3ቱ ወገኖች ክፍል 3 በወንድም ዳዊት ፋሲል
3ቱ ወገኖች ክፍል 3 በወንድም ዳዊት ፋሲል
የወንጌል እውነት አለማቀፍ ቤተክርስቲያን፣ ጅማ
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ:- +251917804407 ወይም +251906202626 ላይ መደወል ትችላላችሁ።
Telegram channel በመቀላቀል ትምህርቶችን በድምፅ ለማግኝት:-
t.me/DawitFassilMinistry
Facebook:- / dawit-fassil. .
You can find books written by Dawit Fassil and other books on this website
በወንድም ዳዊት ፋሲል የተፃፉ መፀሀፍቶችን እዚህ website ውስጥ ታገኛላችሁ።
www.davejimma.com/
Пікірлер: 37
ጭብጨባ የማይዝክ አገልጋአይ ክብር ለኢየሱስ ይሁንለት።
ድንቅ ነህ መንፈስ ቅዱስ ክብር ይሁንልህ 👏👏 ወድሜ በውስጥህ ስላለው ጸጋ እግዚአብሔር የተመሠገነ ይሁን 👏👏 ጸጋው ካንተ ጋ ይሁን 🙏እንወድሃለን 💕💕💕
አሜንንንንንን 🙏🙏ያረቤ ጌታይ አሜን መንፈስቅድስ ክብር ይሁንልክ ❤❤
ወንጌል ደስ እንዲለኝ አደረከኝ ተባረክ
አሜን ጌታ ባንተ ስላስቀመጠው ፀጋ ይባርክ
ጸጋው ያብዛልህ ዴቭ
Amen Amen halleluja
ጸጋይብዛልህ
ጌታ ክርስቶስ ኢየሱስ ፅጋውን ይብዛልህ
ወንድሜ ዳዊት ተባረክ ❤🙏
በትምህርትህ በጣም እየተጠቀምኩ ነው እባክህ ቶሎ ቶሎ ትምህርቶችች ይለቀቁልን
ክብር ለእግዚአብሔር አብ ክብር ለእግዚአብሔር ወልድ ክብር ለእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አንተ አምላክህ አሜን አሜን እግዚአብሔር አባቴ ሆይ እናመሰግናለን እንወዳለን ❤❤❤❤ፀጋው ያብዛልህ ወንድማችን ❤❤❤
ስለ አንቴ ጌታ ይበራክ ወንጌልን መስበክ ከልቀረ እንዴ አንተ። ❤
❤❤❤❤ይገርማል ተባርክ
ክብር ለጌታ ይሁን አስደናቂ ትምህርት ነው።
አሜን ተባርኬያለሁ ጌታ ባርኮሀል
God bless you
ጌታ ይባርክህ ድንቅ መልእክት ነው🙏🙏❤
ጸጋ ይብዛልህ።
i am too blessed to be stresed. thank you Father in the mighty name of our Lord Jesus Christ. Amen
Great
እግዚአብሔር በራሱ እውቅት ስለባረከህ ሥሙ ብሩክ ይሁን
Amen & Amen
ዋው😂😂😂😂 ፀጋ ይብዛልክ
እግዚአብሔር ሆይ እባክህን እርዳን።ሰው አድርገን፣አዉሬነታችንን ከእኛ አስወግድልን።ንጉሥ ናቡከደነጾር በትዕቢቱ ምክንያት ለ7 ዓመታት ወደ እንስሳነት ተለዉጦ እንደ በሬ በጫካ ውስጥ ሣር በላ።ከዚያ ወደ ልቡ ሲመለስ በአምላኩ ፊት ንሰሐ ሲገባ ፣ከትቢቱ እራሱን ሲያዋርድ እግዚአብሔር ወደ መንግሥቱ በታላቅ ክብር መለሰዉ።እኛም እንመለስና ንሰሃ እንግባ ።የሃሳብ ሜዳችን ተባረኩልን።ትልቅ ትምህርት ነው የሰጣችሁን።🌻🌷🌹🌻
wow, i am learning a real truth. i always used to say God bless you to a brother os sister in Christ. this is realy silly and far from truth. thank you father for this magnificent bible teaching.
LIFE CHANGING .BLESS U
Stay blessed dave
Kibir le geta yihun
you so funny and speak what we think
እንደዛሬ በሳቆቅ አላቅም ለወጣቶች ሸር ይሁንላቸው. የተባረከን ቅዱሳን እንድንሆን አለም ሳይፈጠሩ አስቀድሞ ነው የመረጠን.
Yemwedh wendme taberek
🙏🙏🙏
Dink❤❤
Please 🙏 ሰለ Trinity lekekulen
Zemnhe yebark ante denk sew
Colossians 3:1-2 "if then you were raised with Christ, seek those things which are above, where christ is., sitting at thr right hand of God. Set your mind on things above, not on things on the earth"