lየባህሪይ ልጅ ስንል ምን ማለታችን ነው?#ስንት #ዓይነት #ልጅነት አለ?የኛ ልጅነት እና የክርስቶስ አምላካችን የባህሪይ ልጅነት ልዩነት ምንድን ነው?☝️☝️☝️☝️☝️☝️🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
" የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ።" (1ኛ የዮሐንስ መልእክት 3:1) " በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን።" (ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1:5) (ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕ. 4) 6፤ ልጆችም ስለ ሆናችሁ እግዚአብሔር አባ አባት ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ በልባችሁ ውስጥ ላከ። 7፤ ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅ ነህ እንጂ ባሪያ አይደለህም፤ ልጅም ከሆንህ ደግሞ በክርስቶስ የእግዚአብሔር ወራሽ ነህ። " ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤" (የዮሐንስ ወንጌል 1:12)
እናመስግን አለን እውቀቱን ይጨምርልህ
በገርች መጥቻለሁ
እናመሠግናለን
Berchi enagame beke beye
እናት ቤተሰብ እንሁን ጎራ በይ
እሺ መጥቻለሁ
Пікірлер: 7
" የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ።" (1ኛ የዮሐንስ መልእክት 3:1) " በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን።" (ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1:5) (ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕ. 4) 6፤ ልጆችም ስለ ሆናችሁ እግዚአብሔር አባ አባት ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ በልባችሁ ውስጥ ላከ። 7፤ ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅ ነህ እንጂ ባሪያ አይደለህም፤ ልጅም ከሆንህ ደግሞ በክርስቶስ የእግዚአብሔር ወራሽ ነህ። " ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤" (የዮሐንስ ወንጌል 1:12)
እናመስግን አለን እውቀቱን ይጨምርልህ
በገርች መጥቻለሁ
እናመሠግናለን
Berchi enagame beke beye
እናት ቤተሰብ እንሁን ጎራ በይ
@mesitube4054
4 жыл бұрын
እሺ መጥቻለሁ