🚨Breaking News ለ31 አመታት የኦንሊ ጂሰስ ቄስ ሆኖ ሲያገለግል የነበረው የአቃቂ አጥቢያ መሪ እና የአ.አ ሰበካ ቦርድ አባል ፓስተር አስፋው ወጣ!
የኢትዮጵያ ሀዋርያዊት 'ቤተክርስቲያን' የአዲስ አበባ ሰበካ የቦርድ አባል ፣ የአዲስ አበባ አገልጋዮች እና የምእመናን ህብረት ክፍል አስተባባሪ ፣ የአቃቂ ንኡስ ሰበካ ሀላፊ ፣ የአቃቂና ቃሊቲ ጥምር ንኡስ አስተባባሪ ፣ የቱሉ ዲምቱ አጥቢያ መጋቢ
ቄስ አስፋው ዴሲሳ
31 አመታት በኢትዮጵያ ሀዋርያት 'ቤተክርስቲያን' ሲያገለግል ቆይቶ አሁን ግን ለእግዚአብሔር ልጅ እውነት ሲል ቤተ-እምነቱን ለቆ ወጥቷል::
PASTOR ASFAW DESISA youtube channel
👇
• ለእውነት እንጂ በእውነት ላይ ምንም...
በእርግጥ የማህበራዊ ድህረ ገፅ ላይ የምናያቸው አስተማሪ ነኝ ባዮቻቸው ወጥነት ያለው አስተምሮትም እምነትም እንደሌላቸው የተረጋገጠ ነው:: ነገር ግን እንደጠረጠርነው ከሶሻል ሚዲያም ባለፈ መልኩ በቦርድ አባላት መካከል የእምነት ልዩነት መኖሩ በማስረጃ መረጋገጡ ያስገርማል:: እነዚህ ጥራዝ ነጠቅ ቄሶች ለህዝቡ አዝነው ቢስተካከሉ እና የቃሉን እውነት ከሚነዷቸው ኮብራዎች ቢያስቀድሙ መልካም ነው::
ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
t.me/exposingOJ
ewnetlehulu.net/father-son-an...
0:00 መግቢያ
6:52 የነገሩ ጅማሬ
9:06 ቢሾፕ ተረፈ በቦርዱ ሰብሳቢ ተጠርጥረዋል
13:30 ህዝቡ ጥያቄ እያነሳብን ነው
17:25 የቦርዱ አባላት በክርስቶስ ማንነት ላይ አንድ አቋም የላቸውም
Пікірлер: 13
የሐዋርዊት ቤ/ክ ወገኖች እባካችሁ እንደዚህ ወንድም ከእግዚአብሔር ቃል ጋር ተስማሙ:: ከቤተእምነታችሁ የእምነት አንቀፅ እና ከመሪዎቻችሁ በላይ ለሀያሉ የእግዚአብሔር ቃል ስልጣን ተገዙ:: 1ዮሀ 4:14 እኛም አይተናል አባትም ልጁን የዓለም መድኃኒት ሊሆን እንደ ላከው እንመሰክራለን።
Wendime tebareki ewenet bikoyem yashenifal
Great !!!
ፀልየው አሰናበቱህ? ዋው!
Sle eyesus krstos mannet yeteleyaye amelekaket still endale mesmate ende and ye hawaryat betekrstyan amagn asaznognal 🤧
እንኳን ከሀይማኖት ጥላ፣ወደ እውነተኛው ህይወት በደህና መጣህ ።
Enkuan wode liju fkir mengest metu ❤
እንኳን ጌታ ራዳህ በእውነት ቄስ❤❤❤
❤❤❤ 🎉🎉🎉🎉🎉🎉
እውነትን በጩኸት ብዛት እንዳትሰሙ የተደረጋችሁ ይህን የቄስ አስፋው ዴሲሳን መልዕክት ተረጋግታችሁ ስሙ
Irsi berasachewu xiyaqe yixeyayeqalu😂😂😂
ጀግና ነህ