በመድረክ አገልግሎቶች ላይ የቀረበ የአቋም መግለጫ | ሕንጸት

"የምስባኮቻችንን ነቀፌታ ለመፈተሽና መፍትሔዎቻቸውን ለማመላከት" በሚል፣ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ማጠቃለያ ላይ፣ ውይይቱን የታደሙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ያወጡት የአቋም መግለጫ።
--
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- / hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- / hintsetube
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- www.hintset.org

Пікірлер: 6

  • @wondimutumoro1034
    @wondimutumoro10346 ай бұрын

    እንዴት ደስ ይላል!! ትክክለኛ መንገድ ተጀምሯል። 🎉🎉🎉

  • @cecew.2559
    @cecew.25597 ай бұрын

    እግዚአብሔር ይባርካችሁ በጣም ጥሩ ጅምር ነዉ። ሥራዉ አታካች ቢሆንም አይዟችሁ ልባችሁ አይዉደቅ። ዋናዉ በዝምታ አለመቀመጣችሁ ነዉ የነነህምያ አምላክ ድልን ይስጣችሁ!🙏🏼

  • @woldegiorgisbirhanu7903
    @woldegiorgisbirhanu79037 ай бұрын

    ደስ ይላል እግዚአብሔር ይባርካችሁ

  • @chonbebaye4943
    @chonbebaye49437 ай бұрын

    እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ! አይኖቻችንን ይክፈት!

  • @wondwosentesfaye1854
    @wondwosentesfaye18547 ай бұрын

    Let grace and peace of our Lord Jesus Christ be multiplied to you ♥️

  • @lulsegedmammo7919
    @lulsegedmammo79197 ай бұрын

    ጅማሮው ጥሩ ይመስላል ተግባራዊ ከሆነ::

Келесі