"ፍካሬ ኢትዮጵያ (የኢትዮጵያ ኮከብ)" በዶክተር አብነት ስሜ እና ደራሲ እና ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ተ/አረጋይ ክፍል ሁለት
Ойын-сауық
ፍካሬ ኢትዮጵያ (የኢትዮጵያ ኮከብ) ዶክተር አብነት ስሜ እና ደራሲ እና ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ተ/አረጋይ
@comedianeshetu@ebstvWorldwide @EBCworld @hopemusicethiopia @InspireEthiopia @ArtsTvWorld @seifuonebs @seifuonebs2712 @AlemnehWasse @fanabroadcastingcorporate @fetadailyanalysis @fetadailynews9708 @minbertv1 @haruntube2 @zehabesha12 @dw_amharic @VOAAmharic @bbcamharic
Пікірлер: 7
እንዲሀ ዓይነት ዕውቀት ደስ ይለኛል! አቅራቢውን ቴዲን እናመሰግናለን! ግን እንዲህ ዓይነት ሰዎችን በአንድ እና ሁለት ፕሮግራም መገደብ አይገባም! (ለምሳሌ መዓዛ ብሩ በ“ጨዋታ-እንግዳ” ፕሮግራሟ እስከ 10 ሳምንት እንግዶቿን ታናዝዛለች! ጥልቅ ዕውቀት ታስገበያለች! በቀላሉ አትለቃቸውም! በጊዜ እጥረት አትገድባቸውም! እና ቢታሰብበት ለማለት ነው ቴዲ እናመሰግናለን!
ዶክተር አብነት በጣም አድናቂህ ነኝ ነገር ግን አንድ ያልገባኝ ነገር አለ እሡን ልታግዘኝ ትችላለህ? እባክህ
sound lay tebedu
@yamralhagere5294
9 ай бұрын
ክፍትአፍ በነጻ የቀረበልህን ነገር አመስግነህ ተቀበል ካልፈለክ ደግሞ አታድምጥ ወረኛ ከተቀመጥከው አንተ አስር እጅ ይሻላሉ
ኮከብ ቆጠራና ሳይኮሎጂካል ፐርሰናሊቲ?
ኮኮብ አቆጣጠሩ በኛ አገር ነው በውጪ? የትውልድ ወራችን በኢትዩጲያ እና በአሮፓዊያን አቆጣጠር ልዩነትስ የለውም ወይ?
እንዲሀ ዓይነት ዕውቀት ደስ ይለኛል! አቅራቢውን ቴዲን እናመሰግናለን! ግን እንዲህ ዓይነት ሰዎችን በአንድ እና ሁለት ፕሮግራም መገደብ አይገባም! (ለምሳሌ መዓዛ ብሩ በ“ጨዋታ-እንግዳ” ፕሮግራሟ እስከ 10 ሳምንት እንግዶቿን ታናዝዛለች! ጥልቅ ዕውቀት ታስገበያለች! በቀላሉ አትለቃቸውም! በጊዜ እጥረት አትገድባቸውም! እና ቢታሰብበት ለማለት ነው ቴዲ እናመሰግናለን!