በመድረክ አገልግሎቶች ላይ የቀረበ የአቋም መግለጫ | ሕንጸት
"የምስባኮቻችንን ነቀፌታ ለመፈተሽና መፍትሔዎቻቸውን ለማመላከት" በሚል፣ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ማጠቃለያ ላይ፣ ውይይቱን የታደሙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ያወጡት የአቋም መግለጫ።
--
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- / hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- / hintsetube
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- www.hintset.org
Пікірлер: 6
እንዴት ደስ ይላል!! ትክክለኛ መንገድ ተጀምሯል። 🎉🎉🎉
እግዚአብሔር ይባርካችሁ በጣም ጥሩ ጅምር ነዉ። ሥራዉ አታካች ቢሆንም አይዟችሁ ልባችሁ አይዉደቅ። ዋናዉ በዝምታ አለመቀመጣችሁ ነዉ የነነህምያ አምላክ ድልን ይስጣችሁ!🙏🏼
ደስ ይላል እግዚአብሔር ይባርካችሁ
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ! አይኖቻችንን ይክፈት!
Let grace and peace of our Lord Jesus Christ be multiplied to you ♥️
ጅማሮው ጥሩ ይመስላል ተግባራዊ ከሆነ::