የአባት እዳ ለልጅ... አባቴ ከ'ቤቱ አገልጋይ' ነው የወለደኝ! የእናቴ ከባድ ስቃይ በእኔም ቀጠለ! | Ethiopia | online couples therapy
#በ09_30_58_97_58_ለእዮሃ_ሚድያ_ጥቆማዎን_ያድርሱን!
እዮሃ ሚድያ በተለያዩ ስፍራዎች የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን በመጎብኘት ያልታዩ፣ ያልተሰሙ እና ያልተደረሰላቸው ጉዳዮችን ወደ ህዝብ በማምጣት ለተመልካች ያደርሳል! ለቻናላችን አዲስ ከሆኑ ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! ስራችንን ተመልክተው ከወደዱት Like ያድርጉ! ሃሳብ ወይም አስተያየት ካሎት በኮመንት ላይ ያስቀምጡልን! የተለያዩ መረጃዎችን ለእዮሃ ሚድያ ማድረስ ከፈለጉ ወይም በስፍራው ተገኝተን የምንዘግብሎት ጉዳይ ካለ በ+251930589758 በቀጥታ ወይም በViber, Telegram እና Whatsapp ያግኙን! አብረውን ይጓዙ!
#Ethiopian_Wedding
#online_couples_therapy
#virtual_marriage_counseling,
Пікірлер: 870
እዬብ ማለት አብሮ አደጉች ነን ለአባቱ ያገለገለ በሠፈር የሚታወቅ ልጂ ነው ትሆትና ሠው አክባሪ ነው ወድሞቹም ይህ ሁሉ ለአባቱ ያገለገለ መሆኑን ጠንቅቀው ያውቃሉ ወንድም እህቶቹ ያለፈውን ትተው በሠላም ነገሮችን ፈተው ለማየት ያብቃን
@mesibrhane78
Жыл бұрын
ጥሩ ሰዉን ጠላት አያጣዉም ግን እግዚአብሔር ቅን ፈረጅ ነው አልጠግብ ባይ እየተፍ ያድራል አለ ያገሬ ሰዉ እነሱ በዉጪ አገር እየኖሩ ወድማቸዉን የሚያሰቃዩት ከራሳቸዉ ሰርተዉ ቢሰጡት እንኳን አይጎዱም አለመልካምነት እና መክፍት ነው
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
ትክክል
@mmh4991
Жыл бұрын
Eko endezih aynetu eko new yemigodaw hmmm. Aye kegenzb wndmachw yebelt neber . hodamochi
@zayibaatube2547
Жыл бұрын
@@mesibrhane78 በትክክል ግን ፈጣሪ ይረዳቸዋል
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
እህቴ ትክክል ነሺ እንደተረዳሁሺ የምታቂቸው መሠለኚ እዬብ ከልጆቹ የተለየ አባቱን ያገለገለ ነው ገዘቡን ጎልበቱን ያጣበት ዘመን ነው ያሳለፈው በዚህም ድካሙ አባቱ ጠንቅቀው ሥለሚያቁ የቤት መሥሪያ 100 ካሬ ሜትር እንደሠጡት ይታወቃል ወንድሞቹ ግን ይህንን አልተቀበሎም ለዛ ነው
እዮባ ታሪኩን እኔም አውቃለሁ እውነት ያለው አንተ ጋር ነው ፈጣሪ ይርዳህ ወንድሜ 🙏
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን ወንድም
@bbmaandu3807
Жыл бұрын
አይ የሱ አይነት ብዙ ኢትዩጵያውያን አሉ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
በጣም አለ እንጂ ዋናው ነገር እነሱን አደባባይ ለማሰወጣት መንገዱን መጥረግ አለብን
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
@@eyobfanta3662 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
እባካችሁ ይሄንን ወንድም የከሰሣችሁ ሰዎች እግዚአብሔርን መፍራት ይሁንላችሁ። ለእናቱም እንኳን ማዘን ነበረባችሁ። ሴት የሆናችሁ አብሶ ነገ በእናንተ የልጅ ልጅ ይደርሳል ቆም ብላችሁ አስቡ።
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
በትክክል ልጁን በቅርብ አቀዋለሁ ለአባቱ ያገለገለ ነው ወንድሞቹም እራሳቸው መርዳት ነበረባቸው
አፈር ልብላልህ ወድልጅ ሲበደል ያመኛል እኔም ልክ እዳተው ነው በልጅነቴ የተበደልኩት ዛሬ ጥሩ ቦታላይ ነኝ አይዞህ አተ ጀግናነህ ንብረት ከቱነው
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
@titiyababe9490
Жыл бұрын
🤗🥰
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
በውነት መገፋት ጥሩ ነው ያጠነክራል የተለየሽ ሰው ነው ምትሆኚ
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
@Eyob Fanta አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።@@eyobfanta3662
@user-mr7vk3kr5m
10 ай бұрын
ፍርዱላተይሁን ወድሜ
ይህን ጋዜጠኛ ምትወዱ ሁለ ነገሩ የሚመቻቹህ እስኪ እጃጁህን አሳዩኝ 🙌🙌🙌
@cedarscell6342
Жыл бұрын
የሆነ፣የደበቀዉ፣ነገር፣ያለ፣ይመስለኛል፣
@saralove4924
Жыл бұрын
ደርባባ ነው በዛላይ ከፈገግታ ትግስት እስከ ጥርስ ፈገገንታው እከን የለሽ ምርጥ አበሻ ሠላምክ ይብዛ ወንድማችን
@Kiku-Kiki
Жыл бұрын
@@saralove4924 ትክክል የኔ ውድ ማርያምን አንዴታባቱ እንደምወደው
@saralove4924
Жыл бұрын
@@Kiku-Kiki ❤❤❤
@menbereyeshima2841
Жыл бұрын
🙌
በሚቀጥለው ፕሮግራም ላይ እህት ወንድሞቹ በአንድ ላይ ቀርበው ይቅር እንዲባባሎ የዘውትር ምኞቴ ነው
@clickcell4333
Жыл бұрын
አሜን
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
እሺ ፈጣሪ ያቃል
@amasnaku2738
Жыл бұрын
አይይይ ገንዘብ መጥፎ ነው በተለይ የውርስ ነገር አሁንም እያፋጀ ነው
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አዎ በየ ፍ ቤት ይኸው ነው
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
እዮብ ማለት ከልጅነት ጀምሮ የማውቀው ሲሆን አብረንም ተምረናል እና አባቱን በጣም የሚረዳ ብቸኛ ልጅ እንደነበር አውቀዋለው እንደቅርብ ጓደኛ በስራ ጠንካራና የሠው አቅ የማይፈልግ ጠንካራ ልጅ ነው እና እውነትን ይዞ አዚህ ደርሷል ስለዚህ ሁሌም እውነትን የያዘ ያሸንፋል ከጎንህ ነኝ እዮባ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አብሮ አደጎቼ ሁሉን ስላያችሁ በሚገባ ታቃላችሁ አመሠግናለሁ የሚገርመው ግን ህዝቡ ስለእውነተኛ ታሪክነቱ በሚገባ መረዳቱ ነው እናም ህዝባችንን ፈጣሪ ያክብርልኝ እላለሁ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ፀልዩልኝ
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ወይ ወንድምአለም የሁላችንም ታሪክ እኮ ነው ይሄ ነገር በየቤቱ እየተቃጠልን ትተነወ በባዶ እጃችን አረብ ሀገር በስደት እየተሰቃየን ነው
@nunubelete8142
Жыл бұрын
አይዞን የዚህ አለም ነገር ሁሉንም ትተንው ነው የምንሄደው አያዳክምም ዋናው ጤና ነው 🙏
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ግዴለም እንነጋገራለን
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ፍርዱን ለሱ ይገባል ለምትሉ ላይክ አድርጉለት
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ወንድሜ የናትህን ዉበት ባንተ ማየት ይቻላል። እግዚአብሄር ይርዳህ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አናቴግ ስለተነሳችልኝ ፈጣሪ ሞገሱን ይስጥልኝ
@titiyababe9490
Жыл бұрын
Wow 🤩 well said 👏
አቤት ምናለበት በልጅ ልጆቻችው ባታቆዩ አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያድራል!!!!!የስራቸውን ይስጣቸው!!!!
@user-tt5ne9uv4s
Жыл бұрын
ግጥም ትጠያለሽ😂
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
@@user-tt5ne9uv4s አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ማስረጃህን እናትህን እና ህይወትህን ጠብቅ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
እሺ አመሠግናለሁ
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ሰው ግን ለምን አይስማማም ለየትኛው እድሜ ለዚች ኮንትራት ጊዜ
@user-gw4up6qw7n
Жыл бұрын
በጣም ነዉ ሚገርሙኝ ፡ ሰዉ እንደወጣ በሚቀርበት ዘመን ፡ ይሔን ያህል የገንዘብ ፍቅር ከሰዉ በላይ
@jemilaatube1904
Жыл бұрын
@@user-gw4up6qw7n ውዴ ደምሪኝ
@jemilaatube1904
Жыл бұрын
ውዴ ደምሪኝ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
ወንድሜ በጣም የዋህነት ይጎዳል ወንድሞቼ ሁሉም ቤት አላቸው ብለሀል ባለው እንደሚብስ ማወቅ አለብህ መሬት እኮ መቀበሪያችን መሆኑቀርቶ መባያችን ሆኗል አይዞህ የናትህ አምላክአይጥልህም ተረጋጋ ወንድሜ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ይህ ሰው የእናት ልጅ ባለመሆኑ ብቻ ነው ይህ ሁሉ የሚደርስበት:: የእናቱን ውለታ እረስተው የለፋበትን እንዳያገኝ እንዲህ ማሰቃየት መልካም አይደለም:: ወንድምነቱን እንኳን ትተው አባታቸውን ያገለገለበትን አስበው ቤቱን ቢተውለት መልካም ነበር ::አይዞህ ሰው የዘራውን ያንኑ ያጭዳል :: የዘሩትን ዘር በወለዷችው ልጆቻቸው ያጭዱታል!!
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ተባረኩልኝ አመሠግናለሁ
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ምንጡቅ የሆነ ጋዜጠኛ ስወደው ቀጥልበት💪
አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና ያለው።ዘማሪው ልክ ነው።ሁሉ ነገር ከንቱ ነው።ያለንን ተካፍለን እንንድነኖር ፈጣሪ ር የርዳ ። አይዞሀ ውንድሜ አግዚአብሔር ይርዳህ።
እኔ የግል እስተያይቴ ሁሉም የእባታቸውን ድርሻ እኩል ይካፈሉ ጥሩ ነው !!! ይገባችዋል የማገልገሉ ጉዳይ እንኳን ተእወው ። እንተ ልወለድ ብለህ እለመጣህም ስለዚህ ወንድሞች ይህን ተረድታችሁ ተእቻቻሉ እና ተክፋሉ ይህ መሬት የሚያባላን እንድ ቀን ጠቅልልን እራቃናችን እንግባባታለን እትጣሉ በቤተስቦቻችን ያመጡት ጣጣ ለልጆች እይትረፍ ሌላሎቻችንም እንማር ከዚህ በስምምነት እንካፋል የራሳችንን ንብረት እንፈልግ ነው የምለው ።
አይዞህ ወንድሜ ስምህ ራሱ ኢዮብ ነው ትዕግስቱን ይጨምርልህ። እግዚአብሔር ካንተ ጋ ይሁን።
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን አሜን ተባረኩልኝ
ይህን ቃለ ምልልስ የተመለከታችሁ ሁሉ ስለ ፍትህ ስትሉ መጨረሻውን ለማየት የጓጓችሁ የራሳችሁን የሆነ የፍርድ ውጤት ግምት የሰጣችሁ ብዙ እንደሆናችሁ በገፁ ላይ በግልፅ ታይቷልና ስለሁሉም አመሠግናችዃለሁ የፍትህ ውጤቱም የተከራከርኩበት አንኳር ጭብጦች ሁሉ ተመርምረው የሰራው ቤት የግል ንብረት እንዲባል ተወስኗል የህዝብ እግዚኦታ ጩኸት ከሰማዪ አባታችን ደርሶ መልስ ለሰጠን ፈጣሪ ክብር ምስጋና ይገባልና አሁንም አሁንም አመስግኑልኝ አመስግኑልኝ
@eyobfanta3662
9 ай бұрын
በህይወት የሌለው አባቴ ይህን ፍርድ ባያይም ግን ግና ከሀሳቡ ቃል በትንሹ በመሰጠቱ ተመስገን የነገውን ፈጣሪ ያቃል
የሞተው እራሱን አስርቦ ወጥቶ ወርዶ የሰራውን ቤት እህት ወንድሞች ሲባሉ ማየት በጣም ያማል ።አንዳድ ልጅ አባት ወይም እናት ከሞቱ ለእነሱ ሳያዝን በስንት ሰዓት ነው የሚቀበረው ብሎ በጋቢው ውስጥ ተደብቆ ዳቦውን አየበላ የሚቀበርበትን ጊዜና የውርስ ጊዜውን ያስባል።ሕጋችንን ምን አለ መንግሥት ቀይሮት ውርስ ለመንግሥት ቢሆን ብዬ እመኛለሁ ።ውርስ አንዳንዱን ሲጠፋ አዳንዱን ሲለማ አያለሁ የሞተው ሰውዬ/ሴትዬ ስላልበላው እርባና የለውም።
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
እውነት ይህ የሆነ መስፈርት ያስፈልገዋል
ኧረ ወንድማችሁ ይበልጥባችኋል ወደ ልባችሁ ተመለሱ!
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
እውነት እውነት ናት
በጣም በጣም ሁላችሁንም አመሠግናችዃለሁ ይህንንም ጉዳይ ምን እንደደረሰ አሣውቃችዃለሁ የእውነት አምላክ ሲያሸንፍ የጋራ የሆነ የደስታ ቀን ይኖረናል
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
ክብር ለፈጣሪ እውነትን ቆፍሮ ነብስ ለዘራ አምላክ ምን ይሳነዋል አዲስ ዜና አለ ለማሳወቅ ያልቸኮልኩበት ፆም ነበርና ነው እንኳን ደስ አላችሁ ከኔ ጋር በሀሳብ ተጨንቃችሁ ነበርና ፈጣሪ አላሳፈረንም በቀጣይ ሰፋ አርጌ ከአዲስ ሀሳብጋ አገልፀዋለሁ ስለሁሉም አመሠግናለሁ
እኔ ጋዜጠኝውን ማርያምን በፍቅር ነው ምወደው ትሁት ሰው አክባሪ ነህ ወንድሜ እግዚአብሔር ይጠብቅህ በርታ!
ይሄ ሁሉ ዋጋ እምንከፍለው አባቶቻችን በሰሩት ግፍ ነው ይህን መከራ ያወረዱብህ ሰዎች የእጃቸውን ይስጣቸው ፍርድ ከእግዚአብሔር ነው ያንተ መልካምነት አግር ሙሉ ይሚአቀው ነው ጡንካራ ሰው ነህ እግዚአብሔር ይርዳህ ወንድሜ ሁሉን እናቃለን
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን አሜን ፈጣሪ አብዝቶ ይባርክልኝ
@hananhussen7961
Жыл бұрын
Ewenete new 😭
ፍቅሩን ይስጣችሁ እዮባዬ ነገን ማሰብ ነዉ አስተዋይ ልቦና ያድላቸዉ🙏🙏🙏
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
እዮብ ፋንታ ከወንድሞቹ ጋር ተስማምቶ ጉዳዩ በሰላም እልባት እንደምያገኝ ተስፋ አደርጋለ ሁ። በጥቂቶች ማስተዋል ማጣት የተከሰተ ችግር ነውና። እዮብ አባቱ በህይወት በነበሩበት ጊዜ ታዛዣቸው እንደነበረና አይፍረስብኝ እያለ የሚማጸነውም ቤት በራሱ ውጪ ና በርሳቸው መልካም ፈቃድ እንደሰራው ከምያውቁ ብዙዎች አንዱ ነኝ።
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
በትክክል ገፀህዋል ወንድሜ እዮብ በደንብ እምናውቀው ልጂ ነው ቤቱንም አባቱ ፈቅደው እንደገነባ እንኮን እኛ ወንድሞቹ ጠንቅቀው ያቃሎ እዪብ የሚገባው ልጂ ነው ወንድሞቹም ያለፈውን ቅሪታ ትተው ይህን ሠው አክባሪ ወድማቸው ጋር ይቅር እንዲባባሎ የዘውትር ምኞታችን ነው ፈጣሪ መልካም ነገር ያድርግልን
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ ፈጣሪ ዋስ ጠበቃ የቆይልኝ
አባትሕ የኔ አባት ቢጢ ነው የኔም አባት እናቴን እየደበድባት ልጆቿን ያሳደገች ተፋች ስትባል ልጆቸን ለያይቸ አላሳድግም ስትል ለኛ ብላ ብዙ ዋጋ ከፍላለች እኔ አሁን ለአባቴ ጥላቻ አለብኝ ስልክ ስደውል እንኳ እናቴን ብቻ ነው የማወረው አዳደይም ሳልፈልግ አባትሸን አናግሪው ብላ ልኩን ትሰጠዋለች ሳልፈልግ አወራዋለሁ ብቻ ከባድ ነው አባቶች እባካችሁ ሚስቶችን አትደብድቡ በልጆች ላይ ተፅእኖ ታሳድራላችሁ
@Lenaebrahim8583
Жыл бұрын
በጣም በየቤቱ ነው ሁሉም አያወራም እጂ በየቤቱ ነው ቁስል ያለበት ያቃል
@user-ct3ob7ir3l
Жыл бұрын
@@Lenaebrahim8583 እኮ
@user-vf6pp6wq5p
Жыл бұрын
በጣም እናትን መበደል ያው ልጅንም መበደል ነው አይረሳም እኔም የማልረሳው ነገር አለ ባይወራም ያው ቂም መያዝ ግን ተገቢ አይደለም ሰለዚህ ወንዶች ተጠቀቁ ልጆች ለለቱ ባይናገሩም ግን ያስተውላሉ
@zekiyoutub2537
Жыл бұрын
Enim.endachi ehit effff😭🙏
@zekiyoutub2537
Жыл бұрын
Enim besikeken new yidekut aye hiwet felgen alteweldin😭😭
እዮባ ጓደኛዬ ይሄን ሁሉ ጉድ በውስጥህ ይዘህ ከኛጋር ሳቅ ጨዋታ ብቻ የምትገርምነህ እኛ መች አወቅንልህ አይዞህ ፍርድ የእግዚአብሄር ነው በርታ።
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
እሺ ወንድሜ አመሰግናለሁ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
እንዴ ሶል መች ተናገርኩት ከዚ በላይም አለ
@solomongirma6625
Жыл бұрын
አይዞህ አይዞህ ይሄ ለነሱ የህሊና ዕረፍት ይነሳቸዋል አንተ በቅንነትህ ቀጥል
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
የኸው ከልጅነቴ ጀምሮ በመገፋት በደልን ስንቅ በማረግ ጎለበትሁ ዳበርሁና ለማህበረሰቡ የችግሮች መፍትሄ አፈላላጊ ምጡቅ አእምሮ ከፈጣሪ ተችሮኝ ይኸው በስቃይ አለሁ የወደፊቱን ደሞ ፈጣሪ ያቃል ሰሌ
@user-gz6eb7xy3i
Жыл бұрын
@@eyobfanta3662 አይዞህ ወንድሜ በርታ እጅ እንዳትሰጥ የድንግል ማርያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ ከክፉ ነገር ይጠብቅህ🙏
ይህን የመሰለ አስተዋይ ወንድማችውን ባታጡ ምናለበት!!!
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
እግዚኦ እንኳን የደሃ ልጅ ሆንኩ የሚያቦጣቡጥ ሃብት የለንም ጉድ ጉድ ዘንድሮ ህዝቤ ተላለቅን 😢😢😢😢😢😢😢
@semiraregassa9191
Жыл бұрын
አረ ወንድሜ በእናትም በአባትም አንድ የሆኖ ቤተሠቡ ወንድማቸዉን ትንሸ ሠጠዉ አባረዉታል
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
ውይ እንዴት እንደው ንግግሩ ሁሉ እንደው እንደሚያሳዝንየእናትክ አምላክ አይቶልህ እግዚአብሔር ይርዳህ ከንተ ጎን ይቁምልህ ነው እሚባለው ።🙏🙏
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን አሜን አመሠግናለሁ
ምድራዊ የዘመናችን እዮብ አይዞህ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ነው ገንዘብ የጥዋት ጤዛ ነው የእራስህን ይስጥህ እነሱ የሰሩትን ግፍ ፈጣሪ በልጇቻቸው ያድርግባቸው
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሰግናለሁ
_አቤት ፈፈግታው እንዴት ያስቀናል_ _እግዚአብሔር ካንተ ጋ ይሁን እግዚአብሔር ከተገፉት ጋ አለ_
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
አሜን አሜን
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
እውነት እውነት እላችዃለሁ አስከፊ ነፈተና ጥግ ከናት ሆድ ጀምሮ እስካሁኗ ሰአት ድረስ መልካቸውን እየቀያየሩ ነገሮች ሁሉ እየተፈታተኑኝና እያጠቁኝ ይገኛሉ ግን ፈጣሪ ላይችል አይጠጥምና ነገሮችን ሁሉ እንዳመጣጣቸው በመመከት በፈጣሪ ጥበብና ሀይል ፀጋውን አላብሶኛልና በቃ የመከራ ዘመን ብላችሁ ሁላችሁ ፀልዩልኝ ስለምታረጉልኝ አይዞህ ባይነታችሁም ሳላመሰግን አላልፍም ፈጣሪ ከናንተ ይሁን
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
@@eyobfanta3662 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
@@gddgdfg3728 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
( ይቅርታ ፅሑፌን ሳለጨርስ ነዉ የላኩት )...ፀጉሩ በሣር ብናኝ የተሞላ ነዉ ። በሁኔታዉ አብዛኞቻችን ተማሪዎች እንገረም ነበር ። ምክንያቱም አባቱ በወቅቱ በሀብትም ሆነ በማህበራዊ ደረጃቸዉ በሰፈሩ አሉ የሚባሉ ሰዉ ነበሩና። በተረፈ ቤተሰቡ ጉዳዩን በሰከነ መንፈስ ዳግም ተወያይቶበት ሊፈታዉ ይችላል ብዬ ስለማምን ችግሩን በዝርዝር ( የማዉቀዉን ያህል ) ከማቅረብ እቆጠባለሁ ። ሆኖም ግን በተለያዩ የሀሰት ስምች ( profile ) የልጁን ሰብዕና እና ዕዉነት ለማጠልሸት የሚደረጉ ጥረቶች ቢቆሙ የሚሻል ይመስለኛል ። ድምር ዉጤቱ ለልጅ : ልጅ የሚቀመጥ የተበላሸ ታሪክ ማቆየት ነዉና !
አይ ይሄ ውርስ የተባለ ነገር ስንቱን አለያየ እግዚአብሔር ለሁሉም ልቦና ይሰጥ መልካሙን ግዜ ያምጣልንየወንድሞችህን ልብ ይቀይር አይዞህ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
ባለታሪኩ የሚናገረው ነገር ምን ያህል እውነት እንደሆነ ባናውቅም ግን ሲናገር በጣም ይራቀቃል በጥሩ አማርኛ ግልፅ አድርገህ መናገር ኦየቻል ነገሩን ወሰብሰብ ታደርገዋለህ አንዴ ሚዲያ ላይ ቀርበሀል ነገሩን ግልፅ አድርገህ ሌላው አንዲማርበት አድርግ
ይሄንን ቤተሰብ ነገር ተቀይሮ በፍቅር አንድ ሆነው ለማየት ያብቃን::ለዚች አጭር ዕድሜ ስንቱ ወጥቶ እየቀረ 😭
ተጠያቂው ግን ችግር አለበት 1 ኛ የተጠየቀውን ትቶ ያልተጠየቀውን ይዘረዝራል 2ተኛ ሲጠየቅ ዙሪያ ጥምጥም ይዞራል አስቸጋሪ ሰው ነው ግን ፈጣሪ ይርዳህ
አይዞህ ወንድሜ እግዚአብሔር ከተገፉት ጋር ነው ፣ፍርድ የእግዚአብሔር ነው
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
እውነት ብለሀል አመሠግናለሁ
እናቱ የአባቱን ልጆች ስላሳደገች ብቻ እንኳን ይህን ወንድማችን የውርስ ውርስ ቢያካፍሉት ምን ችግር አለው እንኳንስ የአባታቸው ልጅ ሁኖ ይቅርና ሠው በዚች ምድር ላይ ምን ያህል ጊዜ ሊኖር ነው ጌታ ፍርዱን ያሳምር
ወድሜ እንኳን የወረስነውን የለፋንበትን ገንዘብ ሳንጠቀመው እናልፋለን ከዚህ ይልቅ እህትና ወድሞችህ ይበልጡ ነበር። ሁላችን ጥለነው እናልፋለን። እባካችሁ ያገሪ ልጆች ሁሉ ያልፋል ተስማሙ።
@Xx_N01awitheexe_Xx
Жыл бұрын
እነሱ ደልቷቸዉ እየኖሩ እሱን መለየታቸዉ ተገቢ ነዉ? ጥለናት ለምንሄደዉ አለም ወንድማችንን አናስከፋም ብለዉ ለምን አላሰቡም? 10 ሆነዉ ለአንድ ወንድማቸዉ አያዝኑም ወይ? ጅቦች ስለሆኑ ነዉ እንጂ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ግን የት ልሂድ ህይወቴን እድሜዬን እዚሁ አለቀ ካሁን ብሀላ እንኳን አይታሰብም ቦታ መግዛት
@mimiramsey7147
Жыл бұрын
My brother pray ask God to help you, he will help you. Your family they are very selfish. God help me I need your help. God is real. When I need help I go to my God and pray. Be strong
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
ኸረ ታላላቆች ምንነካችሁ ዘንድሮ የምናየው ነገር ሁሉ የታላላቅ ወንድምና እህት ለውርስ መስገብገብ ነው የምናየው ስለዚህ ታላላቆች ወደቀልባችሁ ተመለሱ ወንድማችሁ ይበልጥባችዋል
የጋዜጠኛውን ትዕግስት ሳላደንቅ አላልፍም
ፈተና ወደ ተሻለ ቦታ ያደርሳል በርታ።
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
ወንድም እህቶችህ ወደ ውጭ ሀገር መቼ እንደሄዱ መገመት እንጂ አላውቅም። ከአነገርህና ከወሰዱት እርምጃ በውጭ ሀገር ብዙ የቆዩ ይመስላል። በውጭ ሀገር ብዙ ከቆዩ በድርጊታቸው አትደነቅ ራስ ወዳድነትን ነው የሚካኑት። የሚኖሩበት ሀገር ሥርዓቱ ግለኝነትንና ራስ ወዳድነትን ነው የሚያሰርጽባቸው። መብትህንና ሕግ የሚፈቅድልህን ተጋፍጠህ ለማግኘት ያምታደርገውን ትግል ቀጥልበት የድሀዋ እናትህ ላብ ነው። የአንተም የአገልግሎት ድርሻ አለበት። ለወደፊቱ ተመሳሳይ ድርጊትም ትምህርት ይሆናል። ፍርድ ቤቱም ከዚህ የፍርድ ሂደት የሚማረው ብዙ ነው። ጋዜጠኛው ለጠየቀህ ጥያቄ ቀጥተኛ መልስ ሰጠህ ነገርግን የአነተን መከራከሪያ ጭብጥ ብታሰማ የበለጠ ጉዳየህ ተሰሚነት ያለው ይሆን ነበር። ቢሆንም አድማጭ የተረዳህ ይመስለኛል የአንተም በራስ መተማመን የሚደንቅ ነው። በርታ።
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ወንድም ስለ አስተያየትህ አመሠግናለሁ ለግንዛቤ በ1982 ነው ከአገር የወጣው ለጭብጡ ያነሳኸው ልክ ነህ እድሉን ካገኘሁ ለወደፊቱ አስተካክላለሁ
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
እዉነት ነፃ ታዉጣህ አይዞህ በርታ ጋዜጠኛ አለምሰገድ በጣም ድንቅ ሰዉ ነህ እርጋትህ አነጋገርህ አረዳድህ ምን ያህል ሚዛናዊ እንደሆንክ ያሳያል እግዚአብሔር ይባርክህ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ፀልዩልኝ
ሁላችሁም ተባረኩ ከገዳምም ከሼኮችም ከፕሮተስታንትም ከዮሀ ምስክሮችም ከሌሎችም ሁሉ እኔን አስባችሁ እየደላችሁ ከምን ጉዳዩ ደረሰ አያለችሁ ተጨንቃችሁ የምትጠይቁኝ እና የምታፀዪልኝ እየፀለያችሁልኝ ያላችሁ ተባረኩ አመሠግናለሁ
በጣም ያሳዝናል እናታቸው ብትሆን ኖሮ እንደዚ አያደርጉም ነበር ብቻ ግፍ ነው ጥሩ አይደለም አይዞህ ወንድሜ እግዚአብሔር አለ አንተም ወንድማቸው ነበርክ ቢተውልህ
@eyobfanta3662
10 ай бұрын
እጅጉን ተባረክ እውነት ለመሬት ጓጉቼ ሳይሆን ነገሩ እልህ ያሲዛል
እግዚአብሔር ይሆ ከእንደዚህ አይነት ነገር ጠብቀኝ ለእኔ አልልም ለታታሾቼ እንጂ 👐
@jemilaatube1904
Жыл бұрын
ውዴ ደምሪኝ
በዚህ ሁሉ ስቃይ ያለፍክ አትመስልም ፈገግታህ ውስጥህ መልካም ሰው እንደሆንክ ይናገራል ታድለህ እኔስ ምንም ይቅርታ ባደርግላትም በገዛ እናቴ መበደሌን ባስታወስኩት ቁጥር እበሳጫለሁ የሚገባህን ጠይቀሀልና ያሰብከውን ያሳካልህ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ይቅር በማለት ከፈጣሪ በረከትን ማግኘት ይሽላል
ስለ ሀግ ካወራን በህግ ፊት ሁሉም ልጅ ነው። አባት ግን ከያንዳንዳቸው ላይ ከሚደርሳቸው 25 % ለአንድ የመስጠት መብት አላቸው። የአብዛኛው የኢትዮጵያ ችግር ህግን አለማወቅ እና በሰው ምስክር ፍርድ ቤት የሚወስን ይወስለዋል። የህግ መብትህን በአዘኔታ ከተውካት እነሱም ባዘኔታ ካልተውት መብታቸው ነው። በተረፈ አባትሀ ሰጥቶ ከሰራህው ቤት ላይ ተጨማሪ ከጠየክ ህጉ የሚለው ቀላቅለህ እንደገና ትካፈላለህ።
እንዴት ያሳዝናል ወንድምነት ቀርቶ ጥቅም ብቻ ሲሆን የአባታቸውን ትዝታ እንዳይጠፋባቸው በቦታው ላይ እንዲኖር ማሰብ ነበረባቸው
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
ሀሳብሺን እጋራዋለሁ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
በውነት ይህን ቦታ አስከብሬ ያቆየሁት እኔው ነኝ ከኢንተርቪው መረዳት ይቻላል
እሚገርም ታሪክ ይህ ታሪክ እጂግ ልብ ይሰብራል ብዙ ኢትዮጵያውያን ብለህ አይነት የለፉበትን ንብረት አተው እዩሀ ሚዴያ በዚህ ጉዳይ በደንብ ስራበት ህጉ ምን ይላል
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ወናው እውነትን ይዞ መጠንከር ነው
ሀቅህን ልፋትህን በሰላም ለማግኘት ያብቃህ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን አሜን
እዮቤ እግዚአብሔር ወርዶ ይፍረድልህ እንጅ ምን ይባላል፣ ቅድስት አርሴማ ትጠብቅህ፣ ለነሱም ልቦናቸውን ይመልስ፣
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
ትክክል ብለሻል የእኔ የእዬብ የቅርብ ሠው ነኚ እዬብ ማለት አባቱን ያገለገለ የጦር ወድሞቹም ተንቅቀው ያቃሎ ይህ ለእዬብ አይገባም ባደርገው በጎ ነገር ውለታው ይህ አልነበርም አሁንም አርፈደም እህት ወድሞቹ ወደ ፈቅርና ሠላም ይመለሱልን
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አዎ አግዚአብሄር እውነት ፈራጅ ነው
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ያርሴማ ልጅ አፍሮም አያቅ አርሴማ ትባርካችሁ
እዮብ 02.? አብረን ተምረናል የሚገርመው እየብ ሰላምተኛ ነው ግን ሁሌ ከፍቶት የሚኖር. ይመስላል ወንድሞቹ ዘንጠው መኪና ይዘው ልጆቻቸውን ጭነው ሲሄዱ ብዙውን ጊዜ ቤልጅየም ኤንባሲ ፊት ለፊት ባለው ሱቆች ይደበር ነበር አባቱ የደደቡብ ኩማሼ ሰው ናቸው እኩል እንደማያዩት የታወቀ ነው ።
@reyuyenu340
Жыл бұрын
ምሰኪን😢😢😢😢😢😢😢😢
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አባቴ ወላጆቹ ሰሜን ሽዋና ጎንደር ናቸው ይህን በደንብ አቃለሁ
አይይይ የኛ ነገር ሰው ወጥቶ ሚቀርበት ዘመን ላይ ሆነን ያለውም የለለውም እኩል ብጥብጥ አምላክ ሆይ ሰላም ስጠን
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን
እግዚዞ እኛ ሰዎች ስንባል መች እንደምንሞት አናውቅም እስካለን ድረስ ፍቅር የለን ምናለበት ወንድማቹ እስከሆነ ድረት በተሰጠው ቦታ ቢኖርበትስ ምንድነው ክፋት ምቀኝነት በጣም ያሳዝናል
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ተባረኩልኝ
አይዞኝ ወንድሜ ትላንት ያሳደኳቸው ወንድም እህቶቼ እኔም ከውርሰ አውጥተውኝ ጥዬላቸው አረብ አገር ተሰደዱኩላቸው ህሊና ጠፈታል ጭቃኔ በርኩታል ደሰ የሚለኝ የሰውን ጭካኔ አውቆ ነው አምላክ የሰው ልጅ እድሜ የገደበው
@sofiahailu6859
Жыл бұрын
Ayzoshe ehete 🙏
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሺ አመሠግናለሁ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አይዞሽ ፈጣሪ ከተጎዱት ጋ ነው
በጣም የማከብረው ጋዜጠኛ እግዚአብሔር ያክብርህ ወንድሜ ተባረክ🙏
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን
ወንድምች የሆናችሁ ልጅን ትታችሁ እናቱ ግን እናንተን ያገለገሉ እና ያሳደጉ በመሆናችው የድሮ ሰራተኝ ላይ ብዙ ግፍ ስለሚሰሩ አሰሪዎች እርግማኑ በዘር ማንዘራችሁ ትከፍሉታላችሁ ይሄ መርገም ነው በእውነት ይደርስባችሆል ዘራችሁ አይበዛም እርግማን ነው ለናንተ 👭👬👪
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
በፈጣሪ ስም የሚደርስባቸውን እርግማን ሳስበው ይከብደኛል
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
በጊዜ ሳይመሽ ይቅር መባባሉ አይከፋም
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
ሁሎን ነገር ትተው ወደ ይቅርታ ቢመለሱ ጥሩ ነው
ዘ ገራሚ!!!!!! ሁላችንም ጋር ይህን የመሰለ የእብደት እና የመስገብገብ ነገር አለ የኑዛዜ ቃል የሟችን አደራ የሚበላ አማኝ ነን ባይ ስንት ቃል አባይ አለመሰለህ።!!!!!!
እኛ ግን ወደዝች ምድር ስንመጣ ይዘነው የመጣነው የለም ይዘነው የምንሄደው አይደለም ስለዚ መሬት መቀበሪያችን ነው እባካችሁ ለዚች ርካሽ አለም መሬት ሰውን በሚውጥበት ወቅት እኛ መሬትን ውጠን ልንጠግብ ነው
እና አሁን የ51 ዓመት ጎልማሳ ነህ ማለት ነው ?አሁንም እድሜ ይስጥህ
@user-pv8ws9je1z
Жыл бұрын
ክክክክ አይ የኛ ነገር እኔም እድሜውን አሰብኩት የኔ አባት 55 አመቱ ግን አርጅቷል እሱ አይመስልም
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
የፈጣሪ ስራ የአያቴን እድሜ ብነግርሽ 115 ነው fb ላይ ተመልከቱ
@saraaamarech5920
Жыл бұрын
አይመስልም ገና 30 አመቱነው የሚየስለው ስቆ ስለሚኖር
@LidiyaLidiya-mq8vw
Ай бұрын
@@user-pv8ws9je1zbetam wetati eko newu yamechihol ende welahi
ገና ላድምጥ ግን በቀጣይ ደስታ ያሰማን
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን
የኔ ጉዳይ ፈጣሪ ስለፈቀደው ነው መሠለኝ የብዙዎች እንዲሆን ሆኗል እናም ጉዳዩን የደረሠበትን በየጊዜው ማሳወቅ ግዴታዬ ነው በተጨማሪ በfb ላይ ቀጣይ አላማዎቼን በመግለፅ እገኛለሁና ግብኙት አመሠግናለሁ ይህ ድል እየሆነ ያለው በናንተው ቅን ልቦናና ፀሎት መሆኑ አይዘነጋም
ይሔ ጋዜጠኛ ለሀገራችን በአሁን ሰአት ላሉ ችግሮች አስፈላጊ ጀግና ትሁት ሰው ነው ለማስታረቅ ሞክር በሰላም ለመፍታት አላህ ያግዝክ ወገናችን ቀጥልበት
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አዎ የምን መሸፋፈን ነው አደባባይ አፈራርጦ መፍትሄ ማንጣት ነው እንጂ
አቤት ትህትና አይዞኝ ወንድም ምቀኞች ናቸው ልጆችህን ለምን ሰብስበህ ያዝክ በማለት የዘመድ ምቀኛ መጥፎ ነው እግዚአብሔር ይርዳህ።
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን
ጋዜጠኛው አቤት ስርአትህ💚💛♥😍😍😍ልጁም ከፈተናወች በሁላ ምቾት አለ ሁለት ምርጦች ፈገግታቹ ራሡ ደሥ ይላል አላህ ከናንተ ጋ ይሁን
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
amen amen
@user-dj2zo9xj9w
Жыл бұрын
@@eyobfanta3662ሀቅህን አታጣም በርግጠኛ ክፉወች በቆፈሩት ጉርጓድ ይገባሉ አብሺር ወንድም ጥሩ ሰው ፈተና ይበዛበታል ጥሩነትህ ከፊትህ ይታያል አላህ ከአንተ ጋ ይሁን ነገ ጥለነው እኔዳለን የኛም የሞት ደወል ሲደወል
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሺ አመሠግናለሁ
አይዞህ ሁሉም አልፋል የጣሉህ ሲወድቁ ታያቸዋለህ ግን ስንት አመት ሊኖሩ ነው ኑዛዜ የሚሰርቁት ፈጣሪ ይቅር ይበላቸው።
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ የደረሰብኝ በደል ቢወራ አያልቅም
@user-oe1lo2hx2p
Жыл бұрын
አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።
እረተው ወገኖች ኮረና መጥቶ አላህን እንድናስታውስ አድርገን ሄደ አቡጀድ ቀርቶ እንደቆሻሻ በፕላስቲክ ወገን ተቀበረ ያለዘመድ በውዛደር ስንት ወገን ተቀበረ አሜሪካን ያለችሁ እናቱ አሳድጋችሁ የሳን ልጅ ስትበድሉ አላህ አይወደውም ሲሆን እርምት አለም አላፊናት የመቃብር ቦታ ትንሽ ናት ልብሳችን አበጀድ ናት
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ተባረክ ፈጣሪን መፍራት ያስፈልጋል
አይዞህ ወንድሜ የእናትህ አምላክ ይርዳህ 🙏🙏🙏 ሰዉ አውሬ ኦንዋል 😭😭😭
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን
ኡፍፍፍፍ ይኔ ትሁት ስው እንዴት ጨካኝ ሆኑል ግፍ እኮ በነሱ ባይደርስ በልጅ ልጆቻቸው ይደርሳል😢😢😢😢
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
የሀዘኑን አገላለፅ በቀጥታ እያየሁት ነው አመሰግናለሁ
ጠያቂው ብዙ ጊዜ ታዝቤዋለው እየበDኋት ታንቀላፋለች ነገር ነው። ጥያቄ ይደጋግማል። ባለታሪኩ በዚህ ሁሉ ተፅዕኖ ውስጥ አድጎ በራስ የመተማመኑ ግን ድንቅ ነው። ስለ እናቱ ሲናገር ኢትዮጵያ ውስጥ እስከአሁን ድረስ ለሰው ልጅ የሚሰጠው ደረጃ ከኑሮ ጋር ታይቶ መሆኑ ያሳዝናል። የቤት አገልጋዩች አሁንም ቦታ አይሰጣቸውም። ከፍ እንዲልም አይፈለግም። የጉድ አገር!!!
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
በነገርህ ሁሉ ፈጣሪ ይድረስልህ ነገሮችን ፈጥኖ ይረዳህ አመሠግናለሁ
ሁላችሁንም ፈጣሪ ይባርካችሁ እንደኔ አይነት መንከራት መሸወድ መገፋት መካድ አይድረስባችሁና ይህ ሁሉ ጉድ ግን በፈጣሪ እርዳታ ፍትህ ቢሮ እርዳታ ስር በቆሙ እውነተኞች የደሀ እንባ አባሾች አማካይነት አሸነፍኩኝ እንጂ ጉዳዩ ከባድ ነበር
በርታ ወንድሜ የባሪያ ልጅ ያሉህ እና ያቀረሹብህ ዛሬ መልካም እንቅልፍ አይተኙም ። ጀግና ነህ ግን እንዳትለቃቸው። ታዋቂ ጠበቃዎች አሉ እነጋገራለን።
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ይህ እኮ ለኔ የዘወትር የጥንካሬ ስንቄ ነው ተዋቸው የለመዱትን ይናገሩ ያለመዱትን ከየት ያንጡት ብለህነው
አቶ ፋንታ በጣም ሀይለኛ ናቸው ምን ሆነ መሰላቹ ለእህቴ ልጅ ወተት ከነሱ ቤት ነበር ተከራይተን የሚመጣላት አንድ ቀን አቶ ፋንታ ደብዳቤ አሲዘው ላኩልንእንዲህ ይላል ''ወተት የሚወስዱት ሰራተኞች መንገድ ላይ ስለሚጠጡት የወተት ዕቃው ቁልፍ ይሰራለት ሌላው የምትልኩት ዱሜቻ የሚባለው ልጅ የሴት ሰራተኞቼን እያባበለ ስለሆነ ደግሞ ቢያደርግ አሲዤ አሰገርፈዋለሁ ''ብለው እርፍ 🤣🤣
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
በውነት የሰፈረ ሰው ነህ ማለት ነው አዎ ፋዘር ሀይለኛ ነበር በተለይ በተለይ አእምሮውን ልቀት ደሞ በድሮ ግብርና ሰዎች ስትሰማ ያሰደምማል አመሰግናለሁ ለማንኛውም
አቤት ክፋት ተካፍሎ ቢበላስ አንተ መልካም ሰው መሆን ከእግዚአብሔር በመባረክ በበረከት ትኖራለህ በሰው ላይ ግፍ መስራት መጨከን በዚህ ዘመን ይቅር ይበለን ፈጣሪ ልቦናቸውን ይክፈትላቸው አንተም በርታልን ወንድማችን አስተዋይ ነህ እናመሰግናለን
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን ተባረኪልኝ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን
በጣም ያሳዝናል እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን እዮብ በጣም ታታሪ እና የዋህ ነው የሚናገረው እውነት ነው የልጆቹ አምላክ ይርዳው
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
አሜን አሜን
እናትህ መብት ካላችው ለምን አይጠይቁም እንደዚህ አይነት የ ዋህነት እንኳን አይሰራም
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
ተበደይ ለወንደሞቹ ሲል ነው አሁን ግን ቀናነት ከሌላቸው የናቱን መጠየቅ አለበት
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ይገርማል እሷኮ እኔ ምጠቀም መስሏት ነው
የኔ ጉድ ማለቂያ የለው እኔ በአሁን ሰአት ያለኝን የፈጠራ ችሎታ ተጠቅሜ አገርን ወገንን የሚጠቅም ስሥራ ለመጀመር ደፍ ቀና በማለት ላይ ሳለሁ ሆን ተብሎ አእምሮዬን ለመረበሽ ነገሩን ይግባኝ በማለት ወደ ኾላ ለመመለስ አየተሞከረ ነው ግን ፈጣሪ አሁንም ይፈርዳልና ፀልዩልኝ
@eyobfanta3662
4 ай бұрын
❤
Sorry bro to hear whathappened to you. May God give you strength to cope with your dilemma. I really admire your calmness.
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
ከተቻለ አንዱን አቅርብልን ከሁለት ወገን ይደመጥ pls በተረፈ ብቻህን አይደለህም ሰላም ፍጠሩ ሺህ አመት አይኖርም ለምንገባበት ለአፈር መጣላት እግዚአብሔር ምህረት ያድርግላቸው በምድራችን ላይ ላሉ ገንዘብ ወዳዶች እግዚኦ መሃረነ ክርስቶስ እናት መውረስ ሲገባት ለልጅ ማውረስ ምን ዓይነት ህግ ነው ከመሰረቱ ትክክል አይደለም ቅድሚያ ለልጅ ሳይሆን ለእናቱ ነበረ ሁልጊዜ ሴት መውረስ የለባትም የተባለ ይመስል ለውንድ አድሎ አለ በጭራሽ አግባብ አይደለም እሷ ነበረች መውረስ የሚገባት ጨርሻለሁ
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
እንደው በደስታ የምፈልገው ነገረ ነበር ገና ገና ብዙ ቡዙ የምንወያይበት አርስቶች ነበሩ እኔ በበኩሌ ፈቃደኛ ነኝ ስለአስተያየቱም አመሠግናለሁ
እንኳን አደረሳችሁ እያልኳችሁ ሁላችሁንም ፈጣሪ ይጠብቃችሁ እና የኔ ነገር ግን ከነገ ዛሬ ጉዳዩን እያወሳሰቡት ብቸኝነቴን አይተው ከፍተኛ የሀሰት ድራማ እየተጎነጎነልኝ አገኛለሁ ግን ግን ብቸኛ መናጢ ደሀ የሚሉኝ የሀያሉ እግዚአብሄር ልጅ የሆንኩ እኔ ኢዮብ ፋንታ ከኔ ጋር እልፍ አእላፍ የፈጣሪ አገልጋዮች አየተከታተሉኝ አየጠበቁኝ እንደሆነ አልጠራጠርም እንዱሁም የናንተ አይዞህ ፈጣሪ ይጎብኝህ ማለቱ ከ100 ሺህ ህዝብ በላይ ሰራዊት ከፈጣሪ መታዘዛችሁ ስለ እኔ ነውና የቻላችሁትን ያህል በፀሎት ስለተዋጋችሁልኝ ስላገዛችሁኝ ፈጣሪ አብዝቶ ይባርካችሁ
በጣም ደግና የዋ ስው መሆኑ ከንግግሩ ያስታውቃል( ቅዱስ ቃሉ የሚለው ሁሉም ከንቱ የከንቱ ከንቱ ነው )ይላል😒😒😒😒 እባካቹ ወንድምና እህቶቹ ከቻላቹ ለዚ ስው የምድር ቆይታውን አታበላሹ ነገ ሁላችንም ጥለን ነው የምንሄደው ቢያጠፋ እንኳን ይቅር ብላቹ የሚገባውን ድርሻውን ስጡት እባካቹ 🙏🙏🙏
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ የልበን ንፅህና የሚያቅ ፈጣሪ ይስጥልኝ
እግዚአብሔር ይርዳህ ሰው እንደጤዛ ጠዋት ታይቶ ማታ ለማጠፋበት ጊዜ እንዲህ መጋጨት ያሳዝናል
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አሜን
መረጋጋቱ ፣ ፈገግታው ፣ እርግጠኛነቱን ወደድኩለት❤❤ አይዞህ ወንድሜ ፈጣሪ ከጎንህ ነው 🙏🏻🙏🏻🙏🏻
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ ቤተሰብ
ጋዜዘኛው ወንድማችን ምርጥ ሰው ወንድማችን ገንበደንብ ዘርዝሮ መናገር አልፈለገም መሠለኝ የሚጠየቀው ጥያቂ ከመመለስ ይልቅ ወደምሳሌ ህግ ውስጥ ይገባል እናትዬዋ በጣም ያሳዝናሉ
እኔን እሚገርመኝ ነገር የስው ልጅ ወዴት እያመራ ነው በዚች ምድር ላይ ሁሉም ነገር የኛ አይደለም ሀብት ንብረት ጥለነው እንሄዳለን መሬትም ቢሆን መቀበሪያችን ከእናታችን ሆድ ስንወጣ እራቁታችንን ነው ይቺ አለምን ስንስናበትም በአንድ አንሶላ ተጠቅልለን ወደ መቃብር እንወዳለን ታዲያ ከሞት ጋር ምን ይዘን ሄድን ትተነው ለምንሄደው ኮተን ከእህት ከወንድሞቻች ከእናት ከአባታችን ጋር ለምን እንባላለን አረ ፍቅር ይሻለናል በተለይ በዚህ ዘመን የስው ልጅ የወረደበት ገንዘብ የነገስበት ዘመን ነው በእኔ እይታ ከሞት ጋር ምንም ነገር ይዘነው እምንሄደው ነገር ስለሌለ ከመቃብር በላይ ስማችንን እሚያስጠራ መልካም ስራ እንስራ በስማይም በምድርም እሚያፀድቅ መልካም ስራ ነውና ስላም ለአግራችን ፍቅር ለህዝባችን ይሁን
ምን አለ ተስማምታቹህ ያባታችሁን ንብረት አስፋፍታቹህ አንድ ላይ ብትኖሩ። ይህ ወንድማቹህ ግን ምስኪን ነው። እናቱንም አስቡ። ምንም አታተርፉም ለልጅና ለለጅልጆቻቹህ ግፍ አታኑሩ።
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ምናባቴ ላርጋቸው ብዙ አድሌን ሰጠዃቸው ደግመው ደጋግመው የሚያስቡት አኔን ማባረር ብቻ
ኣጆኻኻኻኻ ናተይ ጅግና ከምዛ ዘለኻያ ሽም ይመርሕ ጥዋፍ የብርህ ስምካ እዮብ እዩ እዮብ ብሓቂ ተዓገስ ጥራይ ኪዳነምህረት ኣብ ትሕቴኻ ከምዝሰግዱ ይሕዋትካ ሓንቲ መዓልቲ እመን ጅግና ኣጆኻ ጥራይ ጥንቅቅ በል ሓደራ🙏🏾❤️❤️❤️❤️💐🧠🤍🫀🤍
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
አመሠግናለሁ
በጣም ያሳዝናል ምክንያቱም እኔ አሳልፌዋለሁ የዴቃላልጅ እየተባልኩ ነው ያደኩት የናቴን ዘመዶች አላቅም ዝጋዘመድ የሚባል ነገር አላቅምአባቴም ወልዶ ነበር የጣለኝ ግን አሁን በቅርብ ግዜ የአባቴልጅ አግቻለሁ ተመስገነው ግን ገና ብዙ ነገሮች ይቀረኛል
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ፈጣሪ ካንቺ ይሁን
በሌላው የውርስ ሁኔታ እንደማውቀው፣ አንተ ልትካፈል የምትችለው የአባትህን ድርሻ ብቻ እንጂ፣ በእናት ስለማትገናኙ ከሌሎቹ እህት ወንድሞችህ እኩል የምትካፈል አይመስለኝም።
@gddgdfg3728
Жыл бұрын
ይህ ንብርት የአባት ብቻ ነው እናታቸው ድርሻቸውን ወሥደዋል ምን አልባች ተበዳይ ጋር ሥምምነት ካላደርጎ የተበዳይ እናት ማሥርጃ አላት 20አመት ልጂ ወልዳ ተቀምጣለች ህጎ ይፈቅድላታል የአካባቢሠው ያቃል ንብርት ይገባኛል ብላ ልትመጣ ትችላለች ይህ ከመሆኖ በፊት ከተበዳይ ወንድማቸው ጋር ቢሥማሙ ደሥ ይለናል
ኣንዳንዴ መከራ ይሰራሃል እንድትጠነክር ያረጋል
ጀግና አይዞህ ወንድም ሥታሣዝን ግን ደግሞ ጀግና እና ይቅር ባይ ትመሥላለህ እና በሁሉም ሥለምበልጣቸው ነው አይዞህ ሀቅህን ያሥመልሥልህ
@MmmmMmmm-ct9ml
Жыл бұрын
የደበቀው ነገር አለ ይቀባጥራል
በህግ ላይ አግዚአብሄር መንፈስ በበላይነት ያዛል ሰው እውነትን እስከያዘ ድረስ ሀቅ በህግ ትገለጣለች በኔም ላይ ይህ እየሆነ ነውና ለኔ እና ስላገራችን ዳኝነት ስለእውነት አጃችሁን ወደ ሰማይ እንዳነሳችሁልኝ ሁሉ ፈጣሪ ለዛች እውነትን ተነፍጋ ባዶ እጇን ለተባረረችው እናቴ ሲል ጩኸታችሁ እየተሰማ ነውና እንኳን ሁላችሁ ደስ አላችሁ
ይሔ. መሬት. ከየሁሉም. ቤት. ያስፈራል. ድህነት. እኮ. ጥሩ ነው
አይዞህ ወንድሜ እዉነት ትነጋለች የሚገርመዉ ጋዜጠኛዉ ግን የሚጠይቅህ ብዙ አልሀመቸኝም
@eyobfanta3662
Жыл бұрын
ግን የበለጠ ነገሩ ተሰሚነትን አስገኝቷል