🔴ኦርቶዶክሳዊ መገናኛ ብዙኃን | በዲያቆን ዘላለም ታዬ |ባሕራን ሚዲያ|
ውድ የባህራን ሚዲያ ቤተሰቦች ቤተ ክርስቲያናችን ነክ መረጃዎችን መንፈሳዊ ትምህርቶችን ዝማሬዎችን የቅዱሳን ታሪኮችን እና ገዳማትና አድባራትን ታሪክ ከዚ በፊት እንደምናደርገው ሁሉ አሁን በተሻለ አቀራረብ እናቀርብላቹሀለን።
ባሕራን ሚዲያ የ አፍሪካ ኅብረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ሰንበት ትምህርት ቤት ሚዲያ ነው ።
ሐሳብ አስተያየታችሁን አካፍሉን።
ከታች ያለውን ዩትዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ እናመሰግናለን 👇
/ @austmichaelss
/ ባሕራን-ሚዲያ-bahran-media-...
t.me/joinchat/AAAAAFCr0rv8Fdd...
Пікірлер: 2
እውነት በጣም ደስ የሚሉ ልንገነዘባቸው ያለብን ትምህርቶች ናቸው ❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ኅይወት ያሠማልን አኁዬ ዲያቆን ዘላለም❤ ኦርቶዶክሳዊያን ክርስትያኖች ግን የት ናችሁ ይኸን የማይጠገብ ግሩም ትምህርት እንዳያመልጣችሁ በደብ አዳምጡት የሁላችንም ችግር ነዉ