ጌታ ይመስገን በእውነት የግዚኣብሄር ምህረት ደግነት እረኝነት ብቻ ነው እስከዛሬ የጠበቃቹ ጌታ መጨረሻሁም ይመር ትባረኩ 54 ኣመት ይገርማል!❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Egziabher birik yarigachihu!!!! Yadiro tizita ametabign, tsega yibizalachihu!!
❤❤❤❤❤❤❤❤እዃን ለ54 ኛ አመት ክብረ በአል አደረሳቹ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
የእትዬ ሙሉና የእማማ መሠረት ልጆች!! እንኳን ለ54ኛው ዓመት የልደት በዓል አደረሳችሁ!! እናንተ 67ኛው ወንጌል ናችሁ!! የእናንተ ኳየር በጣም ታሪካዊ እንደ ሆነ እረዳለሁ፡፡ እንደ እነ ፕሮፌሰር አታላይ ዓለምን፣ ፕሮፌሰር ዝናቡ ገ/ማርያምን፣ እንደ እነ ፓስተር እና ዘማሪ አዲሱ ወርቁን፣ ፓስተር በድሉ ይርጋን፣ ፓስተር ደበበ ለማን (ብዙ መዘምራንን ያፈሩ የመዘምራን አሰልጣኝ) የመሳሰሉ ታላላቅ አገልጋዮችንና ምሑራንን ያፈራ ድንቅ የመዘምራን ሕብረት ነው፡፡ በብዙ መከራና ስደት ውስጥ አልፋችሁ ዛሬም በዚህ ዕድሜአችሁ ቆማችሁ መዘመራችሁ ራሱ ታማኝነታችሁን ያሳያል!! ስለ እናንተ ምንም ለማለት ቃላት ያጥራል፡፡ መጽሐፍ ግን ማሳተም ነበረባችሁ፡፡ አሁንም ካላሳተማችሁ ለ60ኛ ዓመታችሁ መጽሐፍ ማሳተም አለባችሁ!!
So many faces that I recognize! And all the good old songs from my childhood. God bless you all!
❤❤❤❤❤❤ የኛ በረከቶች ተባረኩለን
ከአንጋፋዎቹ ዘማሪያን መካከል የአማኑኤል ሆስፒታል ዳይሬክተር የነበሩትን ዶክተር ዘማሪ አታላይ አለምን በማየቴ ደስ ብሎኛል ።
Such a blessing I love them God bless all and live long.
ይገርማል እንኳን ዘመናችሁን እያገለገላችሁ ለዚህ በቃችሁ ትንሽ ነበርኩ ትዝ የሚለኝ ጋይም ቤት ሲባል በርንዳ ያለበት ሳሎን ቤት ያለው ትዝ ይለኛል ጋይም የሚለው ስም ያዳግተኝ ነበር ደስ የሚል የእየሱስ መንፈስ እና አንዳንድ ግዜ በሚለው ትዝ ይለኛል የመጣሁ ግዜ አሁን ፓስተር ያኔ ከተወዛዋዝ የመጣች አምና ይህ ግዜ ብላ ጌታን ተቀበልኩ ስትል እንቅስቃሴውን ኮፒ አድርጌ እቤቴ እስክገባ አምና ብላስትል እኔ የመጣሁት 3 ተኛ ቀኔ ኑበር ጌታን መቀበል አንዴ ብቻ አይመስለኝም እስኪዘጋ እቀበል ነበር የመጣሁት ዘውዲቱ ናይዝጊ ከምትባል ዘመዴ ጋር ነው ዘውዴ የሚባል አገባች ከዛን ዘመን ጀምሮ አይቻት አላውቅም ትዝታ
የክርስቶስን ዕነተኛ ፈለጋ በመስዋዕትነት በፅናት የተዋችሁልን የዕምነት አባቶች ለእናንተ ክብር አለን ።
ስለእናንተ ጌታን እጅግ በጣም አመሰግናለሁ። በዩቲብ ሳያችሁ ነፍስ አልቀረልኝም። ለትውልድ ምሳሌ ናችሁ። ጌታ አሁንም በብዙ ይባርካችሁ
ተወዛዋዝ ነበረች ያክዋት ጡርዬ ነበረች ስትመሰክር እንቅስቃሴዋን እልረሳውም በረንዳው ጋ ትዝ የሚሉኝ ጋሽ ንጉሴ ተፈራ ጋሽ ፊሊጶስ ፓስተር ነው ያኔ ትዝ የሚለኝ አሸናፊ ዘማት ቸርች ይዛኝ የምትወጣ ዘውዲቱ ናይዝጊ ጎደኛ ይቀራረቡ ነበር እጅጋየሁ ያኔ እጓዛለሁ በሚል ነው የምጠራት የለገሰን መሞት አሁን ስታወራ ሰማሁ አዲሱ ወርቁ ትዝ አይለኝም በዝሙሩ ስሙም ከሞትም ያድነዋል ፊቱን ያየሁት አሜሬካ ነው ይገርማል ጌታ ቢረዳኝ 60 ሲከበር እኖራለህ እገኛለሁ ልቤ ጓጓ
የዚህ ሁሉ ትዉልድ መሠረት ናችሁናተባረኩ❤❤
much respect and love🥰
እንቁዎቻችን አለን በህይወት ያን ዘመን አንረሳው ጌታ ታማኝ ነው ተባረኩልኝ ።
አሜን
ወጣት ለክርስቶስ እና ለ መዘምራን አንድ ናቸው?
❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤❤
Ayesemam
Geta zamenchun bruk yadirg tebarkebwtalw.zaman yemyshiraw mazmur!
Dessalegn
Enqwan Adresachu
ምነው የቀድሞው ልብስ ተቀየረ?
እዴት እንደምወዳችሁ
ወጣት ለክርስቶስ ህብረቱ በቤተክርስቲያን አገልግሎት ሲጀምር የነበረው ስም ነው በኋላ ተቀይሮ ለ መዘምራን ተባለ
❤❤❤❤❤❤❤
Пікірлер: 29
ጌታ ይመስገን በእውነት የግዚኣብሄር ምህረት ደግነት እረኝነት ብቻ ነው እስከዛሬ የጠበቃቹ ጌታ መጨረሻሁም ይመር ትባረኩ 54 ኣመት ይገርማል!❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Egziabher birik yarigachihu!!!! Yadiro tizita ametabign, tsega yibizalachihu!!
❤❤❤❤❤❤❤❤እዃን ለ54 ኛ አመት ክብረ በአል አደረሳቹ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
የእትዬ ሙሉና የእማማ መሠረት ልጆች!! እንኳን ለ54ኛው ዓመት የልደት በዓል አደረሳችሁ!! እናንተ 67ኛው ወንጌል ናችሁ!! የእናንተ ኳየር በጣም ታሪካዊ እንደ ሆነ እረዳለሁ፡፡ እንደ እነ ፕሮፌሰር አታላይ ዓለምን፣ ፕሮፌሰር ዝናቡ ገ/ማርያምን፣ እንደ እነ ፓስተር እና ዘማሪ አዲሱ ወርቁን፣ ፓስተር በድሉ ይርጋን፣ ፓስተር ደበበ ለማን (ብዙ መዘምራንን ያፈሩ የመዘምራን አሰልጣኝ) የመሳሰሉ ታላላቅ አገልጋዮችንና ምሑራንን ያፈራ ድንቅ የመዘምራን ሕብረት ነው፡፡ በብዙ መከራና ስደት ውስጥ አልፋችሁ ዛሬም በዚህ ዕድሜአችሁ ቆማችሁ መዘመራችሁ ራሱ ታማኝነታችሁን ያሳያል!! ስለ እናንተ ምንም ለማለት ቃላት ያጥራል፡፡ መጽሐፍ ግን ማሳተም ነበረባችሁ፡፡ አሁንም ካላሳተማችሁ ለ60ኛ ዓመታችሁ መጽሐፍ ማሳተም አለባችሁ!!
So many faces that I recognize! And all the good old songs from my childhood. God bless you all!
❤❤❤❤❤❤ የኛ በረከቶች ተባረኩለን
ከአንጋፋዎቹ ዘማሪያን መካከል የአማኑኤል ሆስፒታል ዳይሬክተር የነበሩትን ዶክተር ዘማሪ አታላይ አለምን በማየቴ ደስ ብሎኛል ።
Such a blessing I love them God bless all and live long.
ይገርማል እንኳን ዘመናችሁን እያገለገላችሁ ለዚህ በቃችሁ ትንሽ ነበርኩ ትዝ የሚለኝ ጋይም ቤት ሲባል በርንዳ ያለበት ሳሎን ቤት ያለው ትዝ ይለኛል ጋይም የሚለው ስም ያዳግተኝ ነበር ደስ የሚል የእየሱስ መንፈስ እና አንዳንድ ግዜ በሚለው ትዝ ይለኛል የመጣሁ ግዜ አሁን ፓስተር ያኔ ከተወዛዋዝ የመጣች አምና ይህ ግዜ ብላ ጌታን ተቀበልኩ ስትል እንቅስቃሴውን ኮፒ አድርጌ እቤቴ እስክገባ አምና ብላስትል እኔ የመጣሁት 3 ተኛ ቀኔ ኑበር ጌታን መቀበል አንዴ ብቻ አይመስለኝም እስኪዘጋ እቀበል ነበር የመጣሁት ዘውዲቱ ናይዝጊ ከምትባል ዘመዴ ጋር ነው ዘውዴ የሚባል አገባች ከዛን ዘመን ጀምሮ አይቻት አላውቅም ትዝታ
የክርስቶስን ዕነተኛ ፈለጋ በመስዋዕትነት በፅናት የተዋችሁልን የዕምነት አባቶች ለእናንተ ክብር አለን ።
ስለእናንተ ጌታን እጅግ በጣም አመሰግናለሁ። በዩቲብ ሳያችሁ ነፍስ አልቀረልኝም። ለትውልድ ምሳሌ ናችሁ። ጌታ አሁንም በብዙ ይባርካችሁ
ተወዛዋዝ ነበረች ያክዋት ጡርዬ ነበረች ስትመሰክር እንቅስቃሴዋን እልረሳውም በረንዳው ጋ ትዝ የሚሉኝ ጋሽ ንጉሴ ተፈራ ጋሽ ፊሊጶስ ፓስተር ነው ያኔ ትዝ የሚለኝ አሸናፊ ዘማት ቸርች ይዛኝ የምትወጣ ዘውዲቱ ናይዝጊ ጎደኛ ይቀራረቡ ነበር እጅጋየሁ ያኔ እጓዛለሁ በሚል ነው የምጠራት የለገሰን መሞት አሁን ስታወራ ሰማሁ አዲሱ ወርቁ ትዝ አይለኝም በዝሙሩ ስሙም ከሞትም ያድነዋል ፊቱን ያየሁት አሜሬካ ነው ይገርማል ጌታ ቢረዳኝ 60 ሲከበር እኖራለህ እገኛለሁ ልቤ ጓጓ
የዚህ ሁሉ ትዉልድ መሠረት ናችሁናተባረኩ❤❤
much respect and love🥰
እንቁዎቻችን አለን በህይወት ያን ዘመን አንረሳው ጌታ ታማኝ ነው ተባረኩልኝ ።
አሜን
ወጣት ለክርስቶስ እና ለ መዘምራን አንድ ናቸው?
❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤❤
Ayesemam
Geta zamenchun bruk yadirg tebarkebwtalw.zaman yemyshiraw mazmur!
Dessalegn
Enqwan Adresachu
ምነው የቀድሞው ልብስ ተቀየረ?
እዴት እንደምወዳችሁ
ወጣት ለክርስቶስ ህብረቱ በቤተክርስቲያን አገልግሎት ሲጀምር የነበረው ስም ነው በኋላ ተቀይሮ ለ መዘምራን ተባለ
❤❤❤❤❤❤❤