካባ ፣ መጠምጠሚያ ፣ ቆብ : ራሷ የፈጠረችው ነው ወይስ ከሌሎች ወስዳው ነው? በኢትየጵያ የነበሩ የቤተ-እስራኤል ካህናትን ጥምጥም ያዬ አንዳንድ ሰው መስቀል አሳልሙኝ ብሎ ጠጋ ሲል ነው የኦርቶዶክስ ቄስ አለመሆናቸውን የሚያውቀው። የኢራን መሪዎች እነ አያቶላህ ፣ እነ ካታሚ : ሩሃኒ : ሰሞኑን የሞቱት ራይሲ ወይም የሊባኖሱ ሂዝቦላህ መሪ ናስሮላህ የሚለብሱት ካባና የሚያደርጉት ጥምጥም ከዚህ የተወሰደ ነው እንዴ? ዘርፋፋ ቀሚስ የሚለብሱት እና የከበሬታ ቦታ የሚሹት ፈሪሳውያን በማቴዎስ ምእራፍ 23 ምን እንደተባሉ የሚያውቅ ሰው በዚህ ጉዳይ ላይ ብዙ ጉልበቱን አይጨርስም። ሰዉ ሁሉ "ልከኛ" ነው የሚለውን ልብስ ይልበስ። ትምህርቱን በመጽሐፍ ቅዱስ ሚዛንነት እንገምግመው። እላለሁ።
@sineduayele6519
Ай бұрын
በላይ ከአፍሽ በፍፁም ሰውን የሚያሳዝን ነገር አይውጣጣጣ ።