♦️"" ማን ነኝ ትላለህ? "" (ዮሐ. ፩:፳፪) ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ (be deacon yordanos abebe)
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠 /ማቴ ፫:፫/
🌻እንኳን አደረሳችሁ::🌻
ርዕስ
"" ማን ነኝ ትላለህ? "" (ዮሐ. ፩:፳፪)
"ዝክረ ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ"
(🌻መስከረም 2 - 2014🌻)
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠
/ማቴ፫:፫/
⛪️ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
Пікірлер: 3
አሜን አሜን አሜን
እሜን
እግዚአብሔር ይመስገን የህይወትን ቃል ያሰማልን ጸጋ በረከቱን ያድልልን መምህሬ💝የሰማነው በልቦናችን ያሳድርብን