ሰበር መረጃ :- | “በበቂ ተገዳድለናል.! አማራጩ ድርድር ብቻ ነው.!” | “ጦርነቱን ማስቀጠል አንችልም.!” |
የሸገር ታይምስ ሚዲያ መረጃዎችን ለመከታተል ቤተሰብ ይሁኑ
KZread ➲ / shegertimesmedia
Telegram ➲ t.me/SHEGRTIMESMEDIA
Facebook ➲ / shegertimesmedia
#ethiopianhistory
#bestethiopianorthodoxmezmur
#ethiopianculture
#mezmurprotestant
#oldethiopianmusic
#ethiopiannewsong
#ethiopianmezmurnew
#ethiopianstory
#factsaboutethiopia
#ethiopiaplacestovisit
#ethiopianorthodoxmezmurplaylist
#ethiopianjokes
Пікірлер: 9
ሸገር ምን ነካህ ምነው አንዲት ነገር ስለ ባንዳው ተሻገር አላወራህም ታዘብንህ እንደው ቢቀር ቢቀር ስለ ወልቃይት የተናገረውን አንተም ተከፋይ ነህ መሰለኝ በርታ አንድ ቀን ትጋለጣለህ ሸገር!!!!🥱🥱🥱
ፋኖ ሳይደመስስ የምን ? ሰላም ነው አቶ ኣረቄው የሚያወሩት !?
በቀን ስንት ወታደር እየገደሉና እየማረኩ ምንድርድር ይታሰባል ከጨረሱ በኋላ ድርድሩም ያበቃል ሰውኮ እያበረታታ ነው ሚካኤል ገብርኤል ማርያም ይከተልዋችሁ እያሉኮ ነው ቀላል አደረጋችሁ ።😊
አማራ ክልልን ሰላም የነሳው እራሱ ብልፅግና በልግና ነው አደለም ትጥቅ ቀበቶ ተብሎ በክልሉ በቀዩ ሔዶ አማራውን እያወደመ ያለው ሴት የሚደፍረው ንፁሀንን የሚገለው ማነው ስለዚህ አማራ ባንዳ አምራች ባንዳ አመራር ሕዝቡን ሳይሆን ሆዳቸውን ወክለው ለጥቅም የሕዝቡን ህልውና አሳልፈው የሰጡ ባንዳን በመፈብረክ ወንድምን ከወንድም እያገዳደላቹ ያላቹ አመራሮች አፈር ብሉ አማራን ስታሰወርሩ ማንን ተማከራቹ አዋያቹ አማራው እንደጦስ ዶሮ ለሰይጣን ደሙ ሲገበር በየቦታው ሐብት ንብረቱ ሲወድም ከሕገወጥ ድህነት ወደ ሕጋዊ ደሐነት ሲለወጥ ለለት ጉርሱ ከነልጆቹ ቤት አልባ ስራ አልባ ሆኖ ለለልመና የተጋለጠው ቤቱ ይቁጠረው አማራው ከቀን ሰራተኛው አንስቶ እሰከ ባለሀብት መብቱ ተገፎ በየመንገዱ እየታገተ በነብሰ በሚሊየንስ ብር እየተጠየቀ ስንቱን ለማትረፍ ሲባል ነጠላውን ዘርግቶ ለምኖ ሰጠ ግን ያልሰጠም የሰጠም በአማራነቱ ታረደ አዲስ አበባን ከአማራ ለማፃዳት የልተደረገ ሽፍጥ ተንኮል የለም ስላማዊ ሰልፍ ቢወጣ የቁራ ጩኸት ተባለ ዙሪያዋን አዲስ አበባ ዘር ተኮር በአማራው እስረኛ ተከባለች አሁን ላይ ይበቃል መስማት መርገብ ማስተዋል ያለበት ብልፅግና ነው ግፉ ሞልቶ ተርፋልና የአማራው ትግል ተገባና እውነተኛ ነው በመሆኑም እውነት ያሸንፋል
የአማራ።ባነዳዎች ፋኖ አዲስ አበባ ሲገባ የእጃቸዉን የገኛሉ
ይህን ወደል መሀይም ማን ይሰማል። ሂድና በል ተብሎ ነዉ። እስከዛሬ የት ነበር። አሁን መሸነፉን ሲያውቅ ድርድር። አደርባይ።እንደአንተ አይነቱን ከዚህ በኋላ በስልጣን ልናይ አይታሰብም። አሁን ተራው የአማራ ነው ፋኖ ስልጣን መያዝ አለበት አንተና መሰሎችህ ለፍርድ ትቀርባላችሁ። እንዳንተ ያለን ባንዳ ማን ይሰማል ማንስ ይለቃችኋል
ኣንተ ከስክስ አፍ በትግራይ የለኮስከው እሳት ላንተም ለበለበህ