እየኖርክ አለመኖር ከትግስት ዋልተንጉስ ጋር

Пікірлер: 30

  • @user-xw6or6wr9k
    @user-xw6or6wr9kАй бұрын

    እውነትም እየኖሩ አለመኖር አምላኬ ሆይ ይህን ጊዜ የማልፍበት አቅም ስጠኝ።

  • @wintakinfe6910
    @wintakinfe6910Ай бұрын

    ትግስት ያልቻቸው በሙሉ ነበሩብኝ ባጋጣሚ ትዕግስት በጣም ነው የማመሰግናለሁ ረጅም ጊዜ ከታለችሽ ነበር እናም ያሉብኝን ነገሮች ለማወቅ ቻልኩኝ ዛሬ ግን እግዚአብሔር ይወቴን ቀይሮኛል። ጸሎት ስግደት ጾም እነዚህ ነገሮች በሙሉ በልጅነት የነበሩብኝም በሙሉ ከውስጤ እንዳወጣ ረድቶኛል። እና እግዚአብሔር ይመስገን ዛሬ የምጠላው ሰው የለኝም ዛሬ ብቸኝነት አይሰማኝም የሚያስጨንቀኝ ነገር የለም አልናደድም ማህበራዊ ይወቴ ተስተካክሎልኛል ትግስትዬ እውቀትሽን ጨምሮ ጨምሮ ጨምሮ ይስጥሽ እግዚአብሔር ይስጥሽ እግዚአብሔር ጨምሮ ጨማምሮ ይስጥሽ

  • @gmplc4651

    @gmplc4651

    Ай бұрын

    የት እንደማገኛት ትጠቁሙኝ

  • @tsoinfikadu6562

    @tsoinfikadu6562

    Ай бұрын

    ብትደመጥ የማትሰለች ነች ትግስትዬ እኔ በጣም ቶሎ አኩርፍለው ለምን እደሆነ አላቅም ልጅ እያለው በጣም ደስተኛ ነበርኩ ግን ቤተሰቤ ይመቱኛል አሁን ደስታ የሚባል ከእኔ እርቆል አሁን ነፃነቴን ለማወጅ የማልጥለው ነገር የለም የሚወደኝን ሰው ጥሎ ለመህድ ሰከድ አይፈጅብኝም ይህ ህመም ነው አውቃለው ግን ማንም አይረዳኝም እኔ መዳን እፈልጋለው

  • @wintakinfe6910

    @wintakinfe6910

    Ай бұрын

    @@tsoinfikadu6562 ምን አለባት ቤተሰቦች ስነ ርዓት ለማስያዝ ነጻነትሽን አሳጥቶሽ ይሆናል ላንቺ በጉ በማሰብ ማለት ነው ግን ደግሞ trumatized አድርጎሽ ይሆናል ግን መስራት ያለብሽ ራስሽን ላይ ምን የአክል ለ ጥፋትሽ ኃላፊነት ትወስጃለሽ ከዛ ደግሞ ፀልይበት::

  • @meseretrefera2664
    @meseretrefera2664Ай бұрын

    አሁን ያለሁበትን ስሜት or ሁኔታ በቃል ሲገለፅ እየኖሩ አለመኖር ::ማርያምን 😥

  • @user-Weynua

    @user-Weynua

    Ай бұрын

    ባለሙያ ለማግኘት ሞክሪ አይዞሽ እግዚአብሔር ይርዳሽ

  • @user-ok1bt6wx1g

    @user-ok1bt6wx1g

    Ай бұрын

    ድንግል ማርያምን ይዘሽ አይዞሽ ሁሉም ያልፋል

  • @sador7347
    @sador7347Ай бұрын

    እንደዚህ አይነት መድረኮች ይብዙል ራስን ሰውን ከመውቀስ ከመፍረድ በፊት ራስን ሰውን እንድንረዳ እንድንወድ ያደርጉናል 🙏🏽

  • @Etheth7373
    @Etheth7373Ай бұрын

    I went the opposite of my mother, still a trauma response which I realised later. I remember I kept saying I won’t be my neglectful mother. And I became over mothering my kids until I realised it was still a childhood trauma response. እግዚአብሔር ይደግፈን ብቻ🙏🏾

  • @Sitina-dl1ll
    @Sitina-dl1llАй бұрын

    በጣም ጥሩ ምክር ነዉ ሰዉ ሁሉ በፍቅር ቢኖር መልካም ነዉ አለም የኮንትራት ቤት ናት እናመሰግናለን ❤❤❤

  • @haworoblay9327
    @haworoblay9327Ай бұрын

    Such an interesting conversation. I appreciate this lady very much. I wish this conversation talked more about healing from trauma it would be fantastic. Any how Such a lovely lady and wonderful reflection on trauma response. ❤❤

  • @sebletesfaye7238
    @sebletesfaye7238Ай бұрын

    Thank you 🙏 tig

  • @AbenzerShfraw
    @AbenzerShfrawАй бұрын

    ቲጂ ለሰጠሽን ገለፃ እናመሰግናለን ምጠይቅሽ ጥያቄ ትሯውማ ሂሊንግ ፍሪኬንሲ ተብለው የሚለቀቁ ክላሲካሎች ለምሳሌ 417Hz አይነት ክላሲካል ሳይንሳዊ ናቸው በሳይኮሎጂ ለህክምና ሚውሉ ናቸው ወይስ እንደሜዲቴሽን አይነት ልምምድ

  • @sarafantaye9591
    @sarafantaye9591Ай бұрын

    I'm so so happy this issue "trauma"is discussed in our church, b/c most problems are excused by the devel. Thank you so much TG for your time ! Yes we're adult children's of emotionally immatureed parents, that we become immatureed also, we really need that inner child healing !

  • @veracity8968

    @veracity8968

    2 күн бұрын

    i did therapy and it was the best thing i ever did to myself! In Ethiopia the tendency is always to look for the devil to chase out whilst the devilish actions done on children by parents have never been delt nor discussed! and it poison relations at all level including among sisters and brothers let alone outside in the society. Trauma is a big scar that can be healed only by therapy! I encourage everyone to find a therapist ( better to get Christian ones if you are a believer in Christ ) cause you can have therapist than can give you alternatives that are not Godly. Am still woriking on myself and it is a long journey but a road to a healthy life !

  • @nadarkhan5369
    @nadarkhan5369Ай бұрын

    በርቱቱቱቱ

  • @ZorishMenjeta
    @ZorishMenjetaАй бұрын

    ላይክ ሼር አድርጉ ቲጂ ተዋህዶ ነሽ ዋው ❤❤❤❤❤❤

  • @HannahNegasi
    @HannahNegasiАй бұрын

    አምላክ ይወደናል ልጆቹ እንድንሆን ነዉ የፈጠረን አምላክ ብርሃን ነዉ 1 ዮሐንስ 1 (1 John) 5፤ ከእርሱም የሰማናት ለእናንተም የምናወራላችሁ መልእክት፡- እግዚአብሔር ብርሃን ነው ጨለማም በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም፡ የምትል ይህች ናት። ዮሐንስ 12 (John) 36፤ የብርሃን ልጆች እንድትሆኑ ብርሃን ሳለላችሁ በብርሃኑ እመኑ፡ አላቸው። ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ሄደና ተሰወረባቸው። አምላክ የፈጠረን ወዶን ልጆቹ እንድንሆን እንደ ፈጠረን እንድናምነዉ በሃጥያታችን ምክንያት ከአምላክ እንደተለየን አምላክ ግን በሃጥያታችን ምክንያት ከሱ ተለይተን በሃጥያታችን እየተሰቃየን እንዳንኖር ከሃጥያታችን ልያድነን ቃሉ ፍጥረታት ሁሉ የፈጠረ ዮሐንስ 1 (John) 1፤ በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ። 2፤ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ። 3፤ ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም። ዘፍጥረት 1 (Genesis) 1፤ በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ። 3፤ እግዚአብሔርም፡- ብርሃን ይሁን፡ ኣለ፤ ብርሃንም ሆነ። ዮሐንስ 1 (John) 14፤ ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን። ቃሉ ስለ እኛ ሰዉ ሆኖ ተወለደልን ሃጥያታችን ተሸክሞ ስለ ሃጥያታችን ሞተልን እኛን ለማጽደቅ በ 3 ተኛ ቀን ከሙታን መካከል ተነሳ ሮሜ 10 (Romans) 8፤ ነገር ግን ምን ይላል? በአፍህ በልብህም ሆኖ ቃሉ ቀርቦልሃል፤ ይህም የምንሰብከው የእምነት ቃል ነው። 9፤ ኢየሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤ 10፤ ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናልና። 11፤ መጽሐፍ፡- በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም፥ ይላልና። ሮሜ 4 (Romans) 24-25፤ ስለ በደላችን አልፎ የተሰጠውን እኛን ስለ ማጽደቅም የተነሣውን ጌታንችንን ኢየሱስን ከሙታን ባስነሣው ለምናምን ለእኛ ይቈጠርልን ዘንድ አለው። እየሱስ ክርስቶስ ሃጥያቴን ተሸክመህ እንደተሰቃየህልኝ እንደሞትክልኝ እኔን ለማጽደቅ በ 3 ተኛ ቀን ከሙታን መካከል እንደ ተነሳህ አምናለዉ ሐዋ. ሥራ 2 (Acts) 38፤ ጴጥሮስም፡- ንስሐ ግቡ፥ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ። 1 ጴጥሮስ 2 (1 Peter) 24፤ ለኃጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር፥ እርሱ ራሱ በሥጋው ኃጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ፤ በመገረፉ ቁስል ተፈወሳችሁ።(* በግዕዝ እንዲህ ተጽፎአል፡- ወበእንተ ኃጣውኢነ ውእቱ ተሰቅለ ዲበ ዕፅ በሥጋሁ ከመ ያውፅአነ እምኃጣውኢነ ወበጽድቁ ያሕይወነ። *) የሃጥያት ምንጭ ሰይጣን አጋንንት ናቸው ሃጥያቴን ሁሉ ይቅር በለኝ በክርስቶስ እየሱስ ደም እጠበኝ 1 ዮሐንስ 1 (1 John) 7፤ ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል። ሰይጣን አጋንንት የሃጥያት ምንጭ የሆነ ሃጥያት እክዳለዉ እጠላለሁ ለሰይጣን ለአጋንንት ለሃጥያት እሞታለሁ አምላክ እንደ ምትወደኝ ልጅህ እንድሆን እንደ ፈጠርከኝ አምንሃለዉ የሃጥያቴ እዳ እንደ ከፈልክኝ አምናለዉ አምላክ ስለኔ ቃል ሰዉ የሆንክልኝ ሃጥያቴን ተሸክመህ በመስቀል እንደ ሞትክልኝ በ 3 ቀን እኔን ለማጽደቅ እንደተነሳህልኝ በልቤ አምናለዉ በአፌም እመሰክራለዉ አምላክ አንተ ብቻ አምናለዉ አምላክ አንተ ብቻ እወዳለሁ አምላክ አንተ ብቻ አመልካለዉ ብለን ከአምላክ እንድንታረቅ ያጠራናል 1 ጴጥሮስ 2 (1 Peter) 24፤ ለኃጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር፥ እርሱ ራሱ በሥጋው ኃጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ፤ በመገረፉ ቁስል ተፈወሳችሁ።(* በግዕዝ እንዲህ ተጽፎአል፡- ወበእንተ ኃጣውኢነ ውእቱ ተሰቅለ ዲበ ዕፅ በሥጋሁ ከመ ያውፅአነ እምኃጣውኢነ ወበጽድቁ ያሕይወነ። *) ዮሐንስ 1 (John) 12፤ ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤ በማመናችን የእግዚአብሔር ልጆች እንሆናለን ዮሐንስ 1 (John) 12፤ ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤ 13፤ እነርሱም ከእግዚአብሔር ተወለዱ እንጂ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ ወይም ከወንድ ፈቃድ አልተወለዱም። ዮሐንስ 3 (John) 3፤ ኢየሱስም መልሶ፡- እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር የእግዚአብሔርን መንግሥት ሊያይ አይችልም፡ አለው። 5፤ ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፡- እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም። 6፤ ከሥጋ የተወለደ ሥጋ ነው፥ ከመንፈስም የተወለደ መንፈስ ነው።

  • @TensaDesta

    @TensaDesta

    Ай бұрын

    ❤❤❤❤❤❤

  • @SisayneshBekele-vt7cd
    @SisayneshBekele-vt7cdАй бұрын

    Mendenew gin mefthawe

  • @SisayneshBekele-vt7cd
    @SisayneshBekele-vt7cdАй бұрын

    Betam bakal bagnwe beya kememgnachew sewch anch neshi

  • @user-zv8ig6nm4l
    @user-zv8ig6nm4l18 күн бұрын

    Yet new yemagegnish

  • @tigistgudu6190
    @tigistgudu6190Ай бұрын

    አረ አድራሻዋ የት ነዉ

  • @misrakmisu2750

    @misrakmisu2750

    Ай бұрын

    Addis abeba 22

  • @tesfuhagos305
    @tesfuhagos305Ай бұрын

    አረ በጌታ እቺ ልጅ 1 ቀን ባወራቺኝ

  • @misrakmisu2750

    @misrakmisu2750

    Ай бұрын

    Affis abeba 22 new addrashwa hedeh mawrat tichlalh

  • @enuyalew6145

    @enuyalew6145

    Ай бұрын

    ​@@misrakmisu275022 minu ga

  • @gmplc4651

    @gmplc4651

    Ай бұрын

    ​@@misrakmisu275022ምኑ ጋር

  • @Selamhiwotpeace

    @Selamhiwotpeace

    13 күн бұрын

    @@misrakmisu2750 22 menu ga sem alew?

Келесі