#ወደ_ገዳም_የምትሄዱ_ተጠንቀቁ_አስፈሪ_ዘመን
Ойын-сауық
በነገሮች ሁሉ የእውነት ባለቤት እና የድንግል ማርያም ልጅ የሆነውን መድኃኔዓለምን በማስቀደም የቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን አስተምህሮ እና ስርዓቶቿን ለዓለም እናሰራጫለን፡፡
ብፁአን አባቶቻችንን ፣ አገልጋዮችን እና ስርዓቷን አክብረን በማስከበር ስለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ብሎም ስለተዋህዶ ክብር ከፊት እንቆማለን እና እባክዎን ሰብስክራይብ በማድረግ ይከተሉን!!!
#negashbedada #ነጋሽበዳዳ #ነጋሽሚዲያ #Negashmedia
Пікірлер: 108
እመብርሃን የጭንቅ አማላጇ እናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጅሽ ከጌታችን ከመድሀኒታችን ከእየሱስ ክርስቶስ የአስራት ሀገርሽን ኢትዬጵያን አስቢ ልጆችሽን አማልጂን እንደ ሀጢያታችን ብዛት ሳይሆን እንደ ቸርነቱ እንዲምረን ለምኝልን 🙏🙏🙏💚💚💚💚💚💚💛💛💛💛💛💛💛❤❤❤❤❤❤❤❤ኢትዬጵያ እጆችዋን ትዘረጋለች🙏🙏🙏💚💚💚💚💚💛💛💛💛💛💛❤❤❤❤❤❤❤
አባታችን ብፁዕ አቡነ አረጋዊ በረከትዎ ይድረሰን እጅግ በጣም የምወዳቸው አባት ነፍስዎትን በአጸደ ገነት ያሳርፋት
የእኔ ደግ ትሁት አባቴ ነፍስዎት በሰላም ትረፍ በረከትዎ አይለየኝ ብፁዕ አቡነ አረጋዊ ድምፅዎትን ስሰማ በጣም ነው የሚናፍቁኝጊዜየ ደርሶ ወደርስዎ እስክመጣ።
ነጋሽ ሰላምህ ይብዛልህ የአገልግሎት ጊዜህን እግዚአብሄር ያባዛልህ በዚሁ ቀጥል ማስተዋሉን እግዚአብሄር ይስጠን
የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ዕንቁ ወንድማችን መቼም ቢሆን እውነትን ከመናገር ነቅነቅ እነዳትል አውነትን እግዚአብሔር ይወደዋል ቀጥልበት እግዚአብሔር ይጠብቅህ እኔ ይህን ሚዲያ ካላየው እንቅልፋም አይወስደኝም በእውነት ሱስ ሆኖብኞል በርታልን 🙏💚💛❤🙏
ብፁዕ አባታችን በኮቪድ ፀሎት ጊዜ አይረሱም። በረከታቸው ይደርብን።
ነጋሽ ወንድሜ እግዚአብሔር ይስጥህ መምህራችን ለምን እንድዚህ እንዳሉ ሳይረዱ በጣም ብዙ የኦርቶዶክስ ልጆች መምህራችነን በቴክቶክ ሲሳደቡ ተመልከተናል የአንተ አረዳድ በጣምየሚገርም ነዉ ለሁላችነም ማስተዋልን ይስጠን በእዉነት
አር በርታልን ወንድማችን እዳታቌርጥብን በእርታልን በእጣም ነው የምከታ ተለው እግዚአብሔር ያጠክርክ❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ይጠብቅህ ተባረክ የልቤንፍላጎትና ሀሳብን ነው የምትናገረው እድሜ ከጤና ጋርይስጥልኝ
ኣሜን❤🎉❤🎉
ጥሩና አስተማሪ የሆነ ዝግጅት ስለምታቀርብ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልን።
አባታችን ነፍሰዎትን ከነ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ጋይ የድርግለዎት
1000 like
እንኳን አነሳኸው በዘሠኔ የማመሰግናቸው አባቴን ቄስስ መንግስቱ (የእናት ልጅ )ናቸው በዚሆ ዘመን ደግሞ አባ ኪዳነ ማርያም ግርማ እድሜና ጤና ይስጥልኝ እድሜ ከጤና ይስጥልኝ በረከታችሁ ይደርብን
ለመምህራኖቻችን ቃለህይወት ያሰማለን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ❤❤❤
ሰላም ወንድም ነገጋሽ እንኳን ሰላም መጣህ የእግዚአብሔር ሰላም ከአንተጋር ይሁን እመብርሃን ትጠብቅህ❤🙏
ብፅእ አቡነ አረጋዊ አባቴ ከልቤ ነው የምወዳቸው የእግዚአብሔር ፈቃድ ሆነና ለሱ መረጣቸው እኛ ወደሳቸው እስክንጠራ በረከታቸው ይደርብን ነጋሽ ወንድሜ ልብህ አይሰበር ከዚህ ሚዲያህ አትጥፋብን ቀጥል እግዚአብሔር ብርታት ይሁንህ ወንድሜ
ሰላም ጤና ይስጥልኝ,ጋዜጠኛ እድሜ ይስጥህ
አባታችን በረከቶዎ ይደርብን 💔💔💔💔💔😭😭😭😭😭😭
💯💯💯💯💯😭😭😭😭😭💯💯💯💯💯 Egziabher yimsgan salhulum negar ❤
ሰላም ወንድም ነጋሽ ‼‼‼ እኔ በአንተ ዬቱዬብ ብዙ ነገር ተምሬበታለሁ ስለዚህ ቀጥልበት አመሰግናለሁ 👏👏👏👏👏👏 መምህር ይመኑ. 👉👉👉 በጣም ታላቅ አስተማሪ ናቸው ማንም ሰው ሰውን ከመተቸት የራሱን ኑሮ ቢኖር ማንም ከማንም አይጣላም ነበር 👈👈👈 ዝም እንበል ማለት የማንንም ድክመት አናውራ እራሱ ባለ ቤቱ መልስ ይስጥበት 👈👈👈 በጣም ሰፊ ትምርት አስተምረው ናል ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜን ፫ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 😭😭😭😭😭😭😭😭 ያረፉት አባታችን ምን ነክቶቸው ነው እኔ ን እንዳሳዘኑኝ 😭😭 ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያሳርፍልን ለዘመዶቻቸው ለምእመናን ፅናቱን ስጥልን. 😭😭 አባት ማጣት ቀላል አይደለም 🙏🙏🙏🙏🙏 እግዚአብሔር ይርዳን አሜን ፫ 🙏🙏🙏🙏
መምህራች የተናገሩት ትክክል ነው የሚሰማ ይስማ በእውነት ለጽድቅ የሚሄዱ እንዳሉ ሁሉ ለእርኩሰት የምንሄድ አለን እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን ።
ቤተክሕነትን መከሩ ጉቦ የቅር አፈርን አንገታችንን አሰደፋን።
እውነት ትክክል ነው ነጋሽ ኛም እደበግ መነዳት እግዚአብሔር የልብ አምላክ ነው ይቅርታ ያድርግልን
negasheye berta ayzone wedehola mehede yelem wedefite new mehede. ye-akaki lije.
ትዛዝዝን እሽ
ነጋሽ ወንድሜ እግዚአብሔር ይስጥህ
❤❤❤❤❤❤❤❤🙏🙏🙏
ወንድሜ አምላክ እረጅም ዕድሜ ከጤና ጋር ይስጥህ አባታችን በምት ስለተለዮን በስጋ አስተሳስብ ቅር ቢለንም ይህን መጥፎ ጊዜ እንዳያዮ እግዚአብሔር ስለፈቀደ ስለወደዳቸው ነው በመጥራት ያከበራቸው
@user-mu6xe2yr1s
2 күн бұрын
@@user-vn4de4vl3x አዎ ትሁቱ አባቴ በስጋ መለየታቸው ለእኔ ቢከብደኝም እግዚአብሔር ምን ያክል እንደሚወዳቸው ግ አረጋግጫለሁ ።
እግዚአብሔር ይማረን
❤❤❤❤❤❤😢😢😢😢😢
ወንድማለም ሰላመ እግዚሀብሄር ይብዛልህ የሚገርምህ እኔ ሙዳይ መፅዋት ውስጥ መክተት ያቆምኩት በዓበታችን በአቡነ ጳውሎስ ግዜ ነው ያለኝን ወደገጠር ቤተክርስቲያን ነው የምልከው አነሰ በዛ ዓልልም በአንተ የሚተላለፋትን ጭምር ፈጣሪ ሀገራችንን ሰላም ያርግልን የአባታቸን በረከት አይለየን
ወንድሜ ነጋሽ በእግዚአብሔር ሰላምታ ሰላም ልልህ እፈልጋለሁ በሰሜን ጎንደር ደባርቅ ወረዳ የ ቅዱስ ሚካኤል ፀበልና የሌሎች አቢያተ ቤተክርስቲያን በ8 የከተማ ቀበሌና በ35 የገጠሩ አካባቢ የተከበበች ናት እና በዚች ከተማ አንድ ምዕመን አንድ ወር ሊጠመቅ 100ብር የከፍላል እግዚአብሔር እንድንበት ዘንድ በነፃ የሰጠንን በገንዘብ እየተሸጠ ነው
እግዚአብሔር ይባርክህ በእዉነት እነዚህ የጉዞ ማህበር ነን የሚሉ ሰወች የሚጠይቁት ትራንስፕርት ከመደበኛዉ በ3 እጥፍ ደብል ነዉ😢😢😢
አሜንአሜንአሜን
ድንቅ ነው ግን በጣም እየረዘመ ነው
ስላም ለአንተ ይሁን
ወንድሜ ነጋሽ፡በእውነት፡ እግዚዐብሔር ፡ይመስገን!!! ሁላችንንም ፡ቃለ ፡እግዚዐብሔርን፡ ሰምተን፡ የሚርድ፡ ልብ ይስጠን፡ እኔ፡ የምልህ፡ አባቶቻችን ያስተማሩንን፡ በተግባር፡ እናውል፡ ልክ የተሸሸገውን፡ ገመናችንን፡ እንደማናወጣ፡ ሁሉ ፡የለቅሶአችንን ፡አመሃ፡ ፈጥኖ ፡እንዲምረን ፡በእርሱ ፡ፊት፡ እናፍስስ ችግሮቻችን፡ በውስጥ ፡የሚፈቱበትን መንገድ፡ እንፈልግ።
አር መቀጠል አለብክ ወድማችን😢
ነጋሽ ወድሜ እዚህ ላይ የሚሰሩት አብዛኛውን ተሀድሶ ናቸው እኔ ተጣልቻለሁ ከዛ በዎላ መሄድ ትቻለሂ እጣንና ቅባቅዱስ ሎሚ የተባረከ ነው ብለው ይሸጣሉ የሚገርመው የሚታወቁ የቤተክርስቲያን ሰዎች አሉበት በጣም ነው የሚያዛዝነው
Negash bitetawu yishelali sawu nachewu ina lesetu yichilalu niseha gebitewu limelesu yichilalu wayi bawusite betenagere turunewu comment sinoruma
አዎ ወንድማችን እኛ ካህናትን መንቀፍ አንችልም አትፍረድ- - -
ገዳመ እየሱስ ሆላንድ ኤምባሲ
አባታችን አቡነ አረጋዊ ነፍስዎ ከደጋጎች ጎን ይኑርልን እኔ መቼም ከልቤ አይወጡም በኮረና ግዜ ቤተሰቤ በሙሉ በጉጉት ነበር የምንጠብቃቸዉ አባታችን በረከትዎ አይለየን🙏🙏🙏
@user-mu6xe2yr1s
2 күн бұрын
@@alemtsehayhailu4069 አሜን
🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🤲🤲🤲
ሠላም ወንድም አለም
Abbatochi batisedibu tirunewu
ወንድሜ በርታ ፈጣሪ ይጠብቅ
ሰላም ላተይሁን ወድማችን ለመምህራችን ቃለህወት ያሰማልን
እንዴት መሰለህ ወንድሜ ያልገባ ነገር አለ ሀሳብ ትክክል እንደሆነ እንረዳለን ግን ምን አለ መሰለህ ሁሉም ነግር በእግዚአብሔር ነው የሚሆነው ስለዚህ ሁሉንም ለሱ መስጠት ነው የሚሻለው አለዛ አሳልፈን ለክፉ መፈስ ነው የመንሰጠው ይሄ ማለት ደሞ እየባሰ እንጂ እየቀነሰ አይመጣም
ነጋሽ ሚዲያ የምታቀርቡት ፕሮግራም ድንቅ ነው። ብፁእ አቡነ አረጋዊ የሚቆጩ አባት ናቸው። በረከታቸው ይደርብን። እውነት እይታህን አደንቃለሁ። ግን በገንዘብ በአበል የሚያስተምሩም ሆኑ ዘማሪያን ለምን ይከፈላል? ወንጌል በገንዘብ ይሸጣል እንዴ? በየደብሩ ያሉ አገልጋዮች ቢያስተምሩ የሚል ሀሳብ አለኝ ። ነጋሽ የምታቀርባቸው መምህራን የኦርተዶክስ እንቁዎችን ነው እናመሰግናለን በርታ።
ወንድም ነጋሽ እውነት እኔ ሁል ጊዜ የማስበው ሀሳብ ነው ያነሳህው እድሜ ፀጋውን ያድልህ
ሰላም ነጋሽ እንኳን ሰላም መጣህ
ዋ ለኔ ወዮታ አለብኝ 😢😢😢
ወንድም አለም ነጋሽዬ ገዳመ እየሱስ ነው
ወንድሜ ነጋሸ ቀጥል እውነቱን እውነት ማለት እንደኔ ሐጥያት አይመሰለኝም ብዙ አታላዮችን አይተናልና ማቆም እንዳይታሰብ ፈራጅ እግዚአብሔር ቢሆንም እየፈረድን እንዳልሆነ ይታወቅ ቤቱንም ያፅዳልን ሌላ ምን እንበል
ብፁእ አባታችን በረከታቸው ይድረሰን መምህሮኞቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን እኝ አባት የእየሱስ ገዳም አባት ናቸው አንድ ልጅ ብቻ እያስተማሩ ያሉት 🎉🎉🎉በርታልን የኛ ጀግና መምህር ደረጄ ዘወይንዬ ናፍቀውናል አልተመለሱም?
ነጋሽ ስለምታቀርባቸው ርዕሰ ጉዳዮች በጣም ገንቢ እና ዘመኑን የዋጁ ጠቃሚና ወሳኝ ሀሳቦች ናቸው በጣምም አስፈላጊ ናቸው በአንድ መምህር አማካኝነት የሰማካቸው ተግሳጽ መሰል ትምህርተ ለሀሳብህ ወይም ስለ ቤተ ክርስቲያን ጠቃሚ ጉዳይ ትንሽ ያዝ ያደረገህ ይመስላል ነገር ግን አንተን አይመለከትም ከተመለከተም ሌቦችን አጭበርባሪዎችን የሙዳየ ምጽዋት ገልባጮችን ነው የሚመለከተው በፍጹም እውነቱን እውነት ከማለት ቅንጣት ያህል አትጠራጠር እውነት መቸም ቢሆን እውነት እንጅ ሀጥያት ወይም ወንጀል ሆኖ አያቅም እውነት ነው ከአባቶች ከመምህራን የሚተላለፉ መልዕክቶችን ማዳመጥህን አደንቃለሁ ግን እውነት እውነት ነው ከቻልክ መምህሩ ጋራ በአካል አግኝተህ ብታናግራቸው ጥሩ ነው እውነታው ለእሳቸውም ስለ ማይጠፋቸው አእ😢ምሮህ ንጹህ ሆኖ እንድትሰራ ለማለት ነው አመሰግናለሁ
ለኛ ለበጓቹ አስተማሪ ስለሚየስፈልገን ቀጥልልን።
🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
ወንድም አለም ነጋሽዬ የእኝህ አባት ሞት እንደ እናቴ ሞት የግር እሳት ሆኖብኝ በልቤ ተተክሎብ ይኋው አለ እስከ አሁን።
@user-mu6xe2yr1s
2 күн бұрын
@@etifasefa2886 የእግር እሳት የስጋ አባቴን አጥቼዋለሁ ባለቤቴንም በተመሳሳይ የአባታችን ሞት ግን እውነትም የእግር እሳት የልብ ቁስሌ ናቸው እስከ ዘላለም
የመምህር እዮብ ትምህርት እኔ ማን ነኝ ብዬ እራሴን እንድጠይቅ አድርጎኛል ።ዛሬ ያለሁበት ደረጃ እስክደርስ ስንት የማይገባ ሀጢያት ሰርቻለሁ ?እንኳን ካህናትን ቀርቶ ልጆቼን የመገሰጽና የመውቀስ አቅም (ማንነት)አለኝ ወይ ብዬ እራሴን እንድጠይቅ አድርጎኛል ።ወደ ኋላ የሚያሳይ መስታወት ነው ።ክብር ይስጥልኝ አንተም በርታ ።
ወንድሜ ነጋሺ ይቅርብህ ከፍ ብለህ አባቶችን አትናገር አትንቀፍ ወደፊት እንዳይብስ ብየ ነው ላልኸው እራሱ ፈጣሪ ነገሮችን ያስተካክላል አባቶች ካስተማሩት አንድ ምሳሌ ልንገርህ አንድ መነኮሴ በገዳም በእሴት ይታሙ ነበር ይባስ ብሎ አንድ ቀን እሴቲቱ ከባዓታቸው (ከጎጆአቸው)ስትግባ መነኮሳት አዩ እና ለአስተዳዳሪው ብሎ ብሎ ዛሬስ ቤት ድረስ አመጣት ብለው ነገሯቸው አስተዳዳሪውም ብልህ ነበሩና ቆዩ እኔ ልያት እና እናንተ ትገባላችሁ አሉእና ኮቴአቸውን እያሰሙ ወደ መነኩሴው ቤት ገቡ መነኩሴውም ሴትዬዋ ላይ ቅርጫት ደፍተውባት ነበር ብልሁ አባት አስተዳዳሪው ማለቴ ነው ቅርጫቱ ላይ ቁጭ አሉእና መነኮሳቱን ግቡእና ፈልጉ አሏቸው መነኮሳቱ ቢፈልጉ ሴትዬዋ የለችም በሉ ሒዱ ሁለተኛ እንዲህ ወሬ እንዳልሰማ አሉ እና መነኩሴውን እና ሴትዬዋን መክረው በፃም በፀሎት እንዲተጉ አድርገው ገመናቸውን ሸሺገው ለክብር እንዲበቁ አደረጉአቸው ይላሉ እና መመስገን ያለባቸውን አቅርብልን ሚነቀፉትን ባለቤቱ ይመልሳቸው ማለት ነው ያለብን
ጋዜጠኛ ነጋሽ ዋጋውን አልነገርከንም ስንት ነው ? እባክህ ንገረን
@user-ww7qb1st5f
2 күн бұрын
የኔም ጥያቄ ነው
መልካም ወጣት ወደ ብርታት 2016 ምዝገባ እየተጠናቀቀ ነው ። ፍጠኑ !!!
Wendimachin Negiye minm nager wede hula indatil Mamihir eyob yalewut be igziabher manfes yeteshomutin abatochin new inji ante yamitakerbachew abatoch tekulawoch negadewoch nachew indazi zim kalin Ima nege mnm Ethiopia lay orthodox ayinorim
🙏🙏🙏🙏🙏🤲🤲🤲🤲♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️
አይ አባ የእግር እሳቴ ጊዜየ ደርሶ ወደ እርስዎ እስክመጣ በጣም ነው የሚናፍቁኝ አባ አባቴንም ቀብሪያለሁ ትዳሬንም የአባ ሞት ግን አዲስ ይሆንብኛል በረከትዎ አይለየኝ አባ
ሰላም ወንድም እንዴት ነህ ስለ ገዳም ስነስራአት ግን በሰፊው ትምህርት ያስፈልጋል የእውነት ትምህርት አይሰጥም ማለቴ ሳይሆን እኛ አሰማም 😢😢እኔ ገዳም ሲባል የማስበው የነበረው እንዴት ልገርህ በጣም ነበር የምፈረው. በእርግጥ ያደኩት የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ብቻ ሌላ ሀይማኖት ተከታታይ የለም ነበር ግን ገዳም የለም እና በደንብ አላቅም የነበር አሁን በቅርቡ የሆነ አገር ያለ ገዳም ለመጀመሪያ ግዜ ሄድኩ ጠብቄው የነበረው እና ያገኘውት ግን በስማም በጣም ያስፍራል እዘው ከገዳሙ ግቢ መጠጥ ቤት ምግብ ቤት ብቻ የሌለ የለም ጭራሺ ፀበልተኞቹ ሰክረው ይደባደባሉ ጫት ብቻ ነው እንጂ የሌለው የሌለ ነገር የለም እዘው መነሀርያ አለ ብዙ ወጣት ስጋውይ ፍላጎቱን ያሳካበታል ብቻ አዝኘ ነው የተመለስኩት እና ቢታሰብበት ጥሩ ነው 😢😢 እና ነጋሺ በእናትህ በየት ላግኝህ ??
ወንድሜ ነጋሽ እግዚአብሔር አምላክ ይቅር ይበለኝና ብሞት ሙዳየ ምፅዋት ላልሰጥ ለራሴ ቃል ገብቻለሁ ለገጠር ቤተክርስቲያን መርዳትና ለነደያን እሰጣለሁ እንጂ እንተም እግዚአብሔር ይባርክህ ከበረከቱ እያሳተፍከን ነው በዚሁ ቀጥል እንጂ ማርያምን እየተቃጠልኩ ነው በየቤተክርስቲያኑ የሚሰራው ስራ ያሳርራል ያቃጥላል ሁሉም የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ በአገር ውስጥ ከአገር ውጭ ያለ ሁሉ ሊያስብበት የሚገባው ነገር ነው የሙዳይ ምፅዋት ኪስ ማደለቢያ ሆኖል
🙏🙏🙏💚💚💚💛💛💛❤❤❤🙏🙏🙏
ዋጋውን ይነገረን
Mnm nager wede hula indatil Alen ke gonihk nen wendamachin gazetegna Negiye
ወንድሜ ተከታዮችህን በሙሉ አንተንም ጭምር ገድለ ምንኩስናን ጋብዤአችሁዋለሁ ስለመድሃኒትዓለም
ወንድም አለም በርታ ላለፈው ንስሀ እንግባ ለወደፊት ትምህርት ሆኖን፡ እንጠንቀቅ፡፡
የቤትክርቲያን አባቶች ካኽናት በተመለከተ ፀሎት አደርግላቸው የቤተከሰርስቲያን ገመና አታውጣ ያንተ የኔ ድርሻ ወይም የምመን ድርሻ መፀለይ ነው ዶግማዋ የሚሽር ከሆነ ቢቻ ልንቃወም እንችላለን ።
Egziabher yekelekelachwim insesat yemibela sew aysebkenim😅😅😅😅😅😅😅😅😅
ቤተክህነት ያ ሁሉ የምትሰበስበውን ገንዘብ ምን እያረገችው ነው እንደዚ እጅግ የተቸገሩትን ቤተክርስቲያን እንኳን የማይደግፉት ያሳዝናል ምእመናናኑ ከየት ያመጣል ባሁኑ ሰአት የሚሰጡትም ሰዎች እኮ ከጉድለት ላይ ነው የሚሰጡት የሚገርመው ደሞ ህንጻ ይሰራል ሰው ግን ጠፋ የሚቀድመው ሰውን ማዳን ከዛም ሳይጠየቅ ይሰጣል እባካችሁ የሰለቸን በየአውደምረቱ በዩቱቡ ልመና እኛ ግን ጠፍተናል ማን ይሰብስበን
ኢንስትሩመንቱን በደንብ አሰማኝ በናት ነጋሽ
ሰንት ነው ዋጋው እባክህ ንገረን
Yod Abysiniyan bemastewawekih kir bilogal. Yod Abysinya be sew genzeb, besew enba, besew dem balebetu Atinafu yegenebaw Travel Agency nw.
ነጋሽ ወንድሜ ሰላም ዋጋ ዝርዝር
ewnet new Yabatochin aydelem yewedimhen bedel enko debq aydel ymilen enkon abatochin gin ayqochim aynedim aydelem beadebabay yminegerw gifna hatiat mawirat leljochachins min enasemachew ?yhen eyaseman new Yeminasadigache?
How much ?
እንደው አካውንት ቢኖራችው የተቻለንን እናደርጋለን
ነጋሽ አትተው ባይሆ እደ ትምህርት ወስደህ አስተካክለው
why you don't include dr meskerem lechisa's video. I asked you four times. pls there are important things from her.🙏 🙏 🙏
የ EBS tv በበስንቱ ድራማ ጊዜ የሚተላለፈው የፔፕሲ ማስታወቂያ ላይ የሚታየው አንድ አይን አያችሁት?
ዋጋ ዉ
የመጽሐፉ ዋጋ ስንት ነው
የመፃፊ ዋጋ ስት ነው
አይ ነጋሽታሳዝናለህ ዞሮብሀል የምትናገረው እርስ በእርሱ የሚምታታ ነው ገዳም አትሂዱ ትላለህ እንዴት አትሂዱ ትላለህ እግዚአብሔር ለረዳው ለፈቀደለት ሰላሳ ግዜ ቢመላለስ ምናለበት ማንኛውም ምእመን ገዳም ሲሄድ እኮ ቢአንስ ቢአንስ የአቅሙን ያህል ጧፍ እጣን ዘቢብ ይዞ ይሄዳል በተጨማሬ ቢያንስ ለ10የኔ ቢጤ የቁርስ የሚሆን ይመፀውታል እና እንዴት አትሂዱ ትላለህ ይቅርታ አድርግልኝ በሀይማኖት ዙሬያ በቤተክርስቲያን ዙሬያ ባታወራ ይመረጣል የብራናም ሆነ የኖርማል ምንም ልዩነት የለውም ቁርሱን የሚበላው ለሌለው ሰው አሬፍ ዶሮ አሮስቱ ለመጋበዝ የሚአስብ ሰው ነህ የምትለውም የሊቃነ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ገዳም አይደለም ገዳም የሚባለው ብዙ ሴቶች ወይም ወንዶች መነኮሳት ፈጣሬያቸውን የሚማፀኑበት ሲሆን ብቻ ነው ገዳም የሚባለው እና እባክህ የምትናገረውን በደንብ አውቀሗው ቢሆን ጥሩ ነው
ቻይና ሲጀመር ከውሻ እራሷን ትለይ አምላኳን ትወቅ ምትበላው ምግብ ለመስማት ይቀፋል እንኳን ለመናገር ይኸን አልፋ እየሱስ ትላለች?አታፍርም
አይ በዳዳ?"የአገባን ደግመህ አግባ" ሳይሆን የተያዘው: "...ያንተን አሚን ሚስት ፈተህ:የኔን ፈት ..ቅምጥ.. አግባ:" ያንተን እልፍኝ አቃጥለህ እኔ ጎጆ ግባ እንደማለት ነው::
እንደምን ነህ ጋዜጠኛ ነጋሽ? "ከዚህ በኋላ ልቀጥል አልቀጥል? አስተያየታችሁን አስቀምጡልኝ።" ብለህ ስለነበር እኔ በግሌ ቀጥልበት የሚል አስተያየት ነው የምሰጥህ። ምክንያቱም ሌባን ሌባ ነው ብለን ካላጋለጥን በቀር እድገትም ሰላምም አይኖርም
አረ ልባና ይስጣችሁ ድሮስ ጋዜጠኛ ያሐይማኖት መንገድ አስማሪ ሲሆን በእራሳችሁ ሳባ ተንፍሱ ልትሉን ምን ቀሪችሁ ተምታቶባችሁ አታምታቱብን ጭብልህን አውልቅ የትም ገዳም ካልተፈቀደልህ ማን አድርሶህ ልትሰብኩን አትሞክሩ መወሰን እና መፍረድ የፈጣሪ ስልጣን ነው አትቀላቅሉብን ልቦና ይስጣችሁ .........
ወንድሜ መምህር እዮብ ባስተማሩት ትምህርት አባቶችን መተቸት እና ይህን አታርጉ ማለት ይለያያል አንተ እና አርአያ የምትሰሩት ከመምህር ዕዮብ ትምህርት ጋር ምንም አያገናኘውም እና በርታ የማንቂያ ደወል ናችሁ ::
መምዕር እሸቱ ቤተክርሰቲያን ከሸጠ ቆየ
@user-hh2xt1qq7k
2 күн бұрын
Anite wushet😅
ወንድም ነገሽ አንተ እዉነት ለሚድያህ ሳይሆን ለተዋህዶ ኦርቶዶክስ ተጨንቀህ ከሆነ ለምን የኦሮሞ ሲኖዶስ እናቋቁማለን በማለት ክህደት ከጀመሩ ጀምሮ በግልጽ በጽንፈኝነት እየቦረቦሯት ያሉትን እና ህዝቦቿን በመከፋፈል ዉስጧን እያወደሙና እየቦረቦሩ ካሉ የአብይ ስራ አስፈጻሚወችን ለምን እየተከታተልክ አታጋልጥም እንደ እንቁራሪት ከዛ ወደዚህ አየዘለልክ አዲስ አዲስ ነገር ከምትፈጥር መጀመሪያ በግልጽ የተከፈተዉን የጽንፈኛ ኦሮሞ አባት ተብየወች እሚቋጭበትን ነገር ስራ አሁኑም በተባባሰ ክህደት ላይ ናቸዉና በተለይ ራሳቸዉን ጸረ ተዋህዶ ሆነዉ ካሳዩን አባት ተብየወች ዉጭ ያሉትን አባቶች መጀመሪያ እራሳቸዉን አናግር በተከፋፈለ ምእመናን ያለ ስማቸዉ ስም የመሰጡ እንዳሉ ቆመህ ልታስብ ይገባል ምክንያቱም በካናዳ ስለ ብጹህ አቡነ አብርሃም ከእሳቸዉ አንደበት ወይም በእሳቸዉ ዙሪያ ካሉ ሰወች ሳትነጋገር በተቃራኒ ከቆሙ ቄስ መሆናቸዉ አንኳ ባልተረጋገጠ ሰዉ አዉቀሃል አናማ ከምእመናን የማጣን የአባቶች ነገር እንደወረደ አያመጣህ ችግር አትፈጠር እንደ አለመታደል ሆኖ በቤቷ በስሟ የሚነግድ መናፋቃን ገብተዉ እንዲህ አዋረዷት እንጂ እንኳን የአባቶች የምእመኗ ችግርም ሚድያ ላይ ጥቶ አያዉቀ በዉስጥ ይፈታል እንጂ ግን ይህ ማለት እንደነ ሳዊሮስ እንደነ ቄስ በላይ እንደነ አቡነ ሄኖክ ተብየ ተኩላወችን አይነት ማለቴ አይደለም እንደነ አቡነ ሩፋየል ተብየዉ አነሱ ለአመታት ዉስጧን ሲቦረቡሩን ሲያቆሽሹ የኖሩ ስለሆነ ጀርባቸዉም ስለሚታወቅ ሃገር ያወቀዉ ጸሃይ የሞቀዉ ነዉ ግን እንደነሱ አይነቶቹና ደጋፊወቻቸዉ ደግሞ ጓደኛ ፋለጋ የማይገባቸዉን ቅዱሳን አባቶች አንደሚያሳድዷቸዉ አትዘንጋ እናማ ሰከን በል ለምትናገረዉ ነገር!!