ሕግና ፀጋ በወንድም ዳዊት ፋሲል ክፍል 4
የወንጌል እውነት አለማቀፍ ቤተክርስቲያን፣ ጅማ
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ:- +251917804407 ወይም +251906202626 ላይ መደወል ትችላላችሁ።
Telegram channel በመቀላቀል ትምህርቶችን በድምፅ ለማግኝት:-
t.me/DawitFassilMinistry
Facebook:- / dawit-fassil. .
You can find books written by Dawit Fassil and other books on this website
በወንድም ዳዊት ፋሲል የተፃፉ መፀሀፍቶችን እዚህ website ውስጥ ታገኛላችሁ።
www.davejimma.com/
Пікірлер: 14
Love you brother GBU
ፀጋ እና ሰላም ይብዛልህ
Amen Amen Amen Egzaibher Selamike Yebizaha shalom shalom shalom ❤❤❤🎉🎉🎉
God bless you 😘 Thanks so much 😘 ✅ 🤝🏽 Lorde Best 😘 ✅ 🤝🏽 👌 👍🏻
Geta eysus yibarki tabarki kibir lgeta yuni ❤❤❤✅
እየገባኝ ነው
Full of grace and wisdom stay blessed 🙏
Eyetemarku new. Tsegawun yabzalih. Ke 1- 10 andim aykeregn. Dink new.
ጸጋ ይብዛልህ👆👆👆🙆
🔥🔥🔥🔥🔥🙏
ይሄ የማያልቅ አለም ይድንበት ዘንድ እንዲያው በነፃ እና በእግዚአብሔር ቸርነት የተሰጠ ፀጋ ከዚህ በላይ ይብዛልህ ወንድሜ ዳዊት እና እዚህ አገልግሎት ላይ በትጋት የምታገለሉ ወንድሞች እና እህቶች ፀጋ ይብዛላችሁ🙏
በእውነት ጌታ አሁንም እራሱን ይሙላብህ!
ጳውሎስ "ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ" ይላል። ይህ ጥቅስ መዳናችንን እውን ለማድረግ ትጋታችንን አይጠይቅም ውወይ?
@tewodrosshewangzaw5285
Жыл бұрын
በእኛ ስራና ትጋት ሳይሆን በስጦታ ያገኘነውን ነፃ ድህነት ሊያሳጣን የሚችል ምንም ሃይል የለም። ምክንያቱም በክርስቶስ እየሱስ መዳናችንን አምነን ከተቀበልን በእኛ ውስጥ ሆኖ የሚሰራው እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን አውቀን መዳናችንን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አክብረን መኖር እንዳለብን ነው ጳውሎስ የሚገልፀው። ፊልጵስዩስ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ "¹² ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ፤¹³ ስለ በጎ ፈቃዱ መፈለግንም ማድረግንም በእናንተ የሚሠራ እግዚአብሔር ነውና።"