“የከተማ ምንዱባንና ከተሜው ክርስትና” በሳራ አብደላ @Sara Abdella
Ойын-сауық
"አገራችን በዘርፈ ብዙ ማኅበራዊ ችግሮች በምትናጥበት በዚህ ወቅት፥ በከተሞች አካባቢ ለኑሮ የሚያስፈልጉ መሠረታዊ ፍላጎቶች የሌሏቸው ሰዎች ቁጥር በፍጥነት እየተበራከተ የመጣ ይመስላል፡፡ የከተማ ውስጥ ሥራ አጥነት፣ ረሐብና እርዛት የጎዳና ሕይወት ገጽታ ከመሆን አልፎ፣ የበርካታ ጎረቤቶቻችን እውነታ እየሆነ ነው። የኑሮ ችግር የእያንዳንዳችንን ቤት በፈተነበት በዚህ ጊዜ፥ በራሳችን ጉድለት ላይ ማተኮር የተለመደ ምላሽ ቢሆንም እንደ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ግን ከዚህ የተሻለ ይጠበቅብናል!” ትለናለች መምህርት ሳራ አብደላ።
በከተሞች አካባቢ ለሚታየው የብዙዎች የኑሮ ጉስቁልና እንደ ክርስቲያኖች (አቅማችን በፈቀደው ልክ) ልንሰጥ ስለምንችላቸው አውዳዊ ምላሾች በመካር ወጎች መድረክ ያቀረበችውን ሙሉውን የምክር ቃል ይከታተሉ፡፡ @Sara Abdella @Mekar_Wegoch
Connect with us!
=============================
Facebook: ➡️ መካር Mekar
Tik Tok: ➡️ @mekar_wegoch
Instagram : ➡️ mekar_wegoch
Пікірлер: 14
❤ብርቅ ነሽ! የተባረከ አይምሮ ልብ! “የየሱስ pedagogy”. / "የአለም pedagogy”!
ጌታ አብዝቶ ይባርክሽ ሳሪዬ
በጣም እውነት ነው ያወራሽው አህቴ እግዚአብሄር ይርዳን 🙏 አንቺ ግን ጥሩ ተናጋሪ መሆንሽን ሳልናገር አላልፍም ፀጋ ይብዛልሽ
Wow Sarah Teberekki
waw great narrative
This is powerful!!
Sari geta yibarkiah.
wow wow geta yibarksh
Sariye is amazing!
Betam yemibarik hasab new. Tebareki.
Really I appriciate your narrative and your way of presentation. Keep it up
Good insight Sara,... keep on shining
Blessings❤
ጥሩ ትምህርት ነው ተባረኪ ኢንግሊሽ በዛብን