በቤተክርስትያናችን ብዙ ተአምራት ይሰማል። ይኽ ደግሞ ይደንቃል። ጠበሉ መቁጠሪያ መሥራቱ።
አሜን አሜን አሜን በእውነት ቃለህይወት ያሰማልን።ወንድማችን።መላ ህዝበ ክርስቲያኑ አውቆት የበረከቱ ተካፋይ መሆነንያለበት ቦታ ቢሆንም ግን ማንም አያውቀው።የፃድቁ በረከት አይለይን ።የሀገሬ የደጆ ታቦት ፃድቁ አባቴ አቡነገብረ እንድርያስ ባለሁበት ጠብቀኝዳግም ለደጅህ አብቃኝ። እንኲን አደረሳችሁ ወገኖቸ።
እንኳን አብሮ አደረሰን
Пікірлер: 2
አሜን አሜን አሜን በእውነት ቃለህይወት ያሰማልን።ወንድማችን።መላ ህዝበ ክርስቲያኑ አውቆት የበረከቱ ተካፋይ መሆነንያለበት ቦታ ቢሆንም ግን ማንም አያውቀው።የፃድቁ በረከት አይለይን ።የሀገሬ የደጆ ታቦት ፃድቁ አባቴ አቡነገብረ እንድርያስ ባለሁበት ጠብቀኝዳግም ለደጅህ አብቃኝ። እንኲን አደረሳችሁ ወገኖቸ።
@MrMos4l
Жыл бұрын
እንኳን አብሮ አደረሰን