ሕግና ፀጋ በወንድም ዳዊት ፋሲል ክፍል 4

የወንጌል እውነት አለማቀፍ ቤተክርስቲያን፣ ጅማ
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ:- +251917804407 ወይም +251906202626 ላይ መደወል ትችላላችሁ።
Telegram channel በመቀላቀል ትምህርቶችን በድምፅ ለማግኝት:-
t.me/DawitFassilMinistry
Facebook:- / dawit-fassil. .
You can find books written by Dawit Fassil and other books on this website
በወንድም ዳዊት ፋሲል የተፃፉ መፀሀፍቶችን እዚህ website ውስጥ ታገኛላችሁ።
www.davejimma.com/

Пікірлер: 14

  • @RO-dx2pr
    @RO-dx2pr8 ай бұрын

    Love you brother GBU

  • @habtishjenbola367
    @habtishjenbola3679 ай бұрын

    ፀጋ እና ሰላም ይብዛልህ

  • @tigestermayse8641
    @tigestermayse864111 ай бұрын

    Amen Amen Amen Egzaibher Selamike Yebizaha shalom shalom shalom ❤❤❤🎉🎉🎉

  • @tigestermayse8641
    @tigestermayse864111 ай бұрын

    God bless you 😘 Thanks so much 😘 ✅ 🤝🏽 Lorde Best 😘 ✅ 🤝🏽 👌 👍🏻

  • @kabeshibshii8944
    @kabeshibshii89445 ай бұрын

    Geta eysus yibarki tabarki kibir lgeta yuni ❤❤❤✅

  • @habtishjenbola367
    @habtishjenbola3679 ай бұрын

    እየገባኝ ነው

  • @ag7541
    @ag75412 жыл бұрын

    Full of grace and wisdom stay blessed 🙏

  • @martamarta5206
    @martamarta52065 жыл бұрын

    Eyetemarku new. Tsegawun yabzalih. Ke 1- 10 andim aykeregn. Dink new.

  • @merontefra4825
    @merontefra4825 Жыл бұрын

    ጸጋ ይብዛልህ👆👆👆🙆

  • @user-xj8es7ls7p
    @user-xj8es7ls7p3 жыл бұрын

    🔥🔥🔥🔥🔥🙏

  • @RuthRuth-ej8oe
    @RuthRuth-ej8oe11 ай бұрын

    ይሄ የማያልቅ አለም ይድንበት ዘንድ እንዲያው በነፃ እና በእግዚአብሔር ቸርነት የተሰጠ ፀጋ ከዚህ በላይ ይብዛልህ ወንድሜ ዳዊት እና እዚህ አገልግሎት ላይ በትጋት የምታገለሉ ወንድሞች እና እህቶች ፀጋ ይብዛላችሁ🙏

  • @mominabati815
    @mominabati815 Жыл бұрын

    በእውነት ጌታ አሁንም እራሱን ይሙላብህ!

  • @mathewosterfa
    @mathewosterfa2 жыл бұрын

    ጳውሎስ "ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ" ይላል። ይህ ጥቅስ መዳናችንን እውን ለማድረግ ትጋታችንን አይጠይቅም ውወይ?

  • @tewodrosshewangzaw5285

    @tewodrosshewangzaw5285

    Жыл бұрын

    በእኛ ስራና ትጋት ሳይሆን በስጦታ ያገኘነውን ነፃ ድህነት ሊያሳጣን የሚችል ምንም ሃይል የለም። ምክንያቱም በክርስቶስ እየሱስ መዳናችንን አምነን ከተቀበልን በእኛ ውስጥ ሆኖ የሚሰራው እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን አውቀን መዳናችንን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አክብረን መኖር እንዳለብን ነው ጳውሎስ የሚገልፀው። ፊልጵስዩስ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ "¹² ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ፤¹³ ስለ በጎ ፈቃዱ መፈለግንም ማድረግንም በእናንተ የሚሠራ እግዚአብሔር ነውና።"

Келесі