የኢየሱስ ደም ብቻውን ሰውን ማፅደቅ ችሏል ||ዕብራውያን||ዶ/ር አብርሃም ተ/ማሪያም Protestant Sibekt 2023
#Madotube #Mezmur
Ethiopian protestant mezmur 2020
🚩 አዳዲስ የአገልግሎት ቪዲዮች በዩቲ ዩብ በሚለቀቁበት ጊዜ ወዲያውኑ እንዲደርሰዎት፤ ቻናል ሰብስክረይብ/SUBSCRIBE Mado tube ማዶ ቲዩብ OFFICIAL KZread CHANNEL/ ያድርጉ፡፡ / @madotube
እግዚአብሔር ይባርካችሁ፡፡
SUBSCRIBE - now to get notification for new videos daily. 🎚Many Blessings!
#protestant_sibketamharinew #protestantMezmur #Gossplsong
Пікірлер: 23
Wow what hat a wonderful teaching.. ምን ነው ባያቆም ያለሁበት ቦታ እስከ ምረሳው ነው የሆንኩት, የእግዚአብሔር የልቡ ፍቃድ ያለበት ትምህርት ነው በእውነት. ዶ/ር አብርሃም እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ ወንድሜ 🙏🏽🙌🏾
የወንድም አብርሃም ስብከት አይጠግብም ጌታ አሁንም ፀጋውን ያብዛልህ 🙏🙏🙏❤❤❤
አሜንን!!! የኢየሱስ ደም ከሀጢያት ሁሉ ያድናል።
ተባርከሀል ዶክተር አብርሀም ትክክለኛ ወንጌል ነው ይሄ የገባው ሁሉም ይገባዋል።
እግዚአብሔር ይመስገን በጣም የሚገርም ትምህርት ነዉ ወንድሜ አብርሽ በመንፈስ ቅዱስ ሃሴት ነዉ ያደረኩ ኢየሱስ ጌታ ነዉ አሁንም ጌታ ፀጋዉን በእጥፍ ያብዛልህ።
የእግዚአብሔር ቁጣ ሙሉ በሙሉ ያረፈው በልጁ ደም ላይ ነው።
እግዚአብሔር ይባርክህ ።
አሜን🙏🏾
ፀጋ ይብዛልህ ወንድሜ ብሩክሁን።
ተባረክ
God is good Jesus Christ oh Holy spirit
ኦርቶዶክስ ቤ/እምነት ይህን ስትሰብክ ሰምቸ አላውቅም ይልቁንም በቄዱሳን አማላጅነት መዳን እንዲቻል በማስተማር የክርስቶስን ደም ታቃልላለች።
Eysuse adenale eysuse gata nw 🙏🙏
Geta amelak yibarikih segawin yabizalik🙏🙏
አሜን አሜን አሜን❤
መዳናቸውን ይጠባበቃሉ መዳናችን ሙሉ እስኪሆን ጌታ እየሱስ ሲመጣ
Teberkr.Gete.kefrkefe.yeble
14 ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን? 15 ወንድም ወይም እኅት ራቁታቸውን ቢሆኑ የዕለት ምግብንም ቢያጡ፥ 16 ከእናንተ አንዱም፡- በደኅና ሂዱ፥ እሳት ሙቁ፥ ጥገቡም ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል? 17 እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው። 18 ነገር ግን አንድ ሰው፡- አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፥ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ፡ ይላል። 19 እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል። 20 አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን? 21 አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን? 22 እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን? 23 መጽሐፍም፡- አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት ያለው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅ ተባለ። 24 ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ። 25 እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን? 26 ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።
35 ተርቤ አብልታችሁኛልና፥ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛልና፥ እንግዳ ሆኜ ተቀብላችሁኛልና፥ ታርዤ አልብሳችሁኛልና፥ 36 ታምሜ ጠይቃችሁኛልና፥ ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኋልና። 37 ጻድቃንም መልሰው ይሉታል፡- ጌታ ሆይ፥ ተርበህ አይተን መቼ አበላንህስ? ወይስ ተጠምተህ አይተን መቼ አጠጣንህ? 38 እንግዳ ሆነህስ አይተን መቼ ተቀበልንህ? ወይስ ታርዘህ አይተን መቼ አለበስንህ? 39 ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን? 40 ንጉሡም መልሶ፡- እውነት እላችኋለሁ፥ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ስላደረጋችሁት ለእኔ አደረጋችሁት ይላቸዋል። bezih astemirot yihen endet timezinewalek
@ethiopia7131
11 ай бұрын
Amen tabarakilige Bother
@rhailub
11 ай бұрын
@joshuaamen2307 ለጥያቄህ መልሰ ለመሰጠት ያክል ሰብከቱ የእየሱሰ ደም ብቻዉን ማፅደቁን ነዉ። አንተ ከላይ የፃፍከዉ ቃል ደግሞ የዳነ ሰዉ ማድረግ ያለበት ነዉ።
@mihretsh1291
11 ай бұрын
@@rhailub ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን? 15 ወንድም ወይም እኅት ራቁታቸውን ቢሆኑ የዕለት ምግብንም ቢያጡ፥ 16 ከእናንተ አንዱም፡- በደኅና ሂዱ፥ እሳት ሙቁ፥ ጥገቡም ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል? 17 እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው። 18 ነገር ግን አንድ ሰው፡- አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፥ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ፡ ይላል። 19 እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል። 20 አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን? 21 አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን? 22 እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን? 23 መጽሐፍም፡- አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት ያለው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅ ተባለ። 24 ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ። 25 እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን? 26 ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።