ጥያቄና መልስ "ዕብራውያን
#ዕብራውያን_2_14ላይ_ልጆቹ_የተባሉት_እነማን_ናቸው?
#Apostolic_church #ኢየሱስ_አብ_ነው #Jesus_is_the_Father
#የኢትዮጵያ_የሐዋርያዊት_ቤተክርስታያን #protestant #Apostolic_Church_of_Ethiopia
#Apostolic_Church_International_Fellowship
#Heavenly_Flesh_of_Jesus #ሰማያዊ_ሥጋ #ሁለተኛው_ሰወ_ኢየሱስ #the_second_man #የኢየሱስ_ሥጋ_ከሰማይ_ነው #የኢየሱስ_ስም_ጥምቀት #መዳን_በሌላ_በማንም_የለም #የውኃ_ጥምቀት_በኢየሱስ_ስም_ብቻ #water_baptism_in_Jesus_name #oby_acts_2_38 #የሐዋርያት_ሥራ_2_38 #ከውኃና_ከመንፈስ_መወለድ #ዳግም_ልደት #born_again #born_of_water_and_spirit
#Apostolic_Generation
#ApostolicSong
#Biblical_debate #የመጽሐፍ_አዱስ_ውይይት
#acifna #apostolicchurchsongs #hawaryawitmezmur #pator_bereket_matewos #ቄስ_በረከት_ማቴዎስ
#Apostolic_doctrine
#onlyjesus #ኢየሱስ_ብቻ
#Apostolic_doctrine #ሥላሴ #Trinity
#onlyjesus
Follow me on:
www.tiktok.com/@tame_apo?_t=8...
On Facebook page:
profile.php?...
Telegram:
t.me/kalu2023
Пікірлер: 123
ወንድም ቤኪ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ 👐👐ተባረክ
ቤኪዬ ኢየሱስ ይባርክህ ጆሮ ያለው ሁሉ ይስማ ኢየሱስ ያለ የነበረ የፍጥረታት ሁሉ ፈጣሪ ነው አይዞህ በርታ የአብርሃም አምላክ ካንተ ጋር ነው ካንተ ጋር ይሁን አሜንን ☝️👋👋💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪
እንዴት ደስ የሚል ምስክርነት ነው woooo እየሱስ ይባርክህ ቤኪ 🥰🥰🥰🥰🥰🥰
አዎ በትክክል ገልፀከዋል ወንድም በረከት።
እዮሲያስ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ
❤❤❤❤ጌታ ኢየሱስ ዘመንህን ይባርክ ዎድማችን በክ❤
ወንድም በረከት ኢየሱስ ይባርክ❤❤❤❤
ቤኪ ተባረክ አሁንም እግ/ር ጨምሮ ሀይሉን ይስጥክ
ኢየሱስ ይመስገን... ሁሉ በፍቅር ይሁን......
የእውነት ወንጌል የሚሰበከው ሐዋሪያዊት ቸርች ብቻ ነው ሰለ አንድ አምላክ ብቻ
የ እውነት ወ ንግል ያሸንፈአለ 👏🙏🙏♥️♥️
ጌታ የኢሱስ ይባርክህ ቤኪ
ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ ወንድም ቤኪ❤❤❤❤
በኪ ውንድሜ በርታ እንወዳለን
Eyesuse yebarkeh baki🙏🙏🙏🙌
Egziabher Yimesgen!! Beki tebarek.
Br Beki Tebarkln Gudachewn eyawetaha nw beadebabay!❤❤❤❤
የእውነት ወንጌል ያሸንፋል
God bless you brother Beki
God bless you Pastor Bk!
Eyesus yibarek beki
ተባረኩ
በጣም የሜገርመው ፕሮሴስታቶች ቀርብት በደንብ እናውቃቸዋለን ከመጽሐፍ ቅዱስ የተነሱበትን ጥቅስ ይተዉና የሜሰማቸው ካገኙ እራሳቸውን በጣም ከየኢሱስ ቀጥታ በመንፈሰ በጀሮ እንደሜሰማ አስመሰለው ድምጻቸውን እየቀያየሩ ብዙ ሰዎችን ገራ ያጋባሉ በጣም የሜያሳዝኑት ግን ጌታ ተናገረን በለው በእነሱ መንፈስ እየሄዱ ያሉት ሰዎች ነው
Iyesus kiristos yibarik 🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
Paster Beki i very love you God bless you .
በረከት እሚሉህ: ንቀትህ እና አነጋገርህ ያቅለሸልሻል
ኢየሱስ ብቻዉን ጌታ ነዉ 🥰🥰🥰🥰🥰
Beki geta eyesuse tsegawun yabizalik 💞💞💞
የኤልያስ አምላክ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ነዉ በርታ
2ኛ ዮሐንስ 1 9፤ ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት።
God bless you Beki
ዮሐንስ 17፥ 1-2፤ ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ወደ ሰማይ ዓይኖቹን አነሣና እንዲህ አለ፦ አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደርሶአል፤ ልጅህ ያከብርህ ዘንድ፥ በሥጋም ሁሉ ላይ ሥልጣን እንደ ሰጠኸው፥ ለሰጠኸው ሁሉ የዘላለምን ሕይወት ይሰጣቸው ዘንድ ልጅህን አክብረው። 3፤ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት። 4፤ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤ 5፤ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ። 6፤ ከዓለም ለሰጠኸኝ ሰዎች ስምህን ገለጥሁላቸው። የአንተ ነበሩ ለእኔም ሰጠሃቸው፤ 7፤ ቃልህንም ጠብቀዋል። የሰጠኸኝ ሁሉ ከአንተ እንደ ሆነ አሁን ያውቃሉ፤
ያሸንፋል የእውነት ወንጌል
1ኛ ዮሐንስ 4 14፤ እኛም አይተናል አባትም ልጁን የዓለም መድኃኒት ሊሆን እንደ ላከው እንመሰክራለን። 15፤ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ በሚታመን ሁሉ እግዚአብሔር በእርሱ ይኖራል እርሱም በእግዚአብሔር ይኖራል። 16፤ እኛም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አውቀናል፥ አምነንማል። እግዚአብሔር ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል።
juses bless you more Go on like this
Pastor Bekin tebarekln kemalet wuch mn libel!
ቤኪዬ ዛሬ በደንብ ነው ያሳከኝ!!ተረትተረት የላምበረት እያልክ ብትሰማ!!
Ayzon bereket atdenaber....mnm aynefam
የዮሐንስ ራእይ 3 12፤ ድል የነሣው በአምላኬ መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፥ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ የአምላኬን ስምና የአምላኬን ከተማ ስም፥ ማለት ከሰማይ ከአምላኬ ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ አዲሱንም ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ። የዮሐንስ ራእይ 3 21፤ እኔ ደግሞ ድል እንደ ነሣሁ ከአባቴም ጋር በዙፋኑ ላይ እንደተቀመጥሁ፥ ድል ለነሣው ከእኔ ጋር በዙፋኔ ላይ ይቀመጥ ዘንድ እሰጠዋለሁ።
Hey my name is Yared I live in the USA in the state of Florida I just recently started following wongelawi Bereket God bless him I need to join and also want materials how do I get in touch with wongelawi Bereket
Beki geta eyesus ybarkh endh new yewengel tbeka malet !!
ወንድም በሰከት እየሱስ አብዝቶ ይባርክሕ
Jesus bless you for glorifying Jesus
የዮሐንስ ወንጌል 13 3፤ ኢየሱስ አብ ሁሉን በእጁ እንደ ሰጠው ከእግዚአብሔርም እንደ ወጣ ወደ እግዚአብሔርም እንዲሄድ አውቆ፥ 4፤ ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤
ቄስ በረከት ኢየሱስ ዘመንህን ይባርክ!
bereket nisiha giba, bizu hizib new eyasatic yalehew
@TigMat-ku6fz
2 ай бұрын
Enanite mechi tebalachu metsihafi qidus satanebu bepasteru yemitnedut msitewalun yistachu
@YenuMelese-p4q
6 күн бұрын
Erasih niseha giba siletenagerkat kalina sile mulu hatiatih, hawariyat sira 2:38,Lukas 24:45-47 anbib befikir
ሚስትና ልጆች ካሉህ አዝንልቸዋለው: በተለይ ለሚስትህ(ካገባህ)
Wangel yashanefale
Yosi geta yibarki
Poster Bereket woys pastor Bereket yeteteyekewun mabrarat alchalk woy madamet alchalk mawenabed wunbidina yimeslal
Egiziyabyer Yibarkih Wishetachew Yigalet
የዮሐንስ ወንጌል 17 20-21፤ ሁሉም አንድ ይሆኑ ዘንድ፥ ከቃላቸው የተነሣ በእኔ ስለሚያምኑ ደግሞ እንጂ ስለ እነዚህ ብቻ አልለምንም፤ አንተ እንደ ላክኸኝ ዓለም ያምን ዘንድ፥ አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ። 22-23፤ እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል። 24፤ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር ስለ ወደድኸኝ የሰጠኸኝን ክብሬን እንዲያዩ እኔ ባለሁበት የሰጠኸኝ እነርሱ ደግሞ ከእኔ ጋር ይሆኑ ዘንድ እወዳለሁ። 25፤ ጻድቅ አባት ሆይ፥ ዓለም አላወቀህም፥ እኔ ግን አወቅሁህ እነዚህም አንተ እንደ ላክኸኝ አወቁ፤ 26፤ እኔንም የወደድህባት ፍቅር በእነርሱ እንድትሆን እኔም በእነርሱ፥ ስምህን አስታወቅኋቸው አስታውቃቸውማለሁ።
እውነት ያሸንፋል!!!!!!!!
❤❤❤❤
❤❤❤❤❤❤❤
Eyesus abizito yibarkh wondim beki
Eyosi is one of the most respected and knowledgeable individuals. Bereket thought he is arguing with an average Protestant believe. He his gravely mistaken.
@kassagurmessamelka7950
11 ай бұрын
“የኵነኔ አገልግሎት ክብር ከሆነ፥ ይልቅ የጽድቅ አገልግሎት በክብር አብዝቶ ይበልጣልና።” - 2ኛ ቆሮ 3፥9 እናንተ ክብር የምትሉት ክብር እንዳልሆነ ሲገባችሁ ማን የበለጠ እንደከበረ ትረዳላችሁ “ሳላውቅ ነፍሴ በከበረው ሰረገላ ላይ አስቀመጠችኝ።” - መኃልየ. 6፥12
Were Becha yehone Ye Hawariat Bete menafeqan Pastor
ለመጠዬቅህ በፈት መግባባትን እወቅ።
ይሄ, በእናቴ እገሌ በአባቴ ደግሞ እገሌ ነኝ የሚለው የሚከፋፍል መንፈስ ክርስትና ውስጥም ገብቶ ክርስቶስን በአባቱ መለኮት በእናቱ ደግሞ ምድራዊ ሰው ነው ብሎ ከፍሎ ሰዎችን ከእ/ር መንግስት ለማራቅ አጋንንትና ለመንጋው የማይራሩ ጨካኝ አስተማሪዎች ያመጡት የስህተት ትምህርት ነው:: ወገኖች እንንቃ -ፊተኛው አዳም ከመሬት ከአፈር ነው -ኋለኛው አዳም ከሰማይ ከቃል ነው
WENDIM BEREKET YIESUS ABZITO TSEGA YISXI .ASETENYOCH NABIYATOCHI minim meszerja yelum zimbionaw yemin cacu
እኔ አሚገርመኝ በመሳቅ ሰውን ለማደናበር የሚሞክሩት ነገር ነው
beki by the way they are responsible and acountable for their speaking and their doctrine by jesus according Luk 17
ጥያቄ አለ ሰላም ነኝ
የሐዋርያት ወንጌል ፅኑ ነው ። የተፃፈው ቃሉም ምስክር ነው ። ስላሴን መፅሐፍ ቅዱስ አያውቅም ።
አምላክ ሰዉ ነው የሚል አልተፃፈም
እየሱስ ክርስቶስ ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ነው እየሱስ ክርስቶስ ከሞት ሲነሳ በአካል ነው ስለዚህ የእየሱስ ክርስቶስ ስጋ አልበሰበሰም የዳነው ደግሞ እየሱስ ክርስቶስን እንደ ግል አዳኙ አድርጎ ሲቀበል የማይሞተውን አካል ይለብሳል
የዮሐንስ ወንጌል 16 3፤ ይህንም የሚያደርጉባችሁ አብንና እኔን ስላላወቁ ነው።
Yhie bieki yemibal sew asaci nee
Ato berket gud honal iyosin atawukowum
Yedanutin new
ወንድም እዮስያሲ ለምንድነው መልሱን በደንብ ማትመሊሰው? አንተ ግን መዳን አትፈልግም? ሰዉ ከመስማት ይድናል ። ከልሰማ እንደትስ ይድናል?
Astemirew
eh hulu Zuriyaximtim ye egzerin manfes lemakilal nw amlak ayedlem le malet ay ye diablos shingala yegarmal andun eyesus yaskidal andun abat yelehum yilal andun dagmo manfeskidus amlak aydelem yasbilal.
ሥላሴና ስይጣን አንድ ናቸው
@teshomeararsalafo9277
Жыл бұрын
Wrong, if you don't know, do not write comment
@genenedagne8572
10 ай бұрын
False
አይ በረከት እውቀት=0% ድፍረት=100%
@Samsunga-gp3cc
Жыл бұрын
እውነትህን ነዉ?
Xiyaqawu.malis.yelem.wawu
☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍
ትእቢትህ ቀንሰህ ከወንድሞችህ በፍቅር ብትናጋገር ጥሩ ነበረ:: ምትናገሮ ነገር really ከ ክርስያን ኣማች ይከብዳል
የዮሐንስ ራእይ 3 4፤ ነገር ግን ልብሳቸውን ያላረከሱ በሰርዴስ ጥቂት ሰዎች ከአንተ ጋር አሉ፥ የተገባቸውም ስለ ሆኑ ነጭ ልብስ ለብሰው ከእኔ ጋር ይሄዳሉ። 5፤ ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም፥ በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ እመሰክርለታለሁ።
@kassagurmessamelka7950
11 ай бұрын
አባት የተባለው ማን እንደሆነ ከሌሎች ቪዲዮዎች እይ
Xiyaqe.lelanawu.malisu.lelanawu
Fittayidhawu.sawu.adaminawu.waleyidha.sawu.iyesusnawu
ሰውዬው እነሱ በአውዱ ሲሉ አንተ በጥቅሱ እያልክ ታምታታለህ እየሱስ ክርስቶስ ከማርያም ስጋን ካልነሳ ከሷ መወለዱ ለምን አስፈለገ እግዚአብሔር በእውነት የሚፈልጉትን ከእንደዚህ ያለ የክርስቶስን ስራ ከሚያቀል አስተምሮ ያስመልጥ ይሰውር
@abmyyaf8128
26 күн бұрын
ከማርያም ከነሳ የሚበሰብስ ሀጢያት ያለበት ነው ማለት ነው ስለዚህ የሚበሰብስ ሀጢየት ያለበት እንዴት ሀጢያት ሀጢያትን ያስወግዳል???ለዚህነው ወገን ከድንግል የተጸነሰው!!
በረከት ስታወራ እድሜህን የሚመጥን ንግግር አውራ ማላገጥ በዚህ እድሜህ ማላገጥ አይደብርህም ?
1ኛ ዮሐንስ 2 22፤ ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።
ስላሴ Tiktok መንደር ላይ ድራሹ እየጠፋ ነው!!!
ራእይ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ እንግዲህ እንዴት እንደ ተቀበልህና እንደ ሰማህ አስብ፥ ጠብቀውም ንስሐም ግባ። እንግዲያስ ባትነቃ እንደ ሌባ እመጣብሃለሁ በማናቸውም ሰዓት እንድመጣብህ ከቶ አታውቅም። ⁴ ነገር ግን ልብሳቸውን ያላረከሱ በሰርዴስ ጥቂት ሰዎች ከአንተ ጋር አሉ፥ የተገባቸውም ስለ ሆኑ ነጭ ልብስ ለብሰው ከእኔ ጋር ይሄዳሉ። ⁵ ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም፥ በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ እመሰክርለታለሁ። ⁶ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።
ፓስተር በረከት - ኤፌ 4:15 ብለህ የለጠፍከውን አንሳ :: ምክንያቱም በፍቅር ሳይሆን በማላገጥ ነው የምትናገረው ( not በፍቅር )🙄
በረከት ከመተቸት ይልቅ የገባህን ተናገር ማብራርያ አትቃወም
@yididyamaryihun7982
Жыл бұрын
ወንድም በረከት ተረት የሚተርኩልንን የሰው ወግ እና የፍልስፍና ትምህርት የሚያስተምሩንን እያጋለጠ እያብራራልን ነው እንጂ ወንድሜ ትችት ከሚመስልህ ግን ትችት ካልሆነው ንግግር ውስጥ አንተ የእውነቱን ትምህርት መልእክቱ ላይ አተኩር ላንተ ህይወት የሚሆንልህ እርሱ ስለሆነ ነው። ጎበዝ ሰው ማለት አነጣጥሮ ከላይ ከላይ ሳይሆን ከውስጥ የሚማርበትን ነገር አነጣጥሮ የሚማር ነው
ሰባልዮሳዊያን
@genenedagne8572
10 ай бұрын
What that?
መጽሐፈ ምሳሌ 30 4፤ ወደ ሰማይ የወጣ የወረደስ ማን ነው? ነፋስንስ በእጁ የጨበጠ ማን ነው? ውኃንስ በልብሱ የቋጠረ ማን ነው? የምድርን ዳርቻ ሁሉ ያጸና ማን ነው? ይህን ታውቅ እንደ ሆንህ፥ ስሙ ማን፡ የልጁስ ስም፡ ማን ነው? ይሄንን ጥያቄ መልሱት ኦንሊ ጂሰሶች !!!!!!!!!!!!!
@nattymu8471
Жыл бұрын
ይሄ ቃል ትንቢት አይደለ እንዴ brother😊
@eyobH
Жыл бұрын
@@nattymu8471 "መፅሐፈ ምሳሌ "የትንቢት መፅሐፍ ነውን ? ኢየሱስ በብሉይ ኪዳንም ልጅ ነው (የእግዚአብሔር ልጅ) ፥ደግሞም አምላክ ስለመሆኑ እግዚአብሔር አብ በእብራውያን ላይ ይመሰክርለታል! 👉🏼" ወደ ዕብራውያን 1 8፤ ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው። " 👉🏼ወደ ዕብራውያን 1 10፤ ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤ 👉🏼1ኛ ዮሐንስ 5 20፤ የእግዚአብሔርም ልጅ እንደ መጣ፥ እውነተኛም የሆነውን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደ ሰጠን እናውቃለን፤ እውነተኛም በሆነው በእርሱ አለን፥ እርሱም ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው።
ሰዉ እንዴት ኢየሱስ አብ ነዉ ብሎ ያምናል😂😂😂😂😂😂😂 ሆሆሆሆ መስቀል ላይ የተሰቀለዉ አብ ነዉ ልትሉን እንዳይሆን በረከት ጌታ ልብ ይስጥህ
@TigMat-ku6fz
2 ай бұрын
sitazazign le antchi yistish 😂😂😂😂😂😂
Kkkkkkk.temesgana.afee.bemisgana.molaa
የዮሐንስ ወንጌል 12 27፤ አሁን ነፍሴ ታውካለች ምንስ እላለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚህ ሰዓት አድነኝ። ነገር ግን ስለዚህ ወደዚህ ሰዓት መጣሁ። 28፤ አባት ሆይ፥ ስምህን አክብረው። ስለዚህም፦ አከበርሁት ደግሞም አከብረዋለሁ፡ የሚል ድምፅ ከሰማይ መጣ።
@ambeintsounds540
Жыл бұрын
1 Timothy 2 አማ - 1 ጢሞቴዎስ 5: አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤ ❤❤❤❤ 2 Corinthians 5 አማ - 2 ቆሮንቶስ 18: ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤ 19: እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ። ❤❤የእግዚአብሔር ቃል በእግዚአብሔር ቃል ነው ሚፈታው 🎉🎉Colossians 2 አማ - ቆላስይስ 8: እንደ ክርስቶስ ትምህርት ሳይሆን፥ እንደ ሰው ወግና እንደ ዓለማዊ እንደ መጀመሪያ ትምህርት ባለ በፍልስፍና በከንቱም መታለል ማንም እንዳይማርካችሁ ተጠበቁ። 9: በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና። 10: ለአለቅነትና ለሥልጣንም ሁሉ ራስ በሆነ በእርሱ ሆናችሁ ተሞልታችኋል። 11: የሥጋንም ሰውነት በመገፈፍ፥ በክርስቶስ መገረዝ፥ በእጅ ባልተደረገ መገረዝ በእርሱ ሆናችሁ ደግሞ ተገረዛችሁ።🎉🎉 አጠቃላይ መጽሃፍ ቅዱስ የሚሚናገረው አንድ አምላክ እንዳለ ፣እርሱም መንፈስ እንደሆነ ( ዮሃንስ ፬:፪፬) በስጋ እንደተገለጠ (1ጢሞቲዎስ 3:16) የተገለጠበት ሰውነት(ስጋ ) ደግሞ ሰማያዊ መሆኑን፣( 2 ቆሮንቶስ 15:45-54)
😂😂😂😂😂😂😂
በረከት ሲኦል አፋን ከፍታ እየጠበቀችክ ነው በጊዜ ንሰሐ ብትገባ ይሻልሃል 😢
@yididyamaryihun7982
Жыл бұрын
ሲኦል አፏን መክፈትዋን እኛ አላየናትም! መቼስ አፏን የከፈተችው ነፍሳት ርቧት ነው የሚሆነው ምክንያቱም ሰዎች ሁላ እውነቱን እያመኑ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እየተጠመቁ ከሲኦል አፍ እያመለጡ ስለሆነ ነው። ደግሞ አፏን መክፈቱዋን የሚያውቀው ወደ ሲኦል የቀረበው ነው አንተም ከሲኦል አፍ ራቅ እና እውነቱን ተቀበል ከሲኦል አፍ ራቅ መንግስተ ሰማያት ይሻላል።
@user-hl7qr6dd5y
Жыл бұрын
Eyesus yikir yibelik tew wede ewunet temeles keTrinity telakek yalebeleziya Gehanem lante nw!
@tekalgnhailemichael493
Жыл бұрын
@mengistumolla5184ከወንጌል አማኞች ወጥተህ እነሱ ጋር የገባከው እኮ መጀመሪያም ወንጌሉን በሚገባ ባለማወቅህ ነው ብታቅ ኖሮ ትክክል እንዳልሆኑ ማሳየት ትችል ነበር ለምን እውነት ካለ እነርሱ ጋር እኛ አንሄድም ስላልበራልን ነው 😅 ስማኝ ይህ የህይወት ጉዳይ ነው ውይይቱን ከሰማክ በአግባቡ ክርስቶስ የለበሰው ስጋ እኛ ወደ ፊት የምንለብሰው የትንሣኤ ስጋ ነው እያለ ነው በረከት ይህ ከሆነ የትንሣኤ ሰውነት ደግሞ እንደ 1ኛ ቆሮንቶስ የሚሞተው የማይሞተውን ይለብሳል ይላል የትንሣኤ አካል የሚሞት አደለም አየክ ክርስቶስ የማይሞተውን ስጋ ለብሶ ነው የሞተው እያለ ነው እስቲ ራስህን ጠይቅ የሚሞተው የማይሞተውን ይለብሳል እየተባለ የማይሞት እንደሆነ ቃሉ እየነገረን የማይሞተው ስጋ ነው የሞተው እንዴት ይባላል ይህ ቃሉን መጋጨት ነው ሲቀጥል እኛ አሁን የለበስነው ሰውነት ኅጢአት አጠቃው እንጂ ሰውነታችን በራሱ ኀጢአት አይደለም ለዛ ዳዊት መዝሙር ላይ ነፍሴ ሰውነቴም አጥንቴም ጅማቴም እግዚአብሔር አመስግኑ ይላል ስጋችን በራሱ ኀጢአት አደለም በኃጢአት ደካማ ሆነ እንጂ ኢየሱስ ደግሞ ሃጢአት ሚባል ስለማያውቀው ቅዱስ ነው በስጋውም መበስበስን ያይ ዘንድ ቅዱሱን አትተወውምና ሐዋ 2:31 አንብበው 🙏🙏
"ማርያም ፀንሳ" ብሎ የሚያብራራው እኮ እናንተ የኢየሱስ ስጋ "ቱታ" ነው ስለምትሉ ነው !
@betse444
Жыл бұрын
tuta yemitlewn lemn korteh wesedk keza befitna behuala yetebrarawn alsemahim malet nw?
@TigMat-ku6fz
2 ай бұрын
yemitlutin sitatu korito ketayi atihun le ewunetu wongel tegezu eyesus abat new
ወንድሜ በረከት ረጋ በል ትሁት ሁን አትቆጣ አትሳደብ
@menta6786
9 ай бұрын
በረከት ብዙ ጊዜ ሰዉን ማኮሰስ ይወዳል please ምከሩት😂😂😂
ሰማያዊ ስጋ የሚባል ነገር ከየት ነው ያመጣችሁት ? የማርያም ስጋ የሰው ስጋ አይደለም ነው አይደል እንዴ የምትሉት? ኢየሱስ የለበሰው ስጋ የሰው ካልሆነ ለምን ተራበ? ለምንስ ቆርሶ በላ ከማረጉ በፊት ? ኢየሱስም በሰውና በእግዚአብሔር ፊት በሞገስና በቁመት ያድግ ነበር የሚለውንስ ቃል ምን ልታረጉት ነው ? ስጋው ላይ ከሆነ ጥያቄው የመጀመሪያው አዳም በስጋው ብቻ ነው ሃጢአት የሰራው ማለት ነው ? ኢየሱስ እኮ በብሉይ ኪዳንም ልጅ ነበር ! 👉 መጽሐፈ ምሳሌ 30 4፤ ወደ ሰማይ የወጣ የወረደስ ማን ነው? ነፋስንስ በእጁ የጨበጠ ማን ነው? ውኃንስ በልብሱ የቋጠረ ማን ነው? የምድርን ዳርቻ ሁሉ ያጸና ማን ነው? ይህን ታውቅ እንደ ሆንህ፥ ስሙ ማን፡ የልጁስ ስም፡ ማን ነው?
@mesfinbekele3730
Жыл бұрын
ቃል ስጋ ሆነ ነው የሚለው።እኛ ሰዎች ከፊተኛው አዳም ከአፈር ነን።
በረከት ከመተቸት ይልቅ የገባህን ተናገር ማብራርያ አትቃወም
@yididyamaryihun7982
Жыл бұрын
ወንድም በረከት ተረት የሚተርኩልንን የሰው ወግ እና የፍልስፍና ትምህርት የሚያስተምሩንን እያጋለጠ እያብራራልን ነው እንጂ ወንድሜ ትችት ከሚመስልህ ግን ትችት ካልሆነው ንግግር ውስጥ አንተ የእውነቱን ትምህርት መልእክቱ ላይ አተኩር ላንተ ህይወት የሚሆንልህ እርሱ ስለሆነ ነው። ጎበዝ ሰው ማለት አነጣጥሮ ከላይ ከላይ ሳይሆን ከውስጥ የሚማርበትን ነገር አነጣጥሮ የሚማር ነው