የመዋቅር መፍረስ፣ የተፈናቃዮች መመለስና አወዛጋቢ ጉዳዮች Join this channel to get access to perks: / @addiscompassmedia
Жүктеу.....
Пікірлер: 76
@HiruyAmare3 күн бұрын
አሁንም አታንሸዋርረዉ የሚሸሹት በተጋሩ ቤት ሰፍሮ የነበሩ ናቸዉ😅
@kinfemesfin57493 күн бұрын
ድብቁ ፋኖ ኃይለየሱስ ፀለምቲ እንጂ ጠለምት የሚባል የለም
@user-sx8no8ov3h2 күн бұрын
የመከላከያ ሚና የኦሮሞ ብልፅግና የቁማር ፕሮጀክት አስፈፃሚ ነው ።
@danezana11483 күн бұрын
ይሄ ሰውዪ እድሜው የተነገረው ይመስለኛል, ኤርሚያስን ጨምሮ
@reflection96362 күн бұрын
Like the knowledge of Haileyedus. He looks well versed and knowledgeable.
@almazyimer98062 күн бұрын
"Abey " , Military, and Amhara PP " three of them support TPLF, so there has been an agreement to pass over Raya, Telemet, and Wolkayet to TPLF. So that is what happening on the ground. At the same time both of u are also supporter of TPLF. Congratulation !
@TayeTessema-cs5lr3 күн бұрын
እውቀት የተጠየፋቸው የጎንደር መሃይሞች።
@reflection96362 күн бұрын
Beleive Abiy/PP would like to carve the Amhara/ Tegray into two and Amhara into four administration units. So it's important to keep these places off balance and spread differences.
@fekaduassefa97262 күн бұрын
It is good that this man is recuperating from his mental illness.
@user-us2bz4tg8b
2 күн бұрын
Really 😅😅😅, I doubt it. I am surprised Ermi has not noticed that he is dealing with an insane dude.
Haileysus is speaking on behalf of TPLF. Bc he is under identify cries. .
@reflection96362 күн бұрын
Have been checking the rainfall in Ethipia and it is raining. It is good to see these people returned to their homes. But obstacles seem to be thrown in the path. Elements of Fano who were part of the genocide participants now intermixed with Amhara rights Fano may be part of the expansionist Amhara group voicing instigating impediments.
@mesgnawabebe30712 күн бұрын
Those who wanna hear serious political discussion...welcome to this room ....🎉......
@user-sb8ff5xy1u2 күн бұрын
According Pretoria agreement Tigrai administration will execute its structure.
Пікірлер: 76
አሁንም አታንሸዋርረዉ የሚሸሹት በተጋሩ ቤት ሰፍሮ የነበሩ ናቸዉ😅
ድብቁ ፋኖ ኃይለየሱስ ፀለምቲ እንጂ ጠለምት የሚባል የለም
የመከላከያ ሚና የኦሮሞ ብልፅግና የቁማር ፕሮጀክት አስፈፃሚ ነው ።
ይሄ ሰውዪ እድሜው የተነገረው ይመስለኛል, ኤርሚያስን ጨምሮ
Like the knowledge of Haileyedus. He looks well versed and knowledgeable.
"Abey " , Military, and Amhara PP " three of them support TPLF, so there has been an agreement to pass over Raya, Telemet, and Wolkayet to TPLF. So that is what happening on the ground. At the same time both of u are also supporter of TPLF. Congratulation !
እውቀት የተጠየፋቸው የጎንደር መሃይሞች።
Beleive Abiy/PP would like to carve the Amhara/ Tegray into two and Amhara into four administration units. So it's important to keep these places off balance and spread differences.
It is good that this man is recuperating from his mental illness.
@user-us2bz4tg8b
2 күн бұрын
Really 😅😅😅, I doubt it. I am surprised Ermi has not noticed that he is dealing with an insane dude.
❤❤❤ሃይለየሱስ በትግራይም በህውሃትም ጉዳይ ጉዳይ ችግር አለብክና መቸም አታልፍም❤❤❤እነዚህ ቦታዎች የትግራይ እንጅ አከራካሪ ሆኖ አያውቅም!
@selamasfaw5665
2 күн бұрын
ሃይለይሱስ የሚባል ሰውየ ሁሉንም ኣውቃለሑ ለማለት የማያውቀውን ነገር እንደምያቅ አድርጎ ሚድያ ላይ ቢለፍልፍ ሐሰትን እውነት ማላበስ ኣይችልም!!! ይህ የተበላና ዓላማዬ ለሚለው ጉዳይ ራሱ ይበልጥ የሚጎዳ ነው
Haileysus is speaking on behalf of TPLF. Bc he is under identify cries. .
Have been checking the rainfall in Ethipia and it is raining. It is good to see these people returned to their homes. But obstacles seem to be thrown in the path. Elements of Fano who were part of the genocide participants now intermixed with Amhara rights Fano may be part of the expansionist Amhara group voicing instigating impediments.
Those who wanna hear serious political discussion...welcome to this room ....🎉......
According Pretoria agreement Tigrai administration will execute its structure.
የትግራይ አስተዳደር ሳይመለሰ ተፈናቃዩች መመለስ የህዝቡን ህይወት አደጋላይ መጣል ነው። መቼም የትግራይ መንግስት ይህንን ጉዳይ አስቦበታል ብዬ እገምታለሁ
Peace will be reaveal
Armi yhen guday bedenb atarawu lela sewum asgebteh.
Tinant ye Generalu dimts tegegne yetebalewun endet ayehewu ERMI?
No no,according to the Pretoria aggreement,the places shall be without modification. The aggreement is to maintain statesco ante.
አየ ሃይለየሱስው ደንቆሮው። ማይፀብሪም ማይ ጠብሪ አልካት?!😂😂😂
ለምን ትዋሻለሕ ሚኒሻወች ተፈናቃዮችን የሚጠብቁ ተብለው የተድበሰበሰ ነገር ነው ያለው
Tinant beneberu tatakiwoch 7 ye Tigraway sewoch motewal
Ere ere wushet nw wendme.
Tigray merte new beke
Do you think those who leave the area are not involved in crime
ጠለምት አይደለም እናንተ ሰዎች። ጠለምት የሚባል የለም። ፀለምቲ ነው።
So it is all about vot more tfnaky you have you will be a winer
መከላከያ ተብየው ዘውዱ በላይ ህዝቡ እንዲያምፅ የስልክ ንግግር አልሰማህምን ለምን ሀቁን አታወራም መከላከያ በአሁኑ ሰአት ሰላም የሚፈልግ አይደለም!!!
የትግራን ባለስልጣናት PP ማመን የለባቸውም። ከመከላከያ አባላትንም እንደነ በላይ ስዩምን አይነቱን እንዲሁ ሴረኞች ናቸው።
በሕገ መንግስቱ መሰረት ይፈታ ማለት በመጀመርያ ደረጃ በራስ ህዝብ ላይ የጠላት ወራሪ አገር ሳይቀር ጋብዞ በህዝብ ላይ ያን ያህል ግፍ ያደረሰ ሃይል ላይ ነውር ነው፣ አረመኔነት ነው ብሎ ማውገዝ ተገቢ ይመስለኛል። የፌደራልና የክልሎችን ሙሉ አቅም ተጠቅሞ ጀኖሳይድ የፈፀመ ሃይል አሁን ስለ ማንነት ለማውራት የሚያስችል ስብእና ሊኖረው አይገባም። ምክንያቱ የፈፀመው ወደር የለሽ ግፍ እንደሰው የሚያስቆጥረውም አይደለምና። የፕሪቶርያ ስምምነትም የሚለው ሁሉም ነገር ወደነበረበት መመለስ ነው። በህገ መንግስቱ መሰረት ቦታዎቹ የትግራይ ናቸው። ስለሆነም የትግራይ አስተዳደር ወደ ቦታው ይመለሳል ማለት ነው። የማንነት ጥያቄ ካለ ፌደራል መንግስቱ አሁን ከሚያደርገው ህዝብን የማባላትና የማጫረስ ፖለቲካ ወጥቶ ያለ ምንም ወገንተኝነት ህዝቡ በነፃነት እንዲመርጥ ማድረግ ይጠበቅበታል። ይህ ካልሆነና ሁሉም ነገር በጉልበት ይሁን ከተባለ ግን ህገ መንግስቱ መፍረሱን እያወጀ ነው ማለት ነው። እናም አማራ፣ ኦሮሞ፣ ሌላም የሚባል የክልል መስተዳድር ከነጭራሹ አይኖርም። በዚህ ስሌት አማራውም የወሎና የሰሜን ሸዋ ኦሮሞነትም በፀጋ መቀበል ይኖርበታል ማለት ነው። ምክንያቱ እነዚህ ቦታዎች የኦሮሞ ናቸው በሚል የስንት ንፁሃን ህይወት መጥፋቱ ሁላችንም የምናውቀው ሀቅ ነውና። እና ምእራብ ትግራይ አማራ ነው የሚል ካለ ህዝቡ በሚሰጠው ድምፅ ይወሰናል። አለበለዝያ ግን ጊዜዬ ነው ጉልበት አለኝ በሚል ጦር ለመስበቅ መሞከር ጥፋቱ የላቀ ይሆናል። ለማንኛውም ጊዜውና ፖለቲካው መቀየሩ መገንዘብ ይገባል። ፌደራሉም ይሁን የኤርትራ መንግስት እንደድሮ የሚፈነጩበት ጉልበት የላቸውም። አውላላ ሜዳ ላይ የተጣለው ሃይል ደግሞ ካቅሙ በላይ መንጠራራቱ ቢያቆም ይመረጣል። ህዝቦች በሰላም ለመኖር እድሉ እንስጣቸው። የአማራ ብልፅግና ባለስልጣናት አማራውን ምን ውስጥ እንደከተቱት እያየነው ነው። የሚያስተዳድረውን ህዝብ በእሳት እየለበለበ ተጨማሪ ማገዶ ፍለጋ መሄድ ምን ይፈይዳል? የማያባራ የተላላኪነት አባዜያችሁን ጣሉትና ሰው ሁኑ ሊባሉ ይገባል።
ፋክት ቼከር ለጠየቀው መልስ=የሰው ቤት/የተጋሩ ቤት ውስጥ ገብቶ የነበረ ፣ ወንጀል የፈጸመ ወዘተ ነው እየፈረጠጠ ያለው እንጂ ተራ ነዋሪው አይደለም
የመንግስት ሚዲያዎች ግልጥ የሆነ መረጃ አለመስጠት ውጅምብሩን ያባባሰው ይመስለኛል
አይ ኃይለእየሱስ እውነታውን እንደምታውቀው ግልፅ ነው አማራዊ ማንነትህ ግን እንድትዘባርቅ እያደረገህ ነው። ንግግርና አስተሳሰባችሁን የሚታዘባቹ ብዙ አዋቂ ስላለ ለዝቅታ አትጋለጡ!!
ኤርምያስ ሀይለየሱስ እያወቀ ነው ዳርዳር የሚለው እንጂ በድንበር ያለውን የመከላከያ ሀይል የሚመሩ አመራሮች የአማራ ተወላጆች ስለሆኑ ጊዜ እንዲወስድ ይፈልጋሉ፡፡
ከኘሪቶሪያ ውል ውጪ አዲስ ውል የትግራይ ህዝብ የለውም፣የታጠቀ ሃይል የሚባለው ባህላዊ ታጣቂ/ገበሬው ነው ይህ ደሞ ከመሬቱ ውጪ የት ይስፈር ነው እየተባለ ያለው?
አይ ኤርሚ ለምንድ ነው ከዚህ ሰውየ ጋር ተጣብቀህ ? ልጁ አማራ ብልፅግና ደጋፊ ነው ።
Wòoooo Ermias there is no any priority than returning of IDP. Don't disinform.
እንደዛ ተብሎ የተፈረመው ሰነድ ብታቀርብ
መከላከያ ግን በተጋሩ ይሁንበአማራ ላይ የዘር ማጥፋት አልፈጸመምን እየፈጸመስ አይደል ያለው? እንደምን ታድያ መከላከያ የኢትዮጵያ መድህን አድርጋቹ ታወራላቹ
የትግራይ ሃይሎች ''አንድ ሰው ገለው ስለነበረ '' ያልከው ሰው ለምን ነው የተገደለው??? ቦምብ የማፈንዳት ተግባር ተሳትፎ አይደለም??
እኔ የሚገርመኝ በሰው መሬት ግቡ አትግቡ ትግራይ ኢ/ያ አደለም ዴ???
ጠለምት አይደለም ፀለምቲ እንጂ። ታሪክ አለዉ። ጠለምቲ ከሚል የመጣ ነው።
እኔ የማይገባኝ ህገ መንግስት እያለ በሌላ በኩል ይቀባጥራል፤ የሰው ቤት ዘርፎ መተኛት አይታሰብም፤
Shameful guy who is serving the interest of TPLF and PP.
መለስ ዜናዊ ዲቃላና ዲቃላ ኣስተሳሰብ ስለነበረው ነው።
ፀለምቲ በትግርኛ ትርጉም1) ጠፍዎች ፣ የጠፋ ማለት ነው::2)ፀሊም ማለት ጡቅር ማለት new::በአማርኛ ጠለምት ትርጉም የለውም ::
አይ ኤርሚያስ እንዳንተ የመርዝ ብልቃጥ ከየት አመጣሕው
😂😂😂😂😂ኢርሚያስ ሰው አቷል የሚያወያየው😂😂😂
፦ የተመለሰ ተፈናቃይ የለም አሻግራቹ አትናገሩት። ፀንፈኛ ና ተሰፋፊዎች ሳይጠፉት ኢ ያ ከመቸውም አትኑርም።
ምን አገባህ ስለአማራ እና ስለትግራይ ።
ለምንድነው የምትወዛገበው ሰውዬ? የትግራይ ክልለ የታወቀ ነው፣ በወረራ የሚያዝ መሬት መኖር የለበትም በህግና ህግ ብቻ ነው።
ከመዋቅር ውጭ ያለው ሃይል በጠቅላላ መከላከያን የሚወቅጠው ለኢትዮጵያ ያለውን ጥላቻ ለመግለፅ እና ትግራይ ሀገር እንድትሆን ስለሚፈልግ ነው አንተም እነዚህን ሜዳ ላይ ማስጣት ይጠበቅብሃል
ጌታቸው የጎንደር ያልከው የብልግና አክቲቪስት መሆኑንአታውቅምና ነው? የብልጽጋናን ብልግና በፋኖ ላይ የሚለጥፍ:: ይልቅ ደመቀን ብትጠይቅ አይሻልም?
Defense has no Tigrain m
የቦታዎቹ ስም ራሱ ይመሰክራል የትግራይ መሆናቸውን። ፀን ወደ ጠ ስለቀየርክ የሚቀየር ነገር የለም!!! የተስፋፊነት አባዜ በቃህ ሊባል ይገባዋል!!!!!
@gabrielashebr9725
2 күн бұрын
Genzeb sebisibihi gofundme wede Sweden yizihi sheshihi kimidibiki tifkiralihi
እናንተም ነገር አታንሿፉፉ በማያሻማ መልኩ ምንም አከራካሪ የሚባል ነገር የለም ግልፅ ነው "አከራካሪ" የሚለው የሰሊጥ ነጋዴ ብቻ ነው።ያው ሰዉ ሽንፍላ ሽንፍላ ነው እንዲሏቹ አታስገድዱ "እውነት ሓርነት ያወጣቸዋል"
ምን ማለትህ ነው? መከላከያው ባይኖር(if) አማራ ላይ ጦርነት አልከፈተም ማለት ነው። አማራ እንደድሮው ዝም ብሎ በትግራይ አይወረርም።
፦ ለናንተ ከመስማት ዝም ይሻላል ድብልቅልቅ ያለ ፖሎቲካ ና አሰልቺ ውይይት ነው የምታድርጉት። ህግና ህገመግስቱ ስለጠፋቹ ሳይሆን እየተረዳቹ ነው የምታሳሙሙት በተለይ ከእርምያስ ያለሀው።ተፈናቃይ እኮ ሰው ነው ጠርናፊ ነበረው መስተዳደር ነበረው አሁንም መኖር አለበት እሱም የትግራይ መግስት ነው። ይህመናገር እንዴት አቀታቹ?
አሁን አማራ በትግሬ ይሸወዳል ብለህ አታስብ።
He is totally lying. My GOD
ይህ ሰውዬ ውሸቱ ኣያልቅም። ማነው መከላከያን ለመጣል ከፋኖ ተባብሬ ኣጠፋዋለው ያለው። ኤርሚያስ pls...እሄን ሰውዬ neutral ሰው ኣይደለም ኣታቅርብልን እባክህ።
አይ አንተ your credibility is already over
ኤርሚ ሃይለየሱስ ከጦርነት ብኋላ በትግራይ ክልል ኣስተዳደር ስር የነበሩ ሰፊ ቦታዎች በመከላከያ እና ሻዕብያ ታዝሎ የገባው የኣማራ ሃይል ሲቆጣጠረው ነዋሪ የትግራይ ህዝብ በማፈናቀል የራሴ የሚላቸው የኣማራ ተወላጆች ከተለያዩ ቦታዎች በማምጣት ኣስፍረዋል። ኣሁን የትግራይ ተፈናቃዮች ሲመለሱ ከሚፈርሰው የኣማራ የኣስተዳደርና ፀጥታ መዋቅር ተከትለው የሚሸሹት ከሌላ ቦታ ኣምጥተው ያሰፈሩዋቸው ሊሆኑ እንደሚችሉ ለምን ኣልተየህ? ብለህ እስቲ ጠይቅልን።
ይህ ሰው የምልልክ ካንሰረ ተስፋፍይ ሃሳብ እዞ ነው የምተነትነው ለምንድ ነው ሃለስላሴ የወረረው ግዝዓት ትግራይ አናቸው የቀላው ሌይባ ነህ ጀነራል ስዩም የተናገረው አዳምጦው ህዝብ ትግራዬ ጆኖሳይድ ስፈፀም ሃለዮሱስ ነበርክ አትርሳው ነብሰ በላዓ???
ጅል ትግራይ ላይ ገብተህ ኣጨቃጫቂ ትላለህ እንዴ ጠብቅ መተማ ወይ ወልድያ ገብተን ኣጨቃጫቂ ነው እንላለኅ 😡
ውሸታም ነው ሰውየው። በፕሪቶርያ ስምምነት መሰረት ወደ ህገመንስቱ መሰረት ወደ ትግራይ ይመለሳል ከዛ ጥያቄ ካለ ወደ ትግራይ ክልል ፓርላማ ነው።
ፀለምቲ ነው እንጂ ጠለምት ሚባል የለም ውሸታም። የማታውቀው የቦታው ስም ዝምብለህ በግምት ኣትጥራ። ኣታውቀውም ዝም ብለህ ኣዋቂ ኣትምሰል
ይሄ ሰውዪ እድሜው የተነገረው ይመስለኛል, ኤርሚያስን ጨምሮ
Haileysus is speaking on behalf of TPLF. Bc he is under identify cries. .