በአዲስ ኪዳን የመጡ የተሻሉ ነገሮች --- ክፍል 1 የተሻለ የቃል መገለጥ --- በወንድም ዳዊት ፋሲል
የወንጌል እውነት አለማቀፍ ቤተክርስቲያን፣ ጅማ
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ:- +251917804407 ወይም +251906202626 ላይ መደወል ትችላላችሁ።
Telegram channel በመቀላቀል ትምህርቶችን በድምፅ ለማግኝት:-
t.me/DawitFassilMinistry
Facebook:- / dawit-fassil. .
You can find books written by Dawit Fassil and other books on this website
በወንድም ዳዊት ፋሲል የተፃፉ መፀሀፍቶችን እዚህ website ውስጥ ታገኛላችሁ።
www.davejimma.com/
Пікірлер: 51
ዳዊትዬ ጌታ እግዚአብሔር ጸጋና ሰላም ምህረት አብዝቶ ይስጥህ።ከእንቅልፍ የነቁበት ሰዓት ማለዳ ይባላልና፣አንተን ከወኩበት ቀን ጀምሮ እጅግ ስለጠቀመኝ ሁሉንም ትምህርቶችህን አንድ በአንድ ተከታትዬ እየተማርኩኝ ነው። ዘመንህ ይባረክ ስጦታችን ነህ።
የአንተን ስብከት ስሰማ የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ይገለጣል።
እግዚአብሔር እድሜ እና ጤና ይስጥህ፤ ክብር ለጌታ ይሁን
አሜን
ፓስተር ዴቭ ጌታ ይባርክህ ተባረክልኝ❤❤❤❤
ስላንቴ እግዚአብሔር ይመስገን🙏 ፀጋ ና ሰላም ይብዛልህ
ዋዉ ዴቪ ብዙ ፀጋ ብዙ ሰላም ይብዛልህ አባቴ ልጁን ኢየሱስን በሚገርም ሁኔታ እየገለጠልኝ ነው ቀጣዩን በጉጉት እጣብቃለው እወድሃለው!!!
Geta yebarkih eyesus geta new ewenet Eyesus new.
Ufffffffffff dave bless you
amenn
ከተባረኩ አይቀር መባረክ እንዲሕ ነው
ፀጋ ይብዛልህ
Dave the word of God is flowing out of your mouth like a river.🚰🗣 thank you very much keep it up.🙏💪
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ ብዙ የቃሉን መረዳት አጊንቻለሁ
ፀጋው በእጥፍ ይብዛልህ ያባቴ ብሩክ ዴቭ 👏👏👏👏
ዴቭዬ ተባረክልኝ ደግሞ ሁሌ በቪድዮ ብቻ ስበክን በድምጽ ስለማይመች ነው
ድንቅ መልዕክት ጌታ ጸጋውን ያብዛልህ
ፀጋ ብዝዝዝት ይበልልክ ዴቭዬ።
Amen Amen Amen Egzaibher Selamike Yebizaha shalom shalom shalom ✅ 🙌 👏🏻
ኢየሱስ ጌታ ነው
ውድድድድድድ
God bless you iam healing from my pray i no have word for your deeply teaching wow
Grace be with you Daviye.
ተባረክልኝ ጌታ ፀጋው ያብዛልህ
#Eebbifamii Dev
Thank you Jesus❗❗❗ 💝💝💝🙌🙌🙌
የቃሉ ዕውቀትን ለሌላ ማካፈልና በማስተማሪ ተባርካል ! ነገር ግን ከውስጥ የሚታወጣው ድሚጽ ቅላፀና ፍትህን ካንቴ ማንነት የሚታካፋል ስለሚመስ ብታስተካክል።
ጸጋ ይብዛልህ ዳዊት
Yetebareke sew!
daveye tsega yibzalih wendimee
ተባረክ ፓስተርዬ
Much grace brother dawit.
Ewedihalew ye abate lij!
much grace up on u!!
Bzu tsega ybzalk yetewededk wendmachn
Thank you🙏
@wogenebelay1971
2 жыл бұрын
Geta yibarkh
Decent man, stay blessed. You are unique and there is no crowed in your lesson and content full teaching, even your fellows are also decent too i wish i could be there.
Thank you Dav, I like your though however comparing words of God vs material. Word of God never be changed, edited nor have expiration date,
Geta shegaw yabsalk
Where is your church? I want to learn please. God bless you
@peacebeonearth.9091
2 жыл бұрын
Jimma ,I was lucky to be served when I was at campus. ከቸርች ጠፍተን ሄደን ነበር ምንማረው።
@etaferahukelbi9623
2 жыл бұрын
Jimma የወንጌል እውነት ቤተክርስትያን
የራእይ 12:1-5 ያለዉን ብታብራራልን ወንድሜ
@alemababo6981
2 жыл бұрын
በቲየሊየ ግራም ጠይቄው
@alemababo6981
2 жыл бұрын
እዚከው አለለሽ ይቲውብ ላይ
@amanuelnegash377
Жыл бұрын
📌 #ራዕይ_12_ላይ_ያለችው_ሴት_ማን_ናት?? ================================= ✍ራዕይ 12 ላይ የተጠቀሰችውን ሴት በተመለከተ በብዙ ቅዱሳን መካከል ግራ መጋባቶች ይታያሉ። አንዳን መምህሮችም ከአውዱ ውጭ በመተርጎም ይህች ሴት ማርያም ናት ሌሎቹ ደግሞ ቤተክርስቲያን ናት ይላሉ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል? 📌በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ለሚፈጠሩ ጥያቄዎች የመጀመሪያው ማብራሪያ እና መልስ ራሱ መጽሐፍ ቅዱስ መሆኑ እንዴት ያስደስታል። 👉የዚህ ክፍል ትርጓሜ የስዕላዊ ቋንቋ ይዘት ያለው ነው። ራዕይ 12 ላይ ያለችው ሴት ማነች የሚለውን ለመመለስ ከክፍሉ እነዚህን እውነታዎች እናስተውል:- 👉ቁ2፤ እርስዋም ፀንሳ ነበር፥ ምጥም ተይዛ ልትወልድ ተጨንቃ ጮኸች። ሚክ 4:10 👉ይህ የተወለደው ወንድ ልጅ አህዛብን በብረት በትር የሚገዛ ነው። ትርጉሙ ይህ ወንድ ልጅ ህዝቦችን ሁሉ የሚገዛውን መጪውን የክርስቶስ መንግስት የሚያሳይ ነው። 👉ይህ ወንድ ልጅ ወደ እግዚአብሔር ዙፋን የተነጠቀ ልጅ ነው።ቁጥር 5 ይህ ማለት የጌታን ዕርገት የሚያሳይ ነው።(ሐዋ 1:9-11) 👉ይህ ወንድ ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን ወንድ ልጅ የወለደችው ደግሞ በሴት የምትመስለው እስራኤል ነች። ለዚህ ማስረጃው ራዕ12:1 እና ዘፍ 37:9=10 ነው። ይህች ሴት የአስራሁለት ከዋክብት አክሊል አድርጋ ነበር።ይህ ማለት አስራሁለቱ ከዋክብት የእስራኤል 12ቱ ነገዶች ናቸው።ዘፍ 37:9-10 📌ዘፍጥረት 37 (Genesis) 9፤.... እንዲህም አለ፡- እነሆ ደግሞ ሌላ ሕልምን አለምሁ፤ እነሆ ፀሐይና ጨረቃ አሥራ አንድ ከዋክብትም ሲሰግዱልኝ አየሁ። 10፤ ለአባቱና ለወንድሞቹም ነገራቸው፤ አባቱም ገሠጸው፥ እንዲህም አለው፡- ይህ ያለምኸው ሕልም ምንድር ነው? በውኑ #እኔና_እናትህ_ወንድሞችህም መጥተን በምድር ላይ እንሰግድልህ ይሆን? ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ ፀሐይን ተጐናጽፋ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የአሥራ ሁለት ከዋክብት አክሊል የሆነላት አንዲት ሴት ነበረች።ራእይ 12 :1, 👉 ቁ3፤ ሌላም ምልክት በሰማይ ታየ፤ እነሆም ታላቅ ቀይ ዘንዶ፤ ሰባት ራሶችና አሥር ቀንዶችም ነበሩት በራሶቹም ላይ ሰባት ዘውዶች ነበሩ፥ -ቀይ ዘንዶ ሰይጣን የሚጠቀምበት የሮም መንግስትን ሲያሳይ የሮም መንግስት የንግስና ልብሳቸው ቀይ ነበር -ሰባት ራስ ፍጹም በሆነ ሀይል ነው የሚነሳው - አስር ቀንዶች ከሮም መንግስት ጋር የሚተባበሩ የሸክላ መንግስታት የተባሉት ሌሎች ሀገራቶች እና ነገስታቶች ናቸው። 👉ቁጥር 6 ;-ሴቲቱ ለ1260ቀናት ወደ በረሃ ሸሸች ይህች ሴት ከፊታችን ባለው በታላቁ መከራ ወቅት እስራኤል የምታልፍበትን ሁኔታ ያሳያል። ታላቁ መከራ ለ3አመት ተኩል የሚቆይ ነው። እዚህ ጋር በረሃ የሚለው ምድረበዳነትን ሳይሆን ለመንፈሳዊ ህይወት የሚሆን ምሽግን ነው የሚያሳየው። (ሆሴ2:14) ሴቲቱም ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን በዚያ እንዲመግቡአት በእግዚአ ብሔር ተዘጋጅቶላት ወደ ነበረው ስፍራ ወደ በረሀ ሸሸች።ራእይ 12 : 6 👉ከቁጥር 12-17 ሰይጣን በመጨረሻው ዘመን በታላቁ መከራ ጊዜ ከእስራኤል ጋር ሲዋጋ ሊቀ መልአኩ ሚካኤል እስራኤልን ከመከራ ለማዳን ሰይጣንን ድል እንደሚነሳ ያሳያል። 👉እግዚአብሔር እስራኤል ከሰይጣን ያድናታል ። 👉ቁጥር14 መሰረት እስራኤል ለ3አመት ተኩል በእግዚአብሔር ትጠበቃለች። ከእባቡም ፊት ርቃ አንድ ዘመን፥ ዘመናትም፥ የዘመንም እኵሌታ ወደ ምትመገብበት ወደ ስፍራዋ ወደ በረሀ እንድትበር ለሴቲቱ ሁለት የታላቁ ንሥር ክንፎች ተሰጣት። ራእይ 12 : 14 አንድ ዘመን =1አመት ዘመናትም =2አመት የዘመን እኩሌታ =ተኩል አመት። ይህን ስናሰላው 3አመት ተኩል ይሆናል።
ተባረክልኝ ጌታ ፀጋው ያብዛልህ
ተባረክልኝ ጌታ ፀጋው ያብዛልህ
ተባረክልኝ ጌታ ፀጋው ያብዛልህ
ተባረክልኝ ጌታ ፀጋው ያብዛልህ