የአባት እዳ ለልጅ... አባቴ ከ'ቤቱ አገልጋይ' ነው የወለደኝ! የእናቴ ከባድ ስቃይ በእኔም ቀጠለ! | Ethiopia | online couples therapy

#በ09_30_58_97_58_ለእዮሃ_ሚድያ_ጥቆማዎን_ያድርሱን!
እዮሃ ሚድያ በተለያዩ ስፍራዎች የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን በመጎብኘት ያልታዩ፣ ያልተሰሙ እና ያልተደረሰላቸው ጉዳዮችን ወደ ህዝብ በማምጣት ለተመልካች ያደርሳል! ለቻናላችን አዲስ ከሆኑ ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! ስራችንን ተመልክተው ከወደዱት Like ያድርጉ! ሃሳብ ወይም አስተያየት ካሎት በኮመንት ላይ ያስቀምጡልን! የተለያዩ መረጃዎችን ለእዮሃ ሚድያ ማድረስ ከፈለጉ ወይም በስፍራው ተገኝተን የምንዘግብሎት ጉዳይ ካለ በ+251930589758 በቀጥታ ወይም በViber, Telegram እና Whatsapp ያግኙን! አብረውን ይጓዙ!
#Ethiopian_Wedding
#online_couples_therapy
#virtual_marriage_counseling,

Пікірлер: 870

  • @gddgdfg3728
    @gddgdfg3728 Жыл бұрын

    እዬብ ማለት አብሮ አደጉች ነን ለአባቱ ያገለገለ በሠፈር የሚታወቅ ልጂ ነው ትሆትና ሠው አክባሪ ነው ወድሞቹም ይህ ሁሉ ለአባቱ ያገለገለ መሆኑን ጠንቅቀው ያውቃሉ ወንድም እህቶቹ ያለፈውን ትተው በሠላም ነገሮችን ፈተው ለማየት ያብቃን

  • @mesibrhane78

    @mesibrhane78

    Жыл бұрын

    ጥሩ ሰዉን ጠላት አያጣዉም ግን እግዚአብሔር ቅን ፈረጅ ነው አልጠግብ ባይ እየተፍ ያድራል አለ ያገሬ ሰዉ እነሱ በዉጪ አገር እየኖሩ ወድማቸዉን የሚያሰቃዩት ከራሳቸዉ ሰርተዉ ቢሰጡት እንኳን አይጎዱም አለመልካምነት እና መክፍት ነው

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    ትክክል

  • @mmh4991

    @mmh4991

    Жыл бұрын

    Eko endezih aynetu eko new yemigodaw hmmm. Aye kegenzb wndmachw yebelt neber . hodamochi

  • @zayibaatube2547

    @zayibaatube2547

    Жыл бұрын

    @@mesibrhane78 በትክክል ግን ፈጣሪ ይረዳቸዋል

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    እህቴ ትክክል ነሺ እንደተረዳሁሺ የምታቂቸው መሠለኚ እዬብ ከልጆቹ የተለየ አባቱን ያገለገለ ነው ገዘቡን ጎልበቱን ያጣበት ዘመን ነው ያሳለፈው በዚህም ድካሙ አባቱ ጠንቅቀው ሥለሚያቁ የቤት መሥሪያ 100 ካሬ ሜትር እንደሠጡት ይታወቃል ወንድሞቹ ግን ይህንን አልተቀበሎም ለዛ ነው

  • @KIRAJR
    @KIRAJR Жыл бұрын

    እዮባ ታሪኩን እኔም አውቃለሁ እውነት ያለው አንተ ጋር ነው ፈጣሪ ይርዳህ ወንድሜ 🙏

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን ወንድም

  • @bbmaandu3807

    @bbmaandu3807

    Жыл бұрын

    አይ የሱ አይነት ብዙ ኢትዩጵያውያን አሉ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    በጣም አለ እንጂ ዋናው ነገር እነሱን አደባባይ ለማሰወጣት መንገዱን መጥረግ አለብን

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    @@eyobfanta3662 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @zerfekidanemariam3840
    @zerfekidanemariam3840 Жыл бұрын

    እባካችሁ ይሄንን ወንድም የከሰሣችሁ ሰዎች እግዚአብሔርን መፍራት ይሁንላችሁ። ለእናቱም እንኳን ማዘን ነበረባችሁ። ሴት የሆናችሁ አብሶ ነገ በእናንተ የልጅ ልጅ ይደርሳል ቆም ብላችሁ አስቡ።

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    በትክክል ልጁን በቅርብ አቀዋለሁ ለአባቱ ያገለገለ ነው ወንድሞቹም እራሳቸው መርዳት ነበረባቸው

  • @user-vj6xz7go4l
    @user-vj6xz7go4l Жыл бұрын

    አፈር ልብላልህ ወድልጅ ሲበደል ያመኛል እኔም ልክ እዳተው ነው በልጅነቴ የተበደልኩት ዛሬ ጥሩ ቦታላይ ነኝ አይዞህ አተ ጀግናነህ ንብረት ከቱነው

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @titiyababe9490

    @titiyababe9490

    Жыл бұрын

    🤗🥰

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    በውነት መገፋት ጥሩ ነው ያጠነክራል የተለየሽ ሰው ነው ምትሆኚ

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    @Eyob Fanta አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።@@eyobfanta3662

  • @user-mr7vk3kr5m

    @user-mr7vk3kr5m

    10 ай бұрын

    ፍርዱላተይሁን ወድሜ

  • @Kiku-Kiki
    @Kiku-Kiki Жыл бұрын

    ይህን ጋዜጠኛ ምትወዱ ሁለ ነገሩ የሚመቻቹህ እስኪ እጃጁህን አሳዩኝ 🙌🙌🙌

  • @cedarscell6342

    @cedarscell6342

    Жыл бұрын

    የሆነ፣የደበቀዉ፣ነገር፣ያለ፣ይመስለኛል፣

  • @saralove4924

    @saralove4924

    Жыл бұрын

    ደርባባ ነው በዛላይ ከፈገግታ ትግስት እስከ ጥርስ ፈገገንታው እከን የለሽ ምርጥ አበሻ ሠላምክ ይብዛ ወንድማችን

  • @Kiku-Kiki

    @Kiku-Kiki

    Жыл бұрын

    @@saralove4924 ትክክል የኔ ውድ ማርያምን አንዴታባቱ እንደምወደው

  • @saralove4924

    @saralove4924

    Жыл бұрын

    @@Kiku-Kiki ❤❤❤

  • @menbereyeshima2841

    @menbereyeshima2841

    Жыл бұрын

    🙌

  • @gddgdfg3728
    @gddgdfg3728 Жыл бұрын

    በሚቀጥለው ፕሮግራም ላይ እህት ወንድሞቹ በአንድ ላይ ቀርበው ይቅር እንዲባባሎ የዘውትር ምኞቴ ነው

  • @clickcell4333

    @clickcell4333

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    እሺ ፈጣሪ ያቃል

  • @amasnaku2738

    @amasnaku2738

    Жыл бұрын

    አይይይ ገንዘብ መጥፎ ነው በተለይ የውርስ ነገር አሁንም እያፋጀ ነው

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አዎ በየ ፍ ቤት ይኸው ነው

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @mengistualemeneh4197
    @mengistualemeneh4197 Жыл бұрын

    እዮብ ማለት ከልጅነት ጀምሮ የማውቀው ሲሆን አብረንም ተምረናል እና አባቱን በጣም የሚረዳ ብቸኛ ልጅ እንደነበር አውቀዋለው እንደቅርብ ጓደኛ በስራ ጠንካራና የሠው አቅ የማይፈልግ ጠንካራ ልጅ ነው እና እውነትን ይዞ አዚህ ደርሷል ስለዚህ ሁሌም እውነትን የያዘ ያሸንፋል ከጎንህ ነኝ እዮባ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አብሮ አደጎቼ ሁሉን ስላያችሁ በሚገባ ታቃላችሁ አመሠግናለሁ የሚገርመው ግን ህዝቡ ስለእውነተኛ ታሪክነቱ በሚገባ መረዳቱ ነው እናም ህዝባችንን ፈጣሪ ያክብርልኝ እላለሁ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ፀልዩልኝ

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @user-ww3zz4cr3r
    @user-ww3zz4cr3r Жыл бұрын

    ወይ ወንድምአለም የሁላችንም ታሪክ እኮ ነው ይሄ ነገር በየቤቱ እየተቃጠልን ትተነወ በባዶ እጃችን አረብ ሀገር በስደት እየተሰቃየን ነው

  • @nunubelete8142

    @nunubelete8142

    Жыл бұрын

    አይዞን የዚህ አለም ነገር ሁሉንም ትተንው ነው የምንሄደው አያዳክምም ዋናው ጤና ነው 🙏

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ግዴለም እንነጋገራለን

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @ekramyassen5975
    @ekramyassen5975 Жыл бұрын

    ፍርዱን ለሱ ይገባል ለምትሉ ላይክ አድርጉለት

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @genigeni8130
    @genigeni8130 Жыл бұрын

    ወንድሜ የናትህን ዉበት ባንተ ማየት ይቻላል። እግዚአብሄር ይርዳህ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አናቴግ ስለተነሳችልኝ ፈጣሪ ሞገሱን ይስጥልኝ

  • @titiyababe9490

    @titiyababe9490

    Жыл бұрын

    Wow 🤩 well said 👏

  • @markiyaeshetue6586
    @markiyaeshetue6586 Жыл бұрын

    አቤት ምናለበት በልጅ ልጆቻችው ባታቆዩ አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያድራል!!!!!የስራቸውን ይስጣቸው!!!!

  • @user-tt5ne9uv4s

    @user-tt5ne9uv4s

    Жыл бұрын

    ግጥም ትጠያለሽ😂

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    @@user-tt5ne9uv4s አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @adonaydawit9824
    @adonaydawit9824 Жыл бұрын

    ማስረጃህን እናትህን እና ህይወትህን ጠብቅ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    እሺ አመሠግናለሁ

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @asniit1199
    @asniit1199 Жыл бұрын

    ሰው ግን ለምን አይስማማም ለየትኛው እድሜ ለዚች ኮንትራት ጊዜ

  • @user-gw4up6qw7n

    @user-gw4up6qw7n

    Жыл бұрын

    በጣም ነዉ ሚገርሙኝ ፡ ሰዉ እንደወጣ በሚቀርበት ዘመን ፡ ይሔን ያህል የገንዘብ ፍቅር ከሰዉ በላይ

  • @jemilaatube1904

    @jemilaatube1904

    Жыл бұрын

    @@user-gw4up6qw7n ውዴ ደምሪኝ

  • @jemilaatube1904

    @jemilaatube1904

    Жыл бұрын

    ውዴ ደምሪኝ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @samrawitgirma9744
    @samrawitgirma9744 Жыл бұрын

    ወንድሜ በጣም የዋህነት ይጎዳል ወንድሞቼ ሁሉም ቤት አላቸው ብለሀል ባለው እንደሚብስ ማወቅ አለብህ መሬት እኮ መቀበሪያችን መሆኑቀርቶ መባያችን ሆኗል አይዞህ የናትህ አምላክአይጥልህም ተረጋጋ ወንድሜ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @abayabay690
    @abayabay690 Жыл бұрын

    ይህ ሰው የእናት ልጅ ባለመሆኑ ብቻ ነው ይህ ሁሉ የሚደርስበት:: የእናቱን ውለታ እረስተው የለፋበትን እንዳያገኝ እንዲህ ማሰቃየት መልካም አይደለም:: ወንድምነቱን እንኳን ትተው አባታቸውን ያገለገለበትን አስበው ቤቱን ቢተውለት መልካም ነበር ::አይዞህ ሰው የዘራውን ያንኑ ያጭዳል :: የዘሩትን ዘር በወለዷችው ልጆቻቸው ያጭዱታል!!

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ተባረኩልኝ አመሠግናለሁ

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @kbrtgormes2548
    @kbrtgormes2548 Жыл бұрын

    ምንጡቅ የሆነ ጋዜጠኛ ስወደው ቀጥልበት💪

  • @selamawittadesse3727
    @selamawittadesse3727 Жыл бұрын

    አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና ያለው።ዘማሪው ልክ ነው።ሁሉ ነገር ከንቱ ነው።ያለንን ተካፍለን እንንድነኖር ፈጣሪ ር የርዳ ። አይዞሀ ውንድሜ አግዚአብሔር ይርዳህ።

  • @peaceethiopia3935
    @peaceethiopia3935 Жыл бұрын

    እኔ የግል እስተያይቴ ሁሉም የእባታቸውን ድርሻ እኩል ይካፈሉ ጥሩ ነው !!! ይገባችዋል የማገልገሉ ጉዳይ እንኳን ተእወው ። እንተ ልወለድ ብለህ እለመጣህም ስለዚህ ወንድሞች ይህን ተረድታችሁ ተእቻቻሉ እና ተክፋሉ ይህ መሬት የሚያባላን እንድ ቀን ጠቅልልን እራቃናችን እንግባባታለን እትጣሉ በቤተስቦቻችን ያመጡት ጣጣ ለልጆች እይትረፍ ሌላሎቻችንም እንማር ከዚህ በስምምነት እንካፋል የራሳችንን ንብረት እንፈልግ ነው የምለው ።

  • @mgywy1428
    @mgywy1428 Жыл бұрын

    አይዞህ ወንድሜ ስምህ ራሱ ኢዮብ ነው ትዕግስቱን ይጨምርልህ። እግዚአብሔር ካንተ ጋ ይሁን።

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን አሜን ተባረኩልኝ

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta36629 ай бұрын

    ይህን ቃለ ምልልስ የተመለከታችሁ ሁሉ ስለ ፍትህ ስትሉ መጨረሻውን ለማየት የጓጓችሁ የራሳችሁን የሆነ የፍርድ ውጤት ግምት የሰጣችሁ ብዙ እንደሆናችሁ በገፁ ላይ በግልፅ ታይቷልና ስለሁሉም አመሠግናችዃለሁ የፍትህ ውጤቱም የተከራከርኩበት አንኳር ጭብጦች ሁሉ ተመርምረው የሰራው ቤት የግል ንብረት እንዲባል ተወስኗል የህዝብ እግዚኦታ ጩኸት ከሰማዪ አባታችን ደርሶ መልስ ለሰጠን ፈጣሪ ክብር ምስጋና ይገባልና አሁንም አሁንም አመስግኑልኝ አመስግኑልኝ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    9 ай бұрын

    በህይወት የሌለው አባቴ ይህን ፍርድ ባያይም ግን ግና ከሀሳቡ ቃል በትንሹ በመሰጠቱ ተመስገን የነገውን ፈጣሪ ያቃል

  • @meserttadessa2502
    @meserttadessa2502 Жыл бұрын

    የሞተው እራሱን አስርቦ ወጥቶ ወርዶ የሰራውን ቤት እህት ወንድሞች ሲባሉ ማየት በጣም ያማል ።አንዳድ ልጅ አባት ወይም እናት ከሞቱ ለእነሱ ሳያዝን በስንት ሰዓት ነው የሚቀበረው ብሎ በጋቢው ውስጥ ተደብቆ ዳቦውን አየበላ የሚቀበርበትን ጊዜና የውርስ ጊዜውን ያስባል።ሕጋችንን ምን አለ መንግሥት ቀይሮት ውርስ ለመንግሥት ቢሆን ብዬ እመኛለሁ ።ውርስ አንዳንዱን ሲጠፋ አዳንዱን ሲለማ አያለሁ የሞተው ሰውዬ/ሴትዬ ስላልበላው እርባና የለውም።

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    እውነት ይህ የሆነ መስፈርት ያስፈልገዋል

  • @tigistwoubalem4867
    @tigistwoubalem4867 Жыл бұрын

    ኧረ ወንድማችሁ ይበልጥባችኋል ወደ ልባችሁ ተመለሱ!

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    እውነት እውነት ናት

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta3662 Жыл бұрын

    በጣም በጣም ሁላችሁንም አመሠግናችዃለሁ ይህንንም ጉዳይ ምን እንደደረሰ አሣውቃችዃለሁ የእውነት አምላክ ሲያሸንፍ የጋራ የሆነ የደስታ ቀን ይኖረናል

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta36629 ай бұрын

    ክብር ለፈጣሪ እውነትን ቆፍሮ ነብስ ለዘራ አምላክ ምን ይሳነዋል አዲስ ዜና አለ ለማሳወቅ ያልቸኮልኩበት ፆም ነበርና ነው እንኳን ደስ አላችሁ ከኔ ጋር በሀሳብ ተጨንቃችሁ ነበርና ፈጣሪ አላሳፈረንም በቀጣይ ሰፋ አርጌ ከአዲስ ሀሳብጋ አገልፀዋለሁ ስለሁሉም አመሠግናለሁ

  • @b.tyoutube8191
    @b.tyoutube8191 Жыл бұрын

    እኔ ጋዜጠኝውን ማርያምን በፍቅር ነው ምወደው ትሁት ሰው አክባሪ ነህ ወንድሜ እግዚአብሔር ይጠብቅህ በርታ!

  • @user-sp5vu6uh5j
    @user-sp5vu6uh5j Жыл бұрын

    ይሄ ሁሉ ዋጋ እምንከፍለው አባቶቻችን በሰሩት ግፍ ነው ይህን መከራ ያወረዱብህ ሰዎች የእጃቸውን ይስጣቸው ፍርድ ከእግዚአብሔር ነው ያንተ መልካምነት አግር ሙሉ ይሚአቀው ነው ጡንካራ ሰው ነህ እግዚአብሔር ይርዳህ ወንድሜ ሁሉን እናቃለን

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን አሜን ፈጣሪ አብዝቶ ይባርክልኝ

  • @hananhussen7961

    @hananhussen7961

    Жыл бұрын

    Ewenete new 😭

  • @azbekasaun1468
    @azbekasaun1468 Жыл бұрын

    ፍቅሩን ይስጣችሁ እዮባዬ ነገን ማሰብ ነዉ አስተዋይ ልቦና ያድላቸዉ🙏🙏🙏

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @zekariasmekonnen8810
    @zekariasmekonnen8810 Жыл бұрын

    እዮብ ፋንታ ከወንድሞቹ ጋር ተስማምቶ ጉዳዩ በሰላም እልባት እንደምያገኝ ተስፋ አደርጋለ ሁ። በጥቂቶች ማስተዋል ማጣት የተከሰተ ችግር ነውና። እዮብ አባቱ በህይወት በነበሩበት ጊዜ ታዛዣቸው እንደነበረና አይፍረስብኝ እያለ የሚማጸነውም ቤት በራሱ ውጪ ና በርሳቸው መልካም ፈቃድ እንደሰራው ከምያውቁ ብዙዎች አንዱ ነኝ።

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    በትክክል ገፀህዋል ወንድሜ እዮብ በደንብ እምናውቀው ልጂ ነው ቤቱንም አባቱ ፈቅደው እንደገነባ እንኮን እኛ ወንድሞቹ ጠንቅቀው ያቃሎ እዪብ የሚገባው ልጂ ነው ወንድሞቹም ያለፈውን ቅሪታ ትተው ይህን ሠው አክባሪ ወድማቸው ጋር ይቅር እንዲባባሎ የዘውትር ምኞታችን ነው ፈጣሪ መልካም ነገር ያድርግልን

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ ፈጣሪ ዋስ ጠበቃ የቆይልኝ

  • @user-ct3ob7ir3l
    @user-ct3ob7ir3l Жыл бұрын

    አባትሕ የኔ አባት ቢጢ ነው የኔም አባት እናቴን እየደበድባት ልጆቿን ያሳደገች ተፋች ስትባል ልጆቸን ለያይቸ አላሳድግም ስትል ለኛ ብላ ብዙ ዋጋ ከፍላለች እኔ አሁን ለአባቴ ጥላቻ አለብኝ ስልክ ስደውል እንኳ እናቴን ብቻ ነው የማወረው አዳደይም ሳልፈልግ አባትሸን አናግሪው ብላ ልኩን ትሰጠዋለች ሳልፈልግ አወራዋለሁ ብቻ ከባድ ነው አባቶች እባካችሁ ሚስቶችን አትደብድቡ በልጆች ላይ ተፅእኖ ታሳድራላችሁ

  • @Lenaebrahim8583

    @Lenaebrahim8583

    Жыл бұрын

    በጣም በየቤቱ ነው ሁሉም አያወራም እጂ በየቤቱ ነው ቁስል ያለበት ያቃል

  • @user-ct3ob7ir3l

    @user-ct3ob7ir3l

    Жыл бұрын

    @@Lenaebrahim8583 እኮ

  • @user-vf6pp6wq5p

    @user-vf6pp6wq5p

    Жыл бұрын

    በጣም እናትን መበደል ያው ልጅንም መበደል ነው አይረሳም እኔም የማልረሳው ነገር አለ ባይወራም ያው ቂም መያዝ ግን ተገቢ አይደለም ሰለዚህ ወንዶች ተጠቀቁ ልጆች ለለቱ ባይናገሩም ግን ያስተውላሉ

  • @zekiyoutub2537

    @zekiyoutub2537

    Жыл бұрын

    Enim.endachi ehit effff😭🙏

  • @zekiyoutub2537

    @zekiyoutub2537

    Жыл бұрын

    Enim besikeken new yidekut aye hiwet felgen alteweldin😭😭

  • @solomongirma6625
    @solomongirma6625 Жыл бұрын

    እዮባ ጓደኛዬ ይሄን ሁሉ ጉድ በውስጥህ ይዘህ ከኛጋር ሳቅ ጨዋታ ብቻ የምትገርምነህ እኛ መች አወቅንልህ አይዞህ ፍርድ የእግዚአብሄር ነው በርታ።

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    እሺ ወንድሜ አመሰግናለሁ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    እንዴ ሶል መች ተናገርኩት ከዚ በላይም አለ

  • @solomongirma6625

    @solomongirma6625

    Жыл бұрын

    አይዞህ አይዞህ ይሄ ለነሱ የህሊና ዕረፍት ይነሳቸዋል አንተ በቅንነትህ ቀጥል

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    የኸው ከልጅነቴ ጀምሮ በመገፋት በደልን ስንቅ በማረግ ጎለበትሁ ዳበርሁና ለማህበረሰቡ የችግሮች መፍትሄ አፈላላጊ ምጡቅ አእምሮ ከፈጣሪ ተችሮኝ ይኸው በስቃይ አለሁ የወደፊቱን ደሞ ፈጣሪ ያቃል ሰሌ

  • @user-gz6eb7xy3i

    @user-gz6eb7xy3i

    Жыл бұрын

    @@eyobfanta3662 አይዞህ ወንድሜ በርታ እጅ እንዳትሰጥ የድንግል ማርያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ ከክፉ ነገር ይጠብቅህ🙏

  • @markiyaeshetue6586
    @markiyaeshetue6586 Жыл бұрын

    ይህን የመሰለ አስተዋይ ወንድማችውን ባታጡ ምናለበት!!!

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @ethiojago7171
    @ethiojago7171 Жыл бұрын

    እግዚኦ እንኳን የደሃ ልጅ ሆንኩ የሚያቦጣቡጥ ሃብት የለንም ጉድ ጉድ ዘንድሮ ህዝቤ ተላለቅን 😢😢😢😢😢😢😢

  • @semiraregassa9191

    @semiraregassa9191

    Жыл бұрын

    አረ ወንድሜ በእናትም በአባትም አንድ የሆኖ ቤተሠቡ ወንድማቸዉን ትንሸ ሠጠዉ አባረዉታል

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @tsehayalyou3864
    @tsehayalyou3864 Жыл бұрын

    ውይ እንዴት እንደው ንግግሩ ሁሉ እንደው እንደሚያሳዝንየእናትክ አምላክ አይቶልህ እግዚአብሔር ይርዳህ ከንተ ጎን ይቁምልህ ነው እሚባለው ።🙏🙏

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን አሜን አመሠግናለሁ

  • @familypromotion9552
    @familypromotion9552 Жыл бұрын

    ምድራዊ የዘመናችን እዮብ አይዞህ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ነው ገንዘብ የጥዋት ጤዛ ነው የእራስህን ይስጥህ እነሱ የሰሩትን ግፍ ፈጣሪ በልጇቻቸው ያድርግባቸው

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሰግናለሁ

  • @donaytroyal860
    @donaytroyal860 Жыл бұрын

    _አቤት ፈፈግታው እንዴት ያስቀናል_ _እግዚአብሔር ካንተ ጋ ይሁን እግዚአብሔር ከተገፉት ጋ አለ_

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    አሜን አሜን

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    እውነት እውነት እላችዃለሁ አስከፊ ነፈተና ጥግ ከናት ሆድ ጀምሮ እስካሁኗ ሰአት ድረስ መልካቸውን እየቀያየሩ ነገሮች ሁሉ እየተፈታተኑኝና እያጠቁኝ ይገኛሉ ግን ፈጣሪ ላይችል አይጠጥምና ነገሮችን ሁሉ እንዳመጣጣቸው በመመከት በፈጣሪ ጥበብና ሀይል ፀጋውን አላብሶኛልና በቃ የመከራ ዘመን ብላችሁ ሁላችሁ ፀልዩልኝ ስለምታረጉልኝ አይዞህ ባይነታችሁም ሳላመሰግን አላልፍም ፈጣሪ ከናንተ ይሁን

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    @@eyobfanta3662 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    @@gddgdfg3728 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @addisumeshesha3299
    @addisumeshesha3299 Жыл бұрын

    ( ይቅርታ ፅሑፌን ሳለጨርስ ነዉ የላኩት )...ፀጉሩ በሣር ብናኝ የተሞላ ነዉ ። በሁኔታዉ አብዛኞቻችን ተማሪዎች እንገረም ነበር ። ምክንያቱም አባቱ በወቅቱ በሀብትም ሆነ በማህበራዊ ደረጃቸዉ በሰፈሩ አሉ የሚባሉ ሰዉ ነበሩና። በተረፈ ቤተሰቡ ጉዳዩን በሰከነ መንፈስ ዳግም ተወያይቶበት ሊፈታዉ ይችላል ብዬ ስለማምን ችግሩን በዝርዝር ( የማዉቀዉን ያህል ) ከማቅረብ እቆጠባለሁ ። ሆኖም ግን በተለያዩ የሀሰት ስምች ( profile ) የልጁን ሰብዕና እና ዕዉነት ለማጠልሸት የሚደረጉ ጥረቶች ቢቆሙ የሚሻል ይመስለኛል ። ድምር ዉጤቱ ለልጅ : ልጅ የሚቀመጥ የተበላሸ ታሪክ ማቆየት ነዉና !

  • @abebechwoldeyohanese8388
    @abebechwoldeyohanese8388 Жыл бұрын

    አይ ይሄ ውርስ የተባለ ነገር ስንቱን አለያየ እግዚአብሔር ለሁሉም ልቦና ይሰጥ መልካሙን ግዜ ያምጣልንየወንድሞችህን ልብ ይቀይር አይዞህ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @ethiopiahagere7962
    @ethiopiahagere7962 Жыл бұрын

    ባለታሪኩ የሚናገረው ነገር ምን ያህል እውነት እንደሆነ ባናውቅም ግን ሲናገር በጣም ይራቀቃል በጥሩ አማርኛ ግልፅ አድርገህ መናገር ኦየቻል ነገሩን ወሰብሰብ ታደርገዋለህ አንዴ ሚዲያ ላይ ቀርበሀል ነገሩን ግልፅ አድርገህ ሌላው አንዲማርበት አድርግ

  • @clickcell4333
    @clickcell4333 Жыл бұрын

    ይሄንን ቤተሰብ ነገር ተቀይሮ በፍቅር አንድ ሆነው ለማየት ያብቃን::ለዚች አጭር ዕድሜ ስንቱ ወጥቶ እየቀረ 😭

  • @watermelonyuh3810
    @watermelonyuh3810 Жыл бұрын

    ተጠያቂው ግን ችግር አለበት 1 ኛ የተጠየቀውን ትቶ ያልተጠየቀውን ይዘረዝራል 2ተኛ ሲጠየቅ ዙሪያ ጥምጥም ይዞራል አስቸጋሪ ሰው ነው ግን ፈጣሪ ይርዳህ

  • @tsehaydebele2730
    @tsehaydebele2730 Жыл бұрын

    አይዞህ ወንድሜ እግዚአብሔር ከተገፉት ጋር ነው ፣ፍርድ የእግዚአብሔር ነው

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    እውነት ብለሀል አመሠግናለሁ

  • @kindugirmay3371
    @kindugirmay3371 Жыл бұрын

    እናቱ የአባቱን ልጆች ስላሳደገች ብቻ እንኳን ይህን ወንድማችን የውርስ ውርስ ቢያካፍሉት ምን ችግር አለው እንኳንስ የአባታቸው ልጅ ሁኖ ይቅርና ሠው በዚች ምድር ላይ ምን ያህል ጊዜ ሊኖር ነው ጌታ ፍርዱን ያሳምር

  • @rtfdift143
    @rtfdift143 Жыл бұрын

    ወድሜ እንኳን የወረስነውን የለፋንበትን ገንዘብ ሳንጠቀመው እናልፋለን ከዚህ ይልቅ እህትና ወድሞችህ ይበልጡ ነበር። ሁላችን ጥለነው እናልፋለን። እባካችሁ ያገሪ ልጆች ሁሉ ያልፋል ተስማሙ።

  • @Xx_N01awitheexe_Xx

    @Xx_N01awitheexe_Xx

    Жыл бұрын

    እነሱ ደልቷቸዉ እየኖሩ እሱን መለየታቸዉ ተገቢ ነዉ? ጥለናት ለምንሄደዉ አለም ወንድማችንን አናስከፋም ብለዉ ለምን አላሰቡም? 10 ሆነዉ ለአንድ ወንድማቸዉ አያዝኑም ወይ? ጅቦች ስለሆኑ ነዉ እንጂ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ግን የት ልሂድ ህይወቴን እድሜዬን እዚሁ አለቀ ካሁን ብሀላ እንኳን አይታሰብም ቦታ መግዛት

  • @mimiramsey7147

    @mimiramsey7147

    Жыл бұрын

    My brother pray ask God to help you, he will help you. Your family they are very selfish. God help me I need your help. God is real. When I need help I go to my God and pray. Be strong

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @meseretdibisa5311
    @meseretdibisa5311 Жыл бұрын

    ኸረ ታላላቆች ምንነካችሁ ዘንድሮ የምናየው ነገር ሁሉ የታላላቅ ወንድምና እህት ለውርስ መስገብገብ ነው የምናየው ስለዚህ ታላላቆች ወደቀልባችሁ ተመለሱ ወንድማችሁ ይበልጥባችዋል

  • @kidistbekele2262
    @kidistbekele2262 Жыл бұрын

    የጋዜጠኛውን ትዕግስት ሳላደንቅ አላልፍም

  • @selamawitlemma5742
    @selamawitlemma5742 Жыл бұрын

    ፈተና ወደ ተሻለ ቦታ ያደርሳል በርታ።

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @solomonyalemzwede9480
    @solomonyalemzwede9480 Жыл бұрын

    ወንድም እህቶችህ ወደ ውጭ ሀገር መቼ እንደሄዱ መገመት እንጂ አላውቅም። ከአነገርህና ከወሰዱት እርምጃ በውጭ ሀገር ብዙ የቆዩ ይመስላል። በውጭ ሀገር ብዙ ከቆዩ በድርጊታቸው አትደነቅ ራስ ወዳድነትን ነው የሚካኑት። የሚኖሩበት ሀገር ሥርዓቱ ግለኝነትንና ራስ ወዳድነትን ነው የሚያሰርጽባቸው። መብትህንና ሕግ የሚፈቅድልህን ተጋፍጠህ ለማግኘት ያምታደርገውን ትግል ቀጥልበት የድሀዋ እናትህ ላብ ነው። የአንተም የአገልግሎት ድርሻ አለበት። ለወደፊቱ ተመሳሳይ ድርጊትም ትምህርት ይሆናል። ፍርድ ቤቱም ከዚህ የፍርድ ሂደት የሚማረው ብዙ ነው። ጋዜጠኛው ለጠየቀህ ጥያቄ ቀጥተኛ መልስ ሰጠህ ነገርግን የአነተን መከራከሪያ ጭብጥ ብታሰማ የበለጠ ጉዳየህ ተሰሚነት ያለው ይሆን ነበር። ቢሆንም አድማጭ የተረዳህ ይመስለኛል የአንተም በራስ መተማመን የሚደንቅ ነው። በርታ።

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ወንድም ስለ አስተያየትህ አመሠግናለሁ ለግንዛቤ በ1982 ነው ከአገር የወጣው ለጭብጡ ያነሳኸው ልክ ነህ እድሉን ካገኘሁ ለወደፊቱ አስተካክላለሁ

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @AsdAsd-tb5fo
    @AsdAsd-tb5fo Жыл бұрын

    እዉነት ነፃ ታዉጣህ አይዞህ በርታ ጋዜጠኛ አለምሰገድ በጣም ድንቅ ሰዉ ነህ እርጋትህ አነጋገርህ አረዳድህ ምን ያህል ሚዛናዊ እንደሆንክ ያሳያል እግዚአብሔር ይባርክህ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ፀልዩልኝ

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta36623 ай бұрын

    ሁላችሁም ተባረኩ ከገዳምም ከሼኮችም ከፕሮተስታንትም ከዮሀ ምስክሮችም ከሌሎችም ሁሉ እኔን አስባችሁ እየደላችሁ ከምን ጉዳዩ ደረሰ አያለችሁ ተጨንቃችሁ የምትጠይቁኝ እና የምታፀዪልኝ እየፀለያችሁልኝ ያላችሁ ተባረኩ አመሠግናለሁ

  • @elroe4069
    @elroe4069 Жыл бұрын

    በጣም ያሳዝናል እናታቸው ብትሆን ኖሮ እንደዚ አያደርጉም ነበር ብቻ ግፍ ነው ጥሩ አይደለም አይዞህ ወንድሜ እግዚአብሔር አለ አንተም ወንድማቸው ነበርክ ቢተውልህ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    10 ай бұрын

    እጅጉን ተባረክ እውነት ለመሬት ጓጉቼ ሳይሆን ነገሩ እልህ ያሲዛል

  • @TibebMedia-ui4ql
    @TibebMedia-ui4ql Жыл бұрын

    እግዚአብሔር ይሆ ከእንደዚህ አይነት ነገር ጠብቀኝ ለእኔ አልልም ለታታሾቼ እንጂ 👐

  • @jemilaatube1904

    @jemilaatube1904

    Жыл бұрын

    ውዴ ደምሪኝ

  • @Azeb-ru1rf
    @Azeb-ru1rf Жыл бұрын

    በዚህ ሁሉ ስቃይ ያለፍክ አትመስልም ፈገግታህ ውስጥህ መልካም ሰው እንደሆንክ ይናገራል ታድለህ እኔስ ምንም ይቅርታ ባደርግላትም በገዛ እናቴ መበደሌን ባስታወስኩት ቁጥር እበሳጫለሁ የሚገባህን ጠይቀሀልና ያሰብከውን ያሳካልህ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ይቅር በማለት ከፈጣሪ በረከትን ማግኘት ይሽላል

  • @abiyotsew6931
    @abiyotsew6931 Жыл бұрын

    ስለ ሀግ ካወራን በህግ ፊት ሁሉም ልጅ ነው። አባት ግን ከያንዳንዳቸው ላይ ከሚደርሳቸው 25 % ለአንድ የመስጠት መብት አላቸው። የአብዛኛው የኢትዮጵያ ችግር ህግን አለማወቅ እና በሰው ምስክር ፍርድ ቤት የሚወስን ይወስለዋል። የህግ መብትህን በአዘኔታ ከተውካት እነሱም ባዘኔታ ካልተውት መብታቸው ነው። በተረፈ አባትሀ ሰጥቶ ከሰራህው ቤት ላይ ተጨማሪ ከጠየክ ህጉ የሚለው ቀላቅለህ እንደገና ትካፈላለህ።

  • @genetdebebe7317
    @genetdebebe7317 Жыл бұрын

    እንዴት ያሳዝናል ወንድምነት ቀርቶ ጥቅም ብቻ ሲሆን የአባታቸውን ትዝታ እንዳይጠፋባቸው በቦታው ላይ እንዲኖር ማሰብ ነበረባቸው

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    ሀሳብሺን እጋራዋለሁ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    በውነት ይህን ቦታ አስከብሬ ያቆየሁት እኔው ነኝ ከኢንተርቪው መረዳት ይቻላል

  • @bbmaandu3807
    @bbmaandu3807 Жыл бұрын

    እሚገርም ታሪክ ይህ ታሪክ እጂግ ልብ ይሰብራል ብዙ ኢትዮጵያውያን ብለህ አይነት የለፉበትን ንብረት አተው እዩሀ ሚዴያ በዚህ ጉዳይ በደንብ ስራበት ህጉ ምን ይላል

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ወናው እውነትን ይዞ መጠንከር ነው

  • @user-ow3fj3dd9k
    @user-ow3fj3dd9k Жыл бұрын

    ሀቅህን ልፋትህን በሰላም ለማግኘት ያብቃህ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን አሜን

  • @tiruworkfenta
    @tiruworkfenta Жыл бұрын

    እዮቤ እግዚአብሔር ወርዶ ይፍረድልህ እንጅ ምን ይባላል፣ ቅድስት አርሴማ ትጠብቅህ፣ ለነሱም ልቦናቸውን ይመልስ፣

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    ትክክል ብለሻል የእኔ የእዬብ የቅርብ ሠው ነኚ እዬብ ማለት አባቱን ያገለገለ የጦር ወድሞቹም ተንቅቀው ያቃሎ ይህ ለእዬብ አይገባም ባደርገው በጎ ነገር ውለታው ይህ አልነበርም አሁንም አርፈደም እህት ወድሞቹ ወደ ፈቅርና ሠላም ይመለሱልን

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አዎ አግዚአብሄር እውነት ፈራጅ ነው

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ያርሴማ ልጅ አፍሮም አያቅ አርሴማ ትባርካችሁ

  • @yohanneskassa4280
    @yohanneskassa4280 Жыл бұрын

    እዮብ 02.? አብረን ተምረናል የሚገርመው እየብ ሰላምተኛ ነው ግን ሁሌ ከፍቶት የሚኖር. ይመስላል ወንድሞቹ ዘንጠው መኪና ይዘው ልጆቻቸውን ጭነው ሲሄዱ ብዙውን ጊዜ ቤልጅየም ኤንባሲ ፊት ለፊት ባለው ሱቆች ይደበር ነበር አባቱ የደደቡብ ኩማሼ ሰው ናቸው እኩል እንደማያዩት የታወቀ ነው ።

  • @reyuyenu340

    @reyuyenu340

    Жыл бұрын

    ምሰኪን😢😢😢😢😢😢😢😢

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አባቴ ወላጆቹ ሰሜን ሽዋና ጎንደር ናቸው ይህን በደንብ አቃለሁ

  • @user-lq9vm2ft9c
    @user-lq9vm2ft9c Жыл бұрын

    አይይይ የኛ ነገር ሰው ወጥቶ ሚቀርበት ዘመን ላይ ሆነን ያለውም የለለውም እኩል ብጥብጥ አምላክ ሆይ ሰላም ስጠን

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @konjokonjo9375
    @konjokonjo9375 Жыл бұрын

    እግዚዞ እኛ ሰዎች ስንባል መች እንደምንሞት አናውቅም እስካለን ድረስ ፍቅር የለን ምናለበት ወንድማቹ እስከሆነ ድረት በተሰጠው ቦታ ቢኖርበትስ ምንድነው ክፋት ምቀኝነት በጣም ያሳዝናል

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ተባረኩልኝ

  • @sarabekele6589
    @sarabekele6589 Жыл бұрын

    አይዞኝ ወንድሜ ትላንት ያሳደኳቸው ወንድም እህቶቼ እኔም ከውርሰ አውጥተውኝ ጥዬላቸው አረብ አገር ተሰደዱኩላቸው ህሊና ጠፈታል ጭቃኔ በርኩታል ደሰ የሚለኝ የሰውን ጭካኔ አውቆ ነው አምላክ የሰው ልጅ እድሜ የገደበው

  • @sofiahailu6859

    @sofiahailu6859

    Жыл бұрын

    Ayzoshe ehete 🙏

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሺ አመሠግናለሁ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አይዞሽ ፈጣሪ ከተጎዱት ጋ ነው

  • @shalomshalomethiopa1266
    @shalomshalomethiopa1266 Жыл бұрын

    በጣም የማከብረው ጋዜጠኛ እግዚአብሔር ያክብርህ ወንድሜ ተባረክ🙏

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @meseretmola1330
    @meseretmola1330 Жыл бұрын

    ወንድምች የሆናችሁ ልጅን ትታችሁ እናቱ ግን እናንተን ያገለገሉ እና ያሳደጉ በመሆናችው የድሮ ሰራተኝ ላይ ብዙ ግፍ ስለሚሰሩ አሰሪዎች እርግማኑ በዘር ማንዘራችሁ ትከፍሉታላችሁ ይሄ መርገም ነው በእውነት ይደርስባችሆል ዘራችሁ አይበዛም እርግማን ነው ለናንተ 👭👬👪

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    በፈጣሪ ስም የሚደርስባቸውን እርግማን ሳስበው ይከብደኛል

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    በጊዜ ሳይመሽ ይቅር መባባሉ አይከፋም

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    ሁሎን ነገር ትተው ወደ ይቅርታ ቢመለሱ ጥሩ ነው

  • @aschalewworku2094
    @aschalewworku209422 күн бұрын

    ዘ ገራሚ!!!!!! ሁላችንም ጋር ይህን የመሰለ የእብደት እና የመስገብገብ ነገር አለ የኑዛዜ ቃል የሟችን አደራ የሚበላ አማኝ ነን ባይ ስንት ቃል አባይ አለመሰለህ።!!!!!!

  • @emmatube9648
    @emmatube9648 Жыл бұрын

    እኛ ግን ወደዝች ምድር ስንመጣ ይዘነው የመጣነው የለም ይዘነው የምንሄደው አይደለም ስለዚ መሬት መቀበሪያችን ነው እባካችሁ ለዚች ርካሽ አለም መሬት ሰውን በሚውጥበት ወቅት እኛ መሬትን ውጠን ልንጠግብ ነው

  • @markonsamuel9081
    @markonsamuel9081 Жыл бұрын

    እና አሁን የ51 ዓመት ጎልማሳ ነህ ማለት ነው ?አሁንም እድሜ ይስጥህ

  • @user-pv8ws9je1z

    @user-pv8ws9je1z

    Жыл бұрын

    ክክክክ አይ የኛ ነገር እኔም እድሜውን አሰብኩት የኔ አባት 55 አመቱ ግን አርጅቷል እሱ አይመስልም

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    የፈጣሪ ስራ የአያቴን እድሜ ብነግርሽ 115 ነው fb ላይ ተመልከቱ

  • @saraaamarech5920

    @saraaamarech5920

    Жыл бұрын

    አይመስልም ገና 30 አመቱነው የሚየስለው ስቆ ስለሚኖር

  • @LidiyaLidiya-mq8vw

    @LidiyaLidiya-mq8vw

    Ай бұрын

    @@user-pv8ws9je1zbetam wetati eko newu yamechihol ende welahi

  • @TibebMedia-ui4ql
    @TibebMedia-ui4ql Жыл бұрын

    ገና ላድምጥ ግን በቀጣይ ደስታ ያሰማን

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta366211 ай бұрын

    የኔ ጉዳይ ፈጣሪ ስለፈቀደው ነው መሠለኝ የብዙዎች እንዲሆን ሆኗል እናም ጉዳዩን የደረሠበትን በየጊዜው ማሳወቅ ግዴታዬ ነው በተጨማሪ በfb ላይ ቀጣይ አላማዎቼን በመግለፅ እገኛለሁና ግብኙት አመሠግናለሁ ይህ ድል እየሆነ ያለው በናንተው ቅን ልቦናና ፀሎት መሆኑ አይዘነጋም

  • @neimanurya7377
    @neimanurya7377 Жыл бұрын

    ይሔ ጋዜጠኛ ለሀገራችን በአሁን ሰአት ላሉ ችግሮች አስፈላጊ ጀግና ትሁት ሰው ነው ለማስታረቅ ሞክር በሰላም ለመፍታት አላህ ያግዝክ ወገናችን ቀጥልበት

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አዎ የምን መሸፋፈን ነው አደባባይ አፈራርጦ መፍትሄ ማንጣት ነው እንጂ

  • @yafetabel2474
    @yafetabel2474 Жыл бұрын

    አቤት ትህትና አይዞኝ ወንድም ምቀኞች ናቸው ልጆችህን ለምን ሰብስበህ ያዝክ በማለት የዘመድ ምቀኛ መጥፎ ነው እግዚአብሔር ይርዳህ።

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @user-dj2zo9xj9w
    @user-dj2zo9xj9w Жыл бұрын

    ጋዜጠኛው አቤት ስርአትህ💚💛♥😍😍😍ልጁም ከፈተናወች በሁላ ምቾት አለ ሁለት ምርጦች ፈገግታቹ ራሡ ደሥ ይላል አላህ ከናንተ ጋ ይሁን

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    amen amen

  • @user-dj2zo9xj9w

    @user-dj2zo9xj9w

    Жыл бұрын

    @@eyobfanta3662ሀቅህን አታጣም በርግጠኛ ክፉወች በቆፈሩት ጉርጓድ ይገባሉ አብሺር ወንድም ጥሩ ሰው ፈተና ይበዛበታል ጥሩነትህ ከፊትህ ይታያል አላህ ከአንተ ጋ ይሁን ነገ ጥለነው እኔዳለን የኛም የሞት ደወል ሲደወል

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሺ አመሠግናለሁ

  • @kidistseyoum3024
    @kidistseyoum3024 Жыл бұрын

    አይዞህ ሁሉም አልፋል የጣሉህ ሲወድቁ ታያቸዋለህ ግን ስንት አመት ሊኖሩ ነው ኑዛዜ የሚሰርቁት ፈጣሪ ይቅር ይበላቸው።

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ የደረሰብኝ በደል ቢወራ አያልቅም

  • @user-oe1lo2hx2p

    @user-oe1lo2hx2p

    Жыл бұрын

    አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @mqw544
    @mqw544 Жыл бұрын

    እረተው ወገኖች ኮረና መጥቶ አላህን እንድናስታውስ አድርገን ሄደ አቡጀድ ቀርቶ እንደቆሻሻ በፕላስቲክ ወገን ተቀበረ ያለዘመድ በውዛደር ስንት ወገን ተቀበረ አሜሪካን ያለችሁ እናቱ አሳድጋችሁ የሳን ልጅ ስትበድሉ አላህ አይወደውም ሲሆን እርምት አለም አላፊናት የመቃብር ቦታ ትንሽ ናት ልብሳችን አበጀድ ናት

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ተባረክ ፈጣሪን መፍራት ያስፈልጋል

  • @hairo3250
    @hairo3250 Жыл бұрын

    አይዞህ ወንድሜ የእናትህ አምላክ ይርዳህ 🙏🙏🙏 ሰዉ አውሬ ኦንዋል 😭😭😭

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @kalikdan2240
    @kalikdan2240 Жыл бұрын

    ኡፍፍፍፍ ይኔ ትሁት ስው እንዴት ጨካኝ ሆኑል ግፍ እኮ በነሱ ባይደርስ በልጅ ልጆቻቸው ይደርሳል😢😢😢😢

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    የሀዘኑን አገላለፅ በቀጥታ እያየሁት ነው አመሰግናለሁ

  • @yanegusse
    @yanegusse Жыл бұрын

    ጠያቂው ብዙ ጊዜ ታዝቤዋለው እየበDኋት ታንቀላፋለች ነገር ነው። ጥያቄ ይደጋግማል። ባለታሪኩ በዚህ ሁሉ ተፅዕኖ ውስጥ አድጎ በራስ የመተማመኑ ግን ድንቅ ነው። ስለ እናቱ ሲናገር ኢትዮጵያ ውስጥ እስከአሁን ድረስ ለሰው ልጅ የሚሰጠው ደረጃ ከኑሮ ጋር ታይቶ መሆኑ ያሳዝናል። የቤት አገልጋዩች አሁንም ቦታ አይሰጣቸውም። ከፍ እንዲልም አይፈለግም። የጉድ አገር!!!

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    በነገርህ ሁሉ ፈጣሪ ይድረስልህ ነገሮችን ፈጥኖ ይረዳህ አመሠግናለሁ

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta36626 ай бұрын

    ሁላችሁንም ፈጣሪ ይባርካችሁ እንደኔ አይነት መንከራት መሸወድ መገፋት መካድ አይድረስባችሁና ይህ ሁሉ ጉድ ግን በፈጣሪ እርዳታ ፍትህ ቢሮ እርዳታ ስር በቆሙ እውነተኞች የደሀ እንባ አባሾች አማካይነት አሸነፍኩኝ እንጂ ጉዳዩ ከባድ ነበር

  • @ShewaFano544
    @ShewaFano544 Жыл бұрын

    በርታ ወንድሜ የባሪያ ልጅ ያሉህ እና ያቀረሹብህ ዛሬ መልካም እንቅልፍ አይተኙም ። ጀግና ነህ ግን እንዳትለቃቸው። ታዋቂ ጠበቃዎች አሉ እነጋገራለን።

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ይህ እኮ ለኔ የዘወትር የጥንካሬ ስንቄ ነው ተዋቸው የለመዱትን ይናገሩ ያለመዱትን ከየት ያንጡት ብለህነው

  • @yohanneskassa4280
    @yohanneskassa4280 Жыл бұрын

    አቶ ፋንታ በጣም ሀይለኛ ናቸው ምን ሆነ መሰላቹ ለእህቴ ልጅ ወተት ከነሱ ቤት ነበር ተከራይተን የሚመጣላት አንድ ቀን አቶ ፋንታ ደብዳቤ አሲዘው ላኩልንእንዲህ ይላል ''ወተት የሚወስዱት ሰራተኞች መንገድ ላይ ስለሚጠጡት የወተት ዕቃው ቁልፍ ይሰራለት ሌላው የምትልኩት ዱሜቻ የሚባለው ልጅ የሴት ሰራተኞቼን እያባበለ ስለሆነ ደግሞ ቢያደርግ አሲዤ አሰገርፈዋለሁ ''ብለው እርፍ 🤣🤣

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    በውነት የሰፈረ ሰው ነህ ማለት ነው አዎ ፋዘር ሀይለኛ ነበር በተለይ በተለይ አእምሮውን ልቀት ደሞ በድሮ ግብርና ሰዎች ስትሰማ ያሰደምማል አመሰግናለሁ ለማንኛውም

  • @ruthina1927
    @ruthina1927 Жыл бұрын

    አቤት ክፋት ተካፍሎ ቢበላስ አንተ መልካም ሰው መሆን ከእግዚአብሔር በመባረክ በበረከት ትኖራለህ በሰው ላይ ግፍ መስራት መጨከን በዚህ ዘመን ይቅር ይበለን ፈጣሪ ልቦናቸውን ይክፈትላቸው አንተም በርታልን ወንድማችን አስተዋይ ነህ እናመሰግናለን

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን ተባረኪልኝ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @mahitesfaye1180
    @mahitesfaye1180 Жыл бұрын

    በጣም ያሳዝናል እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን እዮብ በጣም ታታሪ እና የዋህ ነው የሚናገረው እውነት ነው የልጆቹ አምላክ ይርዳው

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    አሜን አሜን

  • @ccu3907
    @ccu3907 Жыл бұрын

    እናትህ መብት ካላችው ለምን አይጠይቁም እንደዚህ አይነት የ ዋህነት እንኳን አይሰራም

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    ተበደይ ለወንደሞቹ ሲል ነው አሁን ግን ቀናነት ከሌላቸው የናቱን መጠየቅ አለበት

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ይገርማል እሷኮ እኔ ምጠቀም መስሏት ነው

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta36625 ай бұрын

    የኔ ጉድ ማለቂያ የለው እኔ በአሁን ሰአት ያለኝን የፈጠራ ችሎታ ተጠቅሜ አገርን ወገንን የሚጠቅም ስሥራ ለመጀመር ደፍ ቀና በማለት ላይ ሳለሁ ሆን ተብሎ አእምሮዬን ለመረበሽ ነገሩን ይግባኝ በማለት ወደ ኾላ ለመመለስ አየተሞከረ ነው ግን ፈጣሪ አሁንም ይፈርዳልና ፀልዩልኝ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    4 ай бұрын

  • @hadram2885
    @hadram2885 Жыл бұрын

    Sorry bro to hear whathappened to you. May God give you strength to cope with your dilemma. I really admire your calmness.

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @asnabelayneh7228
    @asnabelayneh7228 Жыл бұрын

    ከተቻለ አንዱን አቅርብልን ከሁለት ወገን ይደመጥ pls በተረፈ ብቻህን አይደለህም ሰላም ፍጠሩ ሺህ አመት አይኖርም ለምንገባበት ለአፈር መጣላት እግዚአብሔር ምህረት ያድርግላቸው በምድራችን ላይ ላሉ ገንዘብ ወዳዶች እግዚኦ መሃረነ ክርስቶስ እናት መውረስ ሲገባት ለልጅ ማውረስ ምን ዓይነት ህግ ነው ከመሰረቱ ትክክል አይደለም ቅድሚያ ለልጅ ሳይሆን ለእናቱ ነበረ ሁልጊዜ ሴት መውረስ የለባትም የተባለ ይመስል ለውንድ አድሎ አለ በጭራሽ አግባብ አይደለም እሷ ነበረች መውረስ የሚገባት ጨርሻለሁ

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    እንደው በደስታ የምፈልገው ነገረ ነበር ገና ገና ብዙ ቡዙ የምንወያይበት አርስቶች ነበሩ እኔ በበኩሌ ፈቃደኛ ነኝ ስለአስተያየቱም አመሠግናለሁ

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta3662 Жыл бұрын

    እንኳን አደረሳችሁ እያልኳችሁ ሁላችሁንም ፈጣሪ ይጠብቃችሁ እና የኔ ነገር ግን ከነገ ዛሬ ጉዳዩን እያወሳሰቡት ብቸኝነቴን አይተው ከፍተኛ የሀሰት ድራማ እየተጎነጎነልኝ አገኛለሁ ግን ግን ብቸኛ መናጢ ደሀ የሚሉኝ የሀያሉ እግዚአብሄር ልጅ የሆንኩ እኔ ኢዮብ ፋንታ ከኔ ጋር እልፍ አእላፍ የፈጣሪ አገልጋዮች አየተከታተሉኝ አየጠበቁኝ እንደሆነ አልጠራጠርም እንዱሁም የናንተ አይዞህ ፈጣሪ ይጎብኝህ ማለቱ ከ100 ሺህ ህዝብ በላይ ሰራዊት ከፈጣሪ መታዘዛችሁ ስለ እኔ ነውና የቻላችሁትን ያህል በፀሎት ስለተዋጋችሁልኝ ስላገዛችሁኝ ፈጣሪ አብዝቶ ይባርካችሁ

  • @melkamgerma2973
    @melkamgerma2973 Жыл бұрын

    በጣም ደግና የዋ ስው መሆኑ ከንግግሩ ያስታውቃል( ቅዱስ ቃሉ የሚለው ሁሉም ከንቱ የከንቱ ከንቱ ነው )ይላል😒😒😒😒 እባካቹ ወንድምና እህቶቹ ከቻላቹ ለዚ ስው የምድር ቆይታውን አታበላሹ ነገ ሁላችንም ጥለን ነው የምንሄደው ቢያጠፋ እንኳን ይቅር ብላቹ የሚገባውን ድርሻውን ስጡት እባካቹ 🙏🙏🙏

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ የልበን ንፅህና የሚያቅ ፈጣሪ ይስጥልኝ

  • @Naniya254
    @Naniya254 Жыл бұрын

    እግዚአብሔር ይርዳህ ሰው እንደጤዛ ጠዋት ታይቶ ማታ ለማጠፋበት ጊዜ እንዲህ መጋጨት ያሳዝናል

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አሜን

  • @maledachekol6594
    @maledachekol6594 Жыл бұрын

    መረጋጋቱ ፣ ፈገግታው ፣ እርግጠኛነቱን ወደድኩለት❤❤ አይዞህ ወንድሜ ፈጣሪ ከጎንህ ነው 🙏🏻🙏🏻🙏🏻

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ ቤተሰብ

  • @birtukan259
    @birtukan259 Жыл бұрын

    ጋዜዘኛው ወንድማችን ምርጥ ሰው ወንድማችን ገንበደንብ ዘርዝሮ መናገር አልፈለገም መሠለኝ የሚጠየቀው ጥያቂ ከመመለስ ይልቅ ወደምሳሌ ህግ ውስጥ ይገባል እናትዬዋ በጣም ያሳዝናሉ

  • @hirut7396
    @hirut7396 Жыл бұрын

    እኔን እሚገርመኝ ነገር የስው ልጅ ወዴት እያመራ ነው በዚች ምድር ላይ ሁሉም ነገር የኛ አይደለም ሀብት ንብረት ጥለነው እንሄዳለን መሬትም ቢሆን መቀበሪያችን ከእናታችን ሆድ ስንወጣ እራቁታችንን ነው ይቺ አለምን ስንስናበትም በአንድ አንሶላ ተጠቅልለን ወደ መቃብር እንወዳለን ታዲያ ከሞት ጋር ምን ይዘን ሄድን ትተነው ለምንሄደው ኮተን ከእህት ከወንድሞቻች ከእናት ከአባታችን ጋር ለምን እንባላለን አረ ፍቅር ይሻለናል በተለይ በዚህ ዘመን የስው ልጅ የወረደበት ገንዘብ የነገስበት ዘመን ነው በእኔ እይታ ከሞት ጋር ምንም ነገር ይዘነው እምንሄደው ነገር ስለሌለ ከመቃብር በላይ ስማችንን እሚያስጠራ መልካም ስራ እንስራ በስማይም በምድርም እሚያፀድቅ መልካም ስራ ነውና ስላም ለአግራችን ፍቅር ለህዝባችን ይሁን

  • @user-km1wu1fl1p
    @user-km1wu1fl1p Жыл бұрын

    ምን አለ ተስማምታቹህ ያባታችሁን ንብረት አስፋፍታቹህ አንድ ላይ ብትኖሩ። ይህ ወንድማቹህ ግን ምስኪን ነው። እናቱንም አስቡ። ምንም አታተርፉም ለልጅና ለለጅልጆቻቹህ ግፍ አታኑሩ።

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ምናባቴ ላርጋቸው ብዙ አድሌን ሰጠዃቸው ደግመው ደጋግመው የሚያስቡት አኔን ማባረር ብቻ

  • @fasikamesfun7232
    @fasikamesfun7232 Жыл бұрын

    ኣጆኻኻኻኻ ናተይ ጅግና ከምዛ ዘለኻያ ሽም ይመርሕ ጥዋፍ የብርህ ስምካ እዮብ እዩ እዮብ ብሓቂ ተዓገስ ጥራይ ኪዳነምህረት ኣብ ትሕቴኻ ከምዝሰግዱ ይሕዋትካ ሓንቲ መዓልቲ እመን ጅግና ኣጆኻ ጥራይ ጥንቅቅ በል ሓደራ🙏🏾❤️❤️❤️❤️💐🧠🤍🫀🤍

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    አመሠግናለሁ

  • @farida1771
    @farida1771 Жыл бұрын

    በጣም ያሳዝናል ምክንያቱም እኔ አሳልፌዋለሁ የዴቃላልጅ እየተባልኩ ነው ያደኩት የናቴን ዘመዶች አላቅም ዝጋዘመድ የሚባል ነገር አላቅምአባቴም ወልዶ ነበር የጣለኝ ግን አሁን በቅርብ ግዜ የአባቴልጅ አግቻለሁ ተመስገነው ግን ገና ብዙ ነገሮች ይቀረኛል

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ፈጣሪ ካንቺ ይሁን

  • @LoveAndPeace2424
    @LoveAndPeace2424 Жыл бұрын

    በሌላው የውርስ ሁኔታ እንደማውቀው፣ አንተ ልትካፈል የምትችለው የአባትህን ድርሻ ብቻ እንጂ፣ በእናት ስለማትገናኙ ከሌሎቹ እህት ወንድሞችህ እኩል የምትካፈል አይመስለኝም።

  • @gddgdfg3728

    @gddgdfg3728

    Жыл бұрын

    ይህ ንብርት የአባት ብቻ ነው እናታቸው ድርሻቸውን ወሥደዋል ምን አልባች ተበዳይ ጋር ሥምምነት ካላደርጎ የተበዳይ እናት ማሥርጃ አላት 20አመት ልጂ ወልዳ ተቀምጣለች ህጎ ይፈቅድላታል የአካባቢሠው ያቃል ንብርት ይገባኛል ብላ ልትመጣ ትችላለች ይህ ከመሆኖ በፊት ከተበዳይ ወንድማቸው ጋር ቢሥማሙ ደሥ ይለናል

  • @yeshigetnet9104
    @yeshigetnet9104 Жыл бұрын

    ኣንዳንዴ መከራ ይሰራሃል እንድትጠነክር ያረጋል

  • @fatimahabasi1333
    @fatimahabasi1333 Жыл бұрын

    ጀግና አይዞህ ወንድም ሥታሣዝን ግን ደግሞ ጀግና እና ይቅር ባይ ትመሥላለህ እና በሁሉም ሥለምበልጣቸው ነው አይዞህ ሀቅህን ያሥመልሥልህ

  • @MmmmMmmm-ct9ml

    @MmmmMmmm-ct9ml

    Жыл бұрын

    የደበቀው ነገር አለ ይቀባጥራል

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta366211 ай бұрын

    በህግ ላይ አግዚአብሄር መንፈስ በበላይነት ያዛል ሰው እውነትን እስከያዘ ድረስ ሀቅ በህግ ትገለጣለች በኔም ላይ ይህ እየሆነ ነውና ለኔ እና ስላገራችን ዳኝነት ስለእውነት አጃችሁን ወደ ሰማይ እንዳነሳችሁልኝ ሁሉ ፈጣሪ ለዛች እውነትን ተነፍጋ ባዶ እጇን ለተባረረችው እናቴ ሲል ጩኸታችሁ እየተሰማ ነውና እንኳን ሁላችሁ ደስ አላችሁ

  • @user-ei2pr4zw7v
    @user-ei2pr4zw7v Жыл бұрын

    ይሔ. መሬት. ከየሁሉም. ቤት. ያስፈራል. ድህነት. እኮ. ጥሩ ነው

  • @Yeabsirahailu111
    @Yeabsirahailu111 Жыл бұрын

    አይዞህ ወንድሜ እዉነት ትነጋለች የሚገርመዉ ጋዜጠኛዉ ግን የሚጠይቅህ ብዙ አልሀመቸኝም

  • @eyobfanta3662

    @eyobfanta3662

    Жыл бұрын

    ግን የበለጠ ነገሩ ተሰሚነትን አስገኝቷል

Келесі