Sheger FM - Abebe Bikila በተፈሪ ዓለሙ Teferi Alemu Tizita Ze Arada
Ойын-сауық
#ethiopia #ShegerFM #AbebeBikila
Sheger FM - Abebe Bikila በተፈሪ ዓለሙ Teferi Alemu Tizita Ze Arada
Shambel Abebe Bikila was an Ethiopian marathon runner who was a back-to-back Olympic marathon champion. He is the first Ethiopian Olympic gold medalist
Sheger FM 102.1 Radio is The First Private FM Radio Station in Ethiopia
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
bit.ly/33KMCqz
Пікірлер: 8
ለኔ የህይወቴ የጀግኖች ሁሉ ጀግና ከምላቸው ውስጥ በአንደኝነት የማስቀምጠው ተዓምረኛ ሰው ነው። አበበ - የኢትዮጵያዊ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካም ጭምር ነው። የድል፣ የአሸናፊነት ና የፅናት ምልክት። በሻምበል አበበ ቢቂላ ዙሪያ የተፃፉ መፅሐፍትን በአነበብኩ ቁጥር ሁሌም እገረማለሁ። አጃኢበኛ ነው እኮ!!! ቃላቶች የሉኝም - እንዴት ማመስገን እንዳለብኝ። ጀግኖቻችን እንዳይረሱ ማድረግ የሁላችንም ሀላፊነት አለብን። ኣላህ ይባርካችሁ... 🙏🙏🙏
የዘር በሽታ ያለከፈዉ ንፁህ ኢትዮጵያዊነት ወኔ : ነፍሳችሁን በገነት ያኑረው
አበበ ቢቂላ ኢትዮጵያን ከፍ ከፍ ያደረገ ድንቅ የህዝብ ልጅ ነው::
እኔ ብቻ ነኝ ስለ አበበ ቢቂላ ታሪክ ብሰማ ባነብ አይሰለቸኝም ።ሳላውቀው ይናፍቀኛል ።
Abebe Demissie Alemu;the Olympic gold medalist with bare foot!
በእውነት እንደናት አይነተሰ አቃጣሪ አይቸ አላውቅም የዐማራ ሕዝብ የሚያደርገውን ሞት ወይም ሽረት አብይን ደግፋችሁ የህዝቡን ልቦና ለመቀየር የምታደርጉትን ብትተው ይሻላችኃል
@ashenamamo6695
11 ай бұрын
Junta thanks for your comment....