ወረብ:- ዘእምደብረ ደናግል አባ ኤልያስ
የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅ/ጊዮርጊስ ቤ/ክ ሰንበት ት/ቤት
ወረብ
ዘእምደብረ ደናግል አባ ኤልያስ
ወትሩፈ ምግባር አረጋዊ ዘውገ ሙሴ ወገብረክርስቶስ
ትርጉም፡- ከደናግል ደብር/ተራራ/ አባ ኤልያስ ሙሴ ገብረክርስቶስ ጓደኛሞች ናቸው፡፡ በሥራቸው በምግባራቸው አንድ የሆኑ ትሩፋት ያላቸው በምግባራቸው የጸደቁ
መዝሙር
አረጋዊ ምሉአ ፍቅር ከመ ጽጌረዳ ዘይወጽእ እም አፉሁ ዕጣነ ቅድስና
ለገቢረ ሠናይ ዘይወጽእ ከመ ማይ ምስለ ገብረ ክርስቶስ
ትርጉም፡- እንደ ጽጌረዳ ፍቅርን የተሞላ ከአፉ የቅድስና ዕጣን የሚወጣ አረጋዊ ለመልካም ምግባሩ እንደ ውሃ የሚወጣ ከገብረ ክርስቶስ ጋር
Пікірлер: 5
አሜን አሜን አሜን ዝማሬ መላክትን ያሰማልን
እሜን እሜን እሜን ዝማሬ መላእክትን ያስማልን
እልልልልልልል ዝማሬ መላእክት ያሰማልን
ዘእም ደብረ ደናግል አባ ኤልያስ ወትሩፈ ምግባር አረጋዊ ዘውገ ሙሴ ወ ገብረ ክርስቶስ አረጋዊ ምሉአ ፍቅር ከመ ፅጌረዳ ዘይወጽዕ እም አፉሁ እጣን ዘቅድስና ለገቢረ ሰናይ ዘወጽእ ከመ እማይ ምስለ ገብረ ክርስቶስ