ተቤዥቼሃለሁና አትፍራ ኢሳ 43:1-2- በመምሕር ዶ/ር ዘበነ ለማ (Memher Dr Zebene Lemma)
ትንቢተ ኢሳይያስ 43:1-2
1፤ አሁንም ያዕቆብ ሆይ፥ የፈጠረህ፥ እስራኤልም ሆይ፥ የሠራህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ተቤዥቼሃለሁና አትፍራ፤ በስምህም ጠርቼሃለሁ፥ አንተ የእኔ ነህ።
2፤ በውኃ ውስጥ ባለፍህ ጊዜ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፥ በወንዞችም ውስጥ ባለፍህ ጊዜ አያሰጥሙህም፤ በእሳትም ውስጥ በሄድህ ጊዜ አትቃጠልም፥ ነበልባሉም አይፈጅህም።
Пікірлер: 545
Ye memeheranochachinn Tmheret. Le mastelalef Stfelgu. Edezhi Srhat. Balew. Yhun Kale hywetn Yasemaln. Memeherachn
አባታችን ኑሩልን ዕድሜና ጤና ይስጥልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን እግዚአብሔር እናንተን የሰጠን ክብሩ ይስፋ !!
ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን 🤲❤❤
" እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።" ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።" ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።" ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።" ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።" ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።"
@user-jg3rd3ks2g
7 жыл бұрын
Amen AMEN amen Ketatchu አሜንንን
መምህር በጣም ፍርሃት በተሰማኝ ሰዓት ነው ይህንን ትምህርት ያገኘሁት። ቃለ ህይወት ያሰማልን። የአገልግሎት ዘመንዎን እግዚአብሔር ይባርክ። በፀሎታችሁ አስቡኝ እህተ ጊዮርጊስ
ቀለህይዋት ያስማልን ማምህርችን አሜን አሜን አሜን
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር የድንግል ማርያም ልጅ ጌታ ፀጋውን ያብዛልን አሜን(3)!!!!
አምላኬ ሆይ እንደቃልህ ይደረግልኝ።
@trustinjesuschrist6933
3 жыл бұрын
ኢየሱስ ክርስቶስ በጣም ይወዳችኋል እናም እምነታችንን በእሱ ላይ ካደረግን እና በእርሱ ላይ ካመንን እርሱ ከኃጢአታችን ያድነናል! ምክንያቱም ሁላችንም ኃጢአት ሠርተናል እናም ከአምላክ ፍጹም ክብር ጎድለናል (ሮሜ 3 23) እናም የኃጢአት ደመወዝ የዘላለም ሞት ነው! (ሮሜ 6 23) ግን የእግዚአብሔር ስጦታ ይህ ነው ዮሐ 3 16-21 በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው ዓለምን ለመኮነን አይደለም ነገር ግን ዓለምን ለማዳን ነው። በእርሱ የሚያምን ሁሉ አይፈረድበትም ፣ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ ቀድሞውኑ ተፈርዶበታል ፍርዱ ይህ ነው-ብርሃን ወደ ዓለም መጥቷል ፣ ግን ሰዎች በምትኩ ጨለማን ወደዱ ሥራቸው ክፉ ስለነበረ የብርሃን ነው ፤ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላል ፣ ሥራቸውም እንዳይገለጥ በመፍራት ወደ ብርሃን አይመጣም ፤ በእውነት የሚኖር ግን በግልጥ እንዲታይ ወደ ብርሃን ይወጣል። ያደረጉት ነገር በእግዚአብሔር ፊት ተደረገ ብሏል ፡፡ እና ሮሜዎች 10 9-13 በአፍህ “ኢየሱስ ጌታ ነው” ካልክ እና እግዚአብሔር ከሞት እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህ ፡፡ አምነህ የምትጸድቅ በልብህ ነውና እናም እምነትህን የምትናገር በአፍህ ከአፍህ ነው የሚድነው ፡፡ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት ስለሌለ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት የለምና እንደሚል መጽሐፍ ፣ እርሱ ጌታ የሁሉም ጌታ ነው ፣ ለሚጠሩትም ሁሉ እጅግ ይባርካል። በጌታ ስም ይድናል። ስለዚህ እግዚአብሔር ባልጠበቅነው ጊዜ ይመጣል ፣ እናም እምነታችንን በእርሱ ላይ ካመንን በእርሱ ላይ የምንተማመን ከሆነ ጸጋውን ይሰጠናል እናም የደሙን ጽድቅ ይለብሰናል (ግን በእርግጥ ሞት ሊይዘው አልቻለም ፣ ተነስቷል! ) እናም ከእንግዲህ ሞት ወይም ሀዘን ወይም ማልቀስ በማይኖርበት በመንግስቱ የዘላለም ሕይወት እናገኛለን። የቀደሙት ነገሮች አልፈዋልና ከዚህ በኋላ ሥቃይ አይኖርም። እሱ በጣም ስለሚወድህ! (ሮሜ 5: 6-8) ግን እሱን ከካድነው እና እምቢ ካልን እና እግዚአብሔርን ለመከተል ከኃጢአታችን ንስሃ ካልገባን ሁለተኛው ሞት በሆነው በእሳት እና በዲን በሚቃጠለው ሐይቅ ውስጥ የእኛ ድርሻ ይኖረናል ፡፡ ምክንያቱም ሐሰተኛ ፣ ሌባ ፣ ተሳዳቢ (የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ እንደ ቁጣ ቃል ወይም ንዴት ወይም ቁጣ ለመግለጽ) እና አመንዝራም የለም (ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴዎስ 5 ላይ እንደተናገረው አንድን ሰው ዝም ብሎ የሚመኝ ሁሉ አመንዝራ ነው ፡፡ በልብ) ወደ መንግስተ ሰማያት ይገባል ፡፡ ስለዚህ እነዚህን ቃላት ስማ ፣ ንስሐ ግባ እና ወንጌልን እመን! ኢየሱስ ክርስቶስን ተቀበል እና እሱ ይቅር እንዲልህ እና በእውነት እና በእውነተኛ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም ይህ ዓለም በጭራሽ ሊሰጥህ ወይም በአንተ ውስጥ ሊፈጽም በማይችለው ሕይወት እንዲሰጥህ! እናም እሱ የሚሰጣችሁ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም በጭራሽ አይጠፉም ወይም አይጠፉም። ይህ ይህ ነው እስካሁን ያላደረጉት እና ኢየሱስ ክርስቶስ ገና ያዳነዎት ካልሆነ በተጨማሪ ጊዜ ሲኖርዎት እባክዎን ይህንን ቻናል እዚህ ላይ “የክርስቶስ ይቅርባይነት ሚንስትሮች” የተባለውን ቻናል በመመልከት ምን እንደሚሉ መስማት ይገባል ክብር ወደ እግዚአብሔር ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት! 🙌👑💟
@eemyeemy8780
Жыл бұрын
አምላኬ ሆይ እንደቃህ ይደግልኝ
ቃል ሂወት ያሰማልኝ እድሜና ጤና ይስጥልኝ ጌታ ወንድሜ
እግዚአብሔር ይባርክ መፅናናትን በምፈልግበት ሰአት እና ከፍርሃት ለማላቀቅ በምታገልበት ሰአት ይህን ስብከት በማግኘቴ ደስተኛ ነኝ። በአህዛብ አገር ሆኜ እግዚአብሔር ብዙ ተአምራትን አርጎልኛል ግን አልላቀቅ ያልኩት ፍርሃት እንቅልፍ ያሳጣኛል። ዛሬ ግን ይህ ስብከት ለኔ ይረዳኛል ደጋግሜ አሰማዋለው ለኔ ትልቅ ዋጋ አለው። ዘመንህ የተባረከ ይሁን🙏🏽
@yemaryamlij429
6 жыл бұрын
Amen kale hewot yasemaln mengste semayatn yawerseln
@trustinjesuschrist6933
3 жыл бұрын
ኢየሱስ ክርስቶስ በጣም ይወዳችኋል እናም እምነታችንን በእሱ ላይ ካደረግን እና በእርሱ ላይ ካመንን እርሱ ከኃጢአታችን ያድነናል! ምክንያቱም ሁላችንም ኃጢአት ሠርተናል እናም ከአምላክ ፍጹም ክብር ጎድለናል (ሮሜ 3 23) እናም የኃጢአት ደመወዝ የዘላለም ሞት ነው! (ሮሜ 6 23) ግን የእግዚአብሔር ስጦታ ይህ ነው ዮሐ 3 16-21 በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው ዓለምን ለመኮነን አይደለም ነገር ግን ዓለምን ለማዳን ነው። በእርሱ የሚያምን ሁሉ አይፈረድበትም ፣ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ ቀድሞውኑ ተፈርዶበታል ፍርዱ ይህ ነው-ብርሃን ወደ ዓለም መጥቷል ፣ ግን ሰዎች በምትኩ ጨለማን ወደዱ ሥራቸው ክፉ ስለነበረ የብርሃን ነው ፤ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላል ፣ ሥራቸውም እንዳይገለጥ በመፍራት ወደ ብርሃን አይመጣም ፤ በእውነት የሚኖር ግን በግልጥ እንዲታይ ወደ ብርሃን ይወጣል። ያደረጉት ነገር በእግዚአብሔር ፊት ተደረገ ብሏል ፡፡ እና ሮሜዎች 10 9-13 በአፍህ “ኢየሱስ ጌታ ነው” ካልክ እና እግዚአብሔር ከሞት እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህ ፡፡ አምነህ የምትጸድቅ በልብህ ነውና እናም እምነትህን የምትናገር በአፍህ ከአፍህ ነው የሚድነው ፡፡ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት ስለሌለ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት የለምና እንደሚል መጽሐፍ ፣ እርሱ ጌታ የሁሉም ጌታ ነው ፣ ለሚጠሩትም ሁሉ እጅግ ይባርካል። በጌታ ስም ይድናል። ስለዚህ እግዚአብሔር ባልጠበቅነው ጊዜ ይመጣል ፣ እናም እምነታችንን በእርሱ ላይ ካመንን በእርሱ ላይ የምንተማመን ከሆነ ጸጋውን ይሰጠናል እናም የደሙን ጽድቅ ይለብሰናል (ግን በእርግጥ ሞት ሊይዘው አልቻለም ፣ ተነስቷል! ) እናም ከእንግዲህ ሞት ወይም ሀዘን ወይም ማልቀስ በማይኖርበት በመንግስቱ የዘላለም ሕይወት እናገኛለን። የቀደሙት ነገሮች አልፈዋልና ከዚህ በኋላ ሥቃይ አይኖርም። እሱ በጣም ስለሚወድህ! (ሮሜ 5: 6-8) ግን እሱን ከካድነው እና እምቢ ካልን እና እግዚአብሔርን ለመከተል ከኃጢአታችን ንስሃ ካልገባን ሁለተኛው ሞት በሆነው በእሳት እና በዲን በሚቃጠለው ሐይቅ ውስጥ የእኛ ድርሻ ይኖረናል ፡፡ ምክንያቱም ሐሰተኛ ፣ ሌባ ፣ ተሳዳቢ (የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ እንደ ቁጣ ቃል ወይም ንዴት ወይም ቁጣ ለመግለጽ) እና አመንዝራም የለም (ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴዎስ 5 ላይ እንደተናገረው አንድን ሰው ዝም ብሎ የሚመኝ ሁሉ አመንዝራ ነው ፡፡ በልብ) ወደ መንግስተ ሰማያት ይገባል ፡፡ ስለዚህ እነዚህን ቃላት ስማ ፣ ንስሐ ግባ እና ወንጌልን እመን! ኢየሱስ ክርስቶስን ተቀበል እና እሱ ይቅር እንዲልህ እና በእውነት እና በእውነተኛ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም ይህ ዓለም በጭራሽ ሊሰጥህ ወይም በአንተ ውስጥ ሊፈጽም በማይችለው ሕይወት እንዲሰጥህ! እናም እሱ የሚሰጣችሁ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም በጭራሽ አይጠፉም ወይም አይጠፉም። ይህ ይህ ነው እስካሁን ያላደረጉት እና ኢየሱስ ክርስቶስ ገና ያዳነዎት ካልሆነ በተጨማሪ ጊዜ ሲኖርዎት እባክዎን ይህንን ቻናል እዚህ ላይ “የክርስቶስ ይቅርባይነት ሚንስትሮች” የተባለውን ቻናል በመመልከት ምን እንደሚሉ መስማት ይገባል ክብር ወደ እግዚአብሔር ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት! 🙌👑💟
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን።
የምርጦች ምርጥ የአገልግሎትህ ዘመንህ ይባርክህ ጌታ
አሜን አሜን አሜን ቂለ ህይወትን ያሰማልን
የሰማነውን በልቦናችን ያሳድርልን መምህር እድሜ ጤነወትን ይስጥልን ያገልግሎት ዘመንወን ይባርክልን
ቃለህይወት ያስማልን
የኦርቶድክሰ እንቁ መ ምህራችን እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን
Amen amen amen kal haywat yasemalen
ቃለህወት ያሰማልን እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ መምህራችን
kale hywot yasemalen amen amen amen amen amen amen amen
ሀይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሀሉን እችላለሁ አሜን ❤ ተመስገን ጌታየ
አሜንንን ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልክ አሜንንን
አሜን.አሜን.አሜን.በእውነት.አጥንት.የሚለመልም.ትምህርት.ነው።ለመምህራችን.እድሜ.ጤና.ይስጥልን.ቃለ.ህይውት.ያስማልን.መንግስተ.ስማያት.ያዊርስልን
አሜን አሜን አሜን እባኮን በፀሎት አስቡኝ በጣም የምያስፈራኝ ነገር አለ።
እውነት ነው.እምነት.ቢኖረን.ቅንጣት.ያህል.ባልፈራን.አሜን
@trustinjesuschrist6933
3 жыл бұрын
ኢየሱስ ክርስቶስ በጣም ይወዳችኋል እናም እምነታችንን በእሱ ላይ ካደረግን እና በእርሱ ላይ ካመንን እርሱ ከኃጢአታችን ያድነናል! ምክንያቱም ሁላችንም ኃጢአት ሠርተናል እናም ከአምላክ ፍጹም ክብር ጎድለናል (ሮሜ 3 23) እናም የኃጢአት ደመወዝ የዘላለም ሞት ነው! (ሮሜ 6 23) ግን የእግዚአብሔር ስጦታ ይህ ነው ዮሐ 3 16-21 በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው ዓለምን ለመኮነን አይደለም ነገር ግን ዓለምን ለማዳን ነው። በእርሱ የሚያምን ሁሉ አይፈረድበትም ፣ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ ቀድሞውኑ ተፈርዶበታል ፍርዱ ይህ ነው-ብርሃን ወደ ዓለም መጥቷል ፣ ግን ሰዎች በምትኩ ጨለማን ወደዱ ሥራቸው ክፉ ስለነበረ የብርሃን ነው ፤ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላል ፣ ሥራቸውም እንዳይገለጥ በመፍራት ወደ ብርሃን አይመጣም ፤ በእውነት የሚኖር ግን በግልጥ እንዲታይ ወደ ብርሃን ይወጣል። ያደረጉት ነገር በእግዚአብሔር ፊት ተደረገ ብሏል ፡፡ እና ሮሜዎች 10 9-13 በአፍህ “ኢየሱስ ጌታ ነው” ካልክ እና እግዚአብሔር ከሞት እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህ ፡፡ አምነህ የምትጸድቅ በልብህ ነውና እናም እምነትህን የምትናገር በአፍህ ከአፍህ ነው የሚድነው ፡፡ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት ስለሌለ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት የለምና እንደሚል መጽሐፍ ፣ እርሱ ጌታ የሁሉም ጌታ ነው ፣ ለሚጠሩትም ሁሉ እጅግ ይባርካል። በጌታ ስም ይድናል። ስለዚህ እግዚአብሔር ባልጠበቅነው ጊዜ ይመጣል ፣ እናም እምነታችንን በእርሱ ላይ ካመንን በእርሱ ላይ የምንተማመን ከሆነ ጸጋውን ይሰጠናል እናም የደሙን ጽድቅ ይለብሰናል (ግን በእርግጥ ሞት ሊይዘው አልቻለም ፣ ተነስቷል! ) እናም ከእንግዲህ ሞት ወይም ሀዘን ወይም ማልቀስ በማይኖርበት በመንግስቱ የዘላለም ሕይወት እናገኛለን። የቀደሙት ነገሮች አልፈዋልና ከዚህ በኋላ ሥቃይ አይኖርም። እሱ በጣም ስለሚወድህ! (ሮሜ 5: 6-8) ግን እሱን ከካድነው እና እምቢ ካልን እና እግዚአብሔርን ለመከተል ከኃጢአታችን ንስሃ ካልገባን ሁለተኛው ሞት በሆነው በእሳት እና በዲን በሚቃጠለው ሐይቅ ውስጥ የእኛ ድርሻ ይኖረናል ፡፡ ምክንያቱም ሐሰተኛ ፣ ሌባ ፣ ተሳዳቢ (የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ እንደ ቁጣ ቃል ወይም ንዴት ወይም ቁጣ ለመግለጽ) እና አመንዝራም የለም (ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴዎስ 5 ላይ እንደተናገረው አንድን ሰው ዝም ብሎ የሚመኝ ሁሉ አመንዝራ ነው ፡፡ በልብ) ወደ መንግስተ ሰማያት ይገባል ፡፡ ስለዚህ እነዚህን ቃላት ስማ ፣ ንስሐ ግባ እና ወንጌልን እመን! ኢየሱስ ክርስቶስን ተቀበል እና እሱ ይቅር እንዲልህ እና በእውነት እና በእውነተኛ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም ይህ ዓለም በጭራሽ ሊሰጥህ ወይም በአንተ ውስጥ ሊፈጽም በማይችለው ሕይወት እንዲሰጥህ! እናም እሱ የሚሰጣችሁ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም በጭራሽ አይጠፉም ወይም አይጠፉም። ይህ ይህ ነው እስካሁን ያላደረጉት እና ኢየሱስ ክርስቶስ ገና ያዳነዎት ካልሆነ በተጨማሪ ጊዜ ሲኖርዎት እባክዎን ይህንን ቻናል እዚህ ላይ “የክርስቶስ ይቅርባይነት ሚንስትሮች” የተባለውን ቻናል በመመልከት ምን እንደሚሉ መስማት ይገባል ክብር ወደ እግዚአብሔር ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት! 🙌👑💟
ቃል ህይውት ያስማልን ፀጋውን ያብዛልን
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን መምህራችን እረጅም እድሜና ጤና ይስጥልን
አሜን አሜን አሜን ሀይል በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለው እግዙብሔር የአይል መንፈስ ነው የሰጠኝ አሜን እግዙብሔር አይጠየፈንም ምህረቱ ብዙ ነው በእምነት መፆናት ይስጠን በእርሱ ማመን ነው እሱ ከኛ ጋር ነው !
@trustinjesuschrist6933
3 жыл бұрын
ኢየሱስ ክርስቶስ በጣም ይወዳችኋል እናም እምነታችንን በእሱ ላይ ካደረግን እና በእርሱ ላይ ካመንን እርሱ ከኃጢአታችን ያድነናል! ምክንያቱም ሁላችንም ኃጢአት ሠርተናል እናም ከአምላክ ፍጹም ክብር ጎድለናል (ሮሜ 3 23) እናም የኃጢአት ደመወዝ የዘላለም ሞት ነው! (ሮሜ 6 23) ግን የእግዚአብሔር ስጦታ ይህ ነው ዮሐ 3 16-21 በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው ዓለምን ለመኮነን አይደለም ነገር ግን ዓለምን ለማዳን ነው። በእርሱ የሚያምን ሁሉ አይፈረድበትም ፣ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ ቀድሞውኑ ተፈርዶበታል ፍርዱ ይህ ነው-ብርሃን ወደ ዓለም መጥቷል ፣ ግን ሰዎች በምትኩ ጨለማን ወደዱ ሥራቸው ክፉ ስለነበረ የብርሃን ነው ፤ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላል ፣ ሥራቸውም እንዳይገለጥ በመፍራት ወደ ብርሃን አይመጣም ፤ በእውነት የሚኖር ግን በግልጥ እንዲታይ ወደ ብርሃን ይወጣል። ያደረጉት ነገር በእግዚአብሔር ፊት ተደረገ ብሏል ፡፡ እና ሮሜዎች 10 9-13 በአፍህ “ኢየሱስ ጌታ ነው” ካልክ እና እግዚአብሔር ከሞት እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህ ፡፡ አምነህ የምትጸድቅ በልብህ ነውና እናም እምነትህን የምትናገር በአፍህ ከአፍህ ነው የሚድነው ፡፡ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት ስለሌለ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት የለምና እንደሚል መጽሐፍ ፣ እርሱ ጌታ የሁሉም ጌታ ነው ፣ ለሚጠሩትም ሁሉ እጅግ ይባርካል። በጌታ ስም ይድናል። ስለዚህ እግዚአብሔር ባልጠበቅነው ጊዜ ይመጣል ፣ እናም እምነታችንን በእርሱ ላይ ካመንን በእርሱ ላይ የምንተማመን ከሆነ ጸጋውን ይሰጠናል እናም የደሙን ጽድቅ ይለብሰናል (ግን በእርግጥ ሞት ሊይዘው አልቻለም ፣ ተነስቷል! ) እናም ከእንግዲህ ሞት ወይም ሀዘን ወይም ማልቀስ በማይኖርበት በመንግስቱ የዘላለም ሕይወት እናገኛለን። የቀደሙት ነገሮች አልፈዋልና ከዚህ በኋላ ሥቃይ አይኖርም። እሱ በጣም ስለሚወድህ! (ሮሜ 5: 6-8) ግን እሱን ከካድነው እና እምቢ ካልን እና እግዚአብሔርን ለመከተል ከኃጢአታችን ንስሃ ካልገባን ሁለተኛው ሞት በሆነው በእሳት እና በዲን በሚቃጠለው ሐይቅ ውስጥ የእኛ ድርሻ ይኖረናል ፡፡ ምክንያቱም ሐሰተኛ ፣ ሌባ ፣ ተሳዳቢ (የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ እንደ ቁጣ ቃል ወይም ንዴት ወይም ቁጣ ለመግለጽ) እና አመንዝራም የለም (ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴዎስ 5 ላይ እንደተናገረው አንድን ሰው ዝም ብሎ የሚመኝ ሁሉ አመንዝራ ነው ፡፡ በልብ) ወደ መንግስተ ሰማያት ይገባል ፡፡ ስለዚህ እነዚህን ቃላት ስማ ፣ ንስሐ ግባ እና ወንጌልን እመን! ኢየሱስ ክርስቶስን ተቀበል እና እሱ ይቅር እንዲልህ እና በእውነት እና በእውነተኛ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም ይህ ዓለም በጭራሽ ሊሰጥህ ወይም በአንተ ውስጥ ሊፈጽም በማይችለው ሕይወት እንዲሰጥህ! እናም እሱ የሚሰጣችሁ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም በጭራሽ አይጠፉም ወይም አይጠፉም። ይህ ይህ ነው እስካሁን ያላደረጉት እና ኢየሱስ ክርስቶስ ገና ያዳነዎት ካልሆነ በተጨማሪ ጊዜ ሲኖርዎት እባክዎን ይህንን ቻናል እዚህ ላይ “የክርስቶስ ይቅርባይነት ሚንስትሮች” የተባለውን ቻናል በመመልከት ምን እንደሚሉ መስማት ይገባል ክብር ወደ እግዚአብሔር ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት! 🙌👑💟
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን እ\ርእረጅም እድሜ ይስጥልን
ቃለህይውትን ያሰማልን በፀጋ ይጠብቅልን
@timur-4894
26 күн бұрын
ከአምስት አመት በፊት በጣም ችግር አጋጥሞኝ ነበር ይህንን ትምህርት የሰማውት 😢 ከሰማው በሀላ ይህን ኳመንት ያጻፍኩት ታዲያ እግዚአብሔር እንደተናገረው የተከሰስኩበት መረጃ ከፖሊስ መኪና ውስጥ በተአምር ተቃጥሎ እኔም ነጻ ወጥቼ ግሪን ካርድ ሁሉ ከዛ በሀላ ተሰጠኝ አሁን ደግሞ ሌላ ችግር ውስጥ ገብቻ ሳዳምጠው እግዚአብሔር ዛሬም ይናገራል ገረመኝ እግዚአብሔር በርግጥኝነት የተናገረውን ይፈጽማል ከጠበኩት በላይ የተናገረውን የፈጸመልኝ እኔ ምስክር ነኝ ከሀያላን እጅ አድኖኛል እግዚአብሔር ይመስገን ትናት የረዳ ዛሬም እርሱ ያውቃል ቃለ ህይወትን ያሰማልን 🙏🙏🙏
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን 🤲❤✝️
አሜን አሜን አሜን የቅድሳን በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን እኛንም በሀይማኖት እንድንፀና ያድርገን የፃድቅ ሰው ፀሎት ያድናል አሜን
ሀይልን በሜሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ አሜን አሜን አሜን
@trustinjesuschrist6933
3 жыл бұрын
ኢየሱስ ክርስቶስ በጣም ይወዳችኋል እናም እምነታችንን በእሱ ላይ ካደረግን እና በእርሱ ላይ ካመንን እርሱ ከኃጢአታችን ያድነናል! ምክንያቱም ሁላችንም ኃጢአት ሠርተናል እናም ከአምላክ ፍጹም ክብር ጎድለናል (ሮሜ 3 23) እናም የኃጢአት ደመወዝ የዘላለም ሞት ነው! (ሮሜ 6 23) ግን የእግዚአብሔር ስጦታ ይህ ነው ዮሐ 3 16-21 በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው ዓለምን ለመኮነን አይደለም ነገር ግን ዓለምን ለማዳን ነው። በእርሱ የሚያምን ሁሉ አይፈረድበትም ፣ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ ቀድሞውኑ ተፈርዶበታል ፍርዱ ይህ ነው-ብርሃን ወደ ዓለም መጥቷል ፣ ግን ሰዎች በምትኩ ጨለማን ወደዱ ሥራቸው ክፉ ስለነበረ የብርሃን ነው ፤ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላል ፣ ሥራቸውም እንዳይገለጥ በመፍራት ወደ ብርሃን አይመጣም ፤ በእውነት የሚኖር ግን በግልጥ እንዲታይ ወደ ብርሃን ይወጣል። ያደረጉት ነገር በእግዚአብሔር ፊት ተደረገ ብሏል ፡፡ እና ሮሜዎች 10 9-13 በአፍህ “ኢየሱስ ጌታ ነው” ካልክ እና እግዚአብሔር ከሞት እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህ ፡፡ አምነህ የምትጸድቅ በልብህ ነውና እናም እምነትህን የምትናገር በአፍህ ከአፍህ ነው የሚድነው ፡፡ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት ስለሌለ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት የለምና እንደሚል መጽሐፍ ፣ እርሱ ጌታ የሁሉም ጌታ ነው ፣ ለሚጠሩትም ሁሉ እጅግ ይባርካል። በጌታ ስም ይድናል። ስለዚህ እግዚአብሔር ባልጠበቅነው ጊዜ ይመጣል ፣ እናም እምነታችንን በእርሱ ላይ ካመንን በእርሱ ላይ የምንተማመን ከሆነ ጸጋውን ይሰጠናል እናም የደሙን ጽድቅ ይለብሰናል (ግን በእርግጥ ሞት ሊይዘው አልቻለም ፣ ተነስቷል! ) እናም ከእንግዲህ ሞት ወይም ሀዘን ወይም ማልቀስ በማይኖርበት በመንግስቱ የዘላለም ሕይወት እናገኛለን። የቀደሙት ነገሮች አልፈዋልና ከዚህ በኋላ ሥቃይ አይኖርም። እሱ በጣም ስለሚወድህ! (ሮሜ 5: 6-8) ግን እሱን ከካድነው እና እምቢ ካልን እና እግዚአብሔርን ለመከተል ከኃጢአታችን ንስሃ ካልገባን ሁለተኛው ሞት በሆነው በእሳት እና በዲን በሚቃጠለው ሐይቅ ውስጥ የእኛ ድርሻ ይኖረናል ፡፡ ምክንያቱም ሐሰተኛ ፣ ሌባ ፣ ተሳዳቢ (የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ እንደ ቁጣ ቃል ወይም ንዴት ወይም ቁጣ ለመግለጽ) እና አመንዝራም የለም (ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴዎስ 5 ላይ እንደተናገረው አንድን ሰው ዝም ብሎ የሚመኝ ሁሉ አመንዝራ ነው ፡፡ በልብ) ወደ መንግስተ ሰማያት ይገባል ፡፡ ስለዚህ እነዚህን ቃላት ስማ ፣ ንስሐ ግባ እና ወንጌልን እመን! ኢየሱስ ክርስቶስን ተቀበል እና እሱ ይቅር እንዲልህ እና በእውነት እና በእውነተኛ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም ይህ ዓለም በጭራሽ ሊሰጥህ ወይም በአንተ ውስጥ ሊፈጽም በማይችለው ሕይወት እንዲሰጥህ! እናም እሱ የሚሰጣችሁ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም በጭራሽ አይጠፉም ወይም አይጠፉም። ይህ ይህ ነው እስካሁን ያላደረጉት እና ኢየሱስ ክርስቶስ ገና ያዳነዎት ካልሆነ በተጨማሪ ጊዜ ሲኖርዎት እባክዎን ይህንን ቻናል እዚህ ላይ “የክርስቶስ ይቅርባይነት ሚንስትሮች” የተባለውን ቻናል በመመልከት ምን እንደሚሉ መስማት ይገባል ክብር ወደ እግዚአብሔር ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት! 🙌👑💟
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያስማለን የስማነውን እግዚአብሄር በልባችን ይኑር አሜን
Amennn kale hiywoten yesameln
አሜን አሜን አሜን መምህራችን ቃለ ሒወት ያሰማልን ያገልግሎታችሁን ዘመን ያርዝምልን አሜን
ቃለሂወት ያሠማልን በእወነት የክርሥቶሥ ፍፁም ሠላም ይብዛልህ መምህር አሜን፫
መምህር፡ቃልህይወት፡ያስማልን፡እረዝም፡እድሜ፡ከበረክትጋ፡እብዝቶይስጥልን፡አሚን፡አሚን፡እኛም፡ልባነይስጠን፡በልባችን፡ያሳድርብን፡አስተዋይልብ፡ይስጠን😭😭🙏🙏🤲🤲
ቃለ ሕይወት ያስማልን መምህር ዘበነ በቤቱ ያፅናን ለንሰሀ ሞት ያብቃን አሜን፫
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሠማልን ለመምህራችን
አሜን እግዚአብሔር ሆይ ማረን እየሱስ ሆይ ማረን🤲🤲
kal hiwet yasemalen tesefa mengestesmayetn yawerselen yagelelote zemenoten yebarekeln amen amen amen!!!!!!!!
ቃል ሂወትን ያሰማልን መምህራችን እግዚአብሔር ያቆይልን !!!
💒❤❤🕊❤🕊❤ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህርዬ,እድሜና ጤና ይስጦት
ቃለ የሕይወት ያሰማልን ቁዱስ እግዚአብሔር
አሚን አሚን አሚን የመከረኝ ያሥተማርኝ የገሠጠኝ ያጥናናኝ ውሣጣይ ማንነቴን ያየልኝ በቅዱሥ ቃሉ ያከመኝ ለጥያቄየ መልሥ ለሀዘኔ ደሥታ ለጨለማየ ብርሀን ለመረበሸ መረጋጋት ሊጨልም ሢል የሚያነጋልኝ በነገር ሁሉ ቸረነቱን ምህረቱን ከኔ ያላራቀየድንግል ማርያም ልጂ እየሡሥ ክርሥቶሥ የአብርሀም አምላክ የያይቆብ አምላክ የይሣህቅ አምላክ አልፋ እናኦሚጋ መዲህን አለም እየሡሥ ክርሥቶሥ ይክበርይመሥገን!!!ምግበሥጋና ምግበነፍሥ የሚሆን ከማርና ከወለላ የሚጣፍጥ ይህን ቅዱሥ ቃል ላሥተላለፉልን ለዶክተር ቀሢሥ ዘበነ ለማ ቃለህይወት ያሠማልን እመብርሀን ወላዲት አምላክ በእዲሜ በጤና ትጠብቅልን ያገልግሎት ዘመኑን ትባርክልን አሚን ለኛም ማሥተዋሉን ያድለን ወለተ እየሡሥ በጠሎታችሁ አሥብኝ
@user-yu9ys4eq6q
7 жыл бұрын
Amen Amen Amen
@emutube5285
5 жыл бұрын
አሜን አሜን አሜን
መምህር እርስወን በድሜ በፀጋ ያኑረወት የኦርቶዶክስ አንበሳ ነውት ቃለህይወትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያት ያውርስልን
ቃለ ህይወት ያስማልን!!!ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን።
አሜን ቃለሂወት ያሠማልን ፀገውን ያብዛልህ አሜን
ቃል ሂወትን ያሰማልን መምህራችን በእድሜ በጤና ያቆይልን። መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን ።አሜን አሜን አሜንንንንንን።
@amenamenamenketatchu4784
7 жыл бұрын
ክብብር ያስፍልጋል Tarru
እናመስግናለን አባታችን በተጨናቅን ጊዜ ናው የደርስክልን ቃለሂወት ይስማልን አባታችን
በእውነት በጸሎታችሁ አሥቡኝ እኔ መጸፈቀዱሥ ሣነብ ይጨንቀኛል ግን አንድ ቀን ሠው አሥደንግጦኝ ነው በዚያው እደዝህ ሆንሁ አሁን ሁሌ አለቅሣለሁ እናተም በፀሎታችሁ አሥቡኝ አትርሡኝ ወገኖቼ ወለተ ሀና ብላችሁ ወር ሆነኝ ከጀመረኝ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ሀይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ሂወት ያሰማልን ዶ/ር ዘበነ ለማ ። መደቡን በጣም ወድጀው አለሁ እግዚአብሔር በረከቱ በንተ ላይ ያድርግልህ ።
@trustinjesuschrist6933
3 жыл бұрын
ኢየሱስ ክርስቶስ በጣም ይወዳችኋል እናም እምነታችንን በእሱ ላይ ካደረግን እና በእርሱ ላይ ካመንን እርሱ ከኃጢአታችን ያድነናል! ምክንያቱም ሁላችንም ኃጢአት ሠርተናል እናም ከአምላክ ፍጹም ክብር ጎድለናል (ሮሜ 3 23) እናም የኃጢአት ደመወዝ የዘላለም ሞት ነው! (ሮሜ 6 23) ግን የእግዚአብሔር ስጦታ ይህ ነው ዮሐ 3 16-21 በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው ዓለምን ለመኮነን አይደለም ነገር ግን ዓለምን ለማዳን ነው። በእርሱ የሚያምን ሁሉ አይፈረድበትም ፣ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ ቀድሞውኑ ተፈርዶበታል ፍርዱ ይህ ነው-ብርሃን ወደ ዓለም መጥቷል ፣ ግን ሰዎች በምትኩ ጨለማን ወደዱ ሥራቸው ክፉ ስለነበረ የብርሃን ነው ፤ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላል ፣ ሥራቸውም እንዳይገለጥ በመፍራት ወደ ብርሃን አይመጣም ፤ በእውነት የሚኖር ግን በግልጥ እንዲታይ ወደ ብርሃን ይወጣል። ያደረጉት ነገር በእግዚአብሔር ፊት ተደረገ ብሏል ፡፡ እና ሮሜዎች 10 9-13 በአፍህ “ኢየሱስ ጌታ ነው” ካልክ እና እግዚአብሔር ከሞት እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህ ፡፡ አምነህ የምትጸድቅ በልብህ ነውና እናም እምነትህን የምትናገር በአፍህ ከአፍህ ነው የሚድነው ፡፡ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት ስለሌለ በአሕዛብና በአሕዛብ መካከል ምንም ልዩነት የለምና እንደሚል መጽሐፍ ፣ እርሱ ጌታ የሁሉም ጌታ ነው ፣ ለሚጠሩትም ሁሉ እጅግ ይባርካል። በጌታ ስም ይድናል። ስለዚህ እግዚአብሔር ባልጠበቅነው ጊዜ ይመጣል ፣ እናም እምነታችንን በእርሱ ላይ ካመንን በእርሱ ላይ የምንተማመን ከሆነ ጸጋውን ይሰጠናል እናም የደሙን ጽድቅ ይለብሰናል (ግን በእርግጥ ሞት ሊይዘው አልቻለም ፣ ተነስቷል! ) እናም ከእንግዲህ ሞት ወይም ሀዘን ወይም ማልቀስ በማይኖርበት በመንግስቱ የዘላለም ሕይወት እናገኛለን። የቀደሙት ነገሮች አልፈዋልና ከዚህ በኋላ ሥቃይ አይኖርም። እሱ በጣም ስለሚወድህ! (ሮሜ 5: 6-8) ግን እሱን ከካድነው እና እምቢ ካልን እና እግዚአብሔርን ለመከተል ከኃጢአታችን ንስሃ ካልገባን ሁለተኛው ሞት በሆነው በእሳት እና በዲን በሚቃጠለው ሐይቅ ውስጥ የእኛ ድርሻ ይኖረናል ፡፡ ምክንያቱም ሐሰተኛ ፣ ሌባ ፣ ተሳዳቢ (የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ እንደ ቁጣ ቃል ወይም ንዴት ወይም ቁጣ ለመግለጽ) እና አመንዝራም የለም (ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴዎስ 5 ላይ እንደተናገረው አንድን ሰው ዝም ብሎ የሚመኝ ሁሉ አመንዝራ ነው ፡፡ በልብ) ወደ መንግስተ ሰማያት ይገባል ፡፡ ስለዚህ እነዚህን ቃላት ስማ ፣ ንስሐ ግባ እና ወንጌልን እመን! ኢየሱስ ክርስቶስን ተቀበል እና እሱ ይቅር እንዲልህ እና በእውነት እና በእውነተኛ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም ይህ ዓለም በጭራሽ ሊሰጥህ ወይም በአንተ ውስጥ ሊፈጽም በማይችለው ሕይወት እንዲሰጥህ! እናም እሱ የሚሰጣችሁ ፍቅር እና ደስታ እና ሰላም በጭራሽ አይጠፉም ወይም አይጠፉም። ይህ ይህ ነው እስካሁን ያላደረጉት እና ኢየሱስ ክርስቶስ ገና ያዳነዎት ካልሆነ በተጨማሪ ጊዜ ሲኖርዎት እባክዎን ይህንን ቻናል እዚህ ላይ “የክርስቶስ ይቅርባይነት ሚንስትሮች” የተባለውን ቻናል በመመልከት ምን እንደሚሉ መስማት ይገባል ክብር ወደ እግዚአብሔር ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት! 🙌👑💟
አሜን አሜን አሜን መምህራችን ቃለ ሂዎትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልን !!!
Amen amen amen kaliyot yasemalin mamihirachin
የቃሉ ባለቤት ልኡል እግዚአብሔር ለዘላለም የተመስገን ይሁን አሜን መምህራችን ቃለ ህይውት ያስማለን አሜን በድሜ በጸጋ ይጠብቅልን አሜን
@adinaadina1226
4 жыл бұрын
አሜን አሜን አሜን
amen amen amen kale hiwotyasmalen memher bedime betena yetebekilen!!!
ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ያቆይልን
አሜን.አሜን.አሜን.ቃለሄወት.ያሰማልን.መምህርዝበነ.ለማ..መንግስት.ሰመያትን.ያውርስልን.
Amen Amen Amen kale hiweti yasemalen
አሜን አሜን አሜን
Amen Amen Amen Eebbiifamii Barsiisaa Dr.Zebene
Amen kal hewot yasmalen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen
ቂለህይወት ያሰማልን መ ምህር ፀጋዉን ያብዛልን ፈጣሪ ይጠብቀን ከፍራት
በእውነት.እላችሁለው.የእኔ.ፍራሀት.ነው.ሁሉም.ነገር.በኔ.ላይ.ያለውንነው።እኔያለሁት.አሀዛብ.አገር.ነው.ያለውት.እኔ.ሁሉምነገር.በላየ.ላይ.አለ.ውስጤ.ነው.የደማው.እባካችሁ.በጽሎታችሁ.አስብይ
Amen. Amen Amen kale hiwotn yasemaln
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህራችን
አሜን ቃለህይዎትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን ♥♥♥♥♥♥♥♥♥♥
አሜን አሜን ቃአል ህይውት ይአሰማአልን
@mehaderrak5559
4 жыл бұрын
Amen amen.amen
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ያሠማልን በድሜና በጤና ይጠብቅልን መምህራችን
አሜንቃለህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያበዛልን
በእውነቱ እግዚአብሔር የእድሜ ባለፀጋ ያድርጎት። አሜን አሜን አሜን
amen amen amen memeheri kale hiyiwetin yasemalen tsgamenefise kidusen yaweriselen be edima be tana yakoyilen
አሜን አሜን አሜን መምህር ቃለሒወት ያሠማልን እረጅም እድሜ ይስጥልን
@farhansoudi7235
7 жыл бұрын
አሜን ቃል ህይወት ይሰማልን
AMEEN AMEEN AMEEN Bewnet memehrachn kal hiwot yasemaln tsagawun yabzalot
ቃለ ህይወት ያስማልን ያገልግሎት ዘመንህን እግዚ አቤር ይባሪክልህ አባታችን
ኣሜን ኣሜን ኣሜን ቃለ ሂወት ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን ጌታሆይ የልባችን በር ከፈተልን ምራን ምገዱን አሳየን የልባቺን እግር ወደሰላም ምንግድ ምራን አሜን
@huni5600
7 жыл бұрын
Rose Bah አሜን፡አሜን፡አሜን፡ላስተማርን፡እድሜ፡ጤና፡ይስጥልን፡፡በውነት፡የርሶ፡ትምህር፡ሌኔ፡ምግብ፡ሆኖኝል፡ለሁላችን፡ወደ፡እግዛቤሄር፡የሜያይ፡አድበት፡ያድለን፡
@user-jg3rd3ks2g
7 жыл бұрын
Rose Bah amen እህቶቼ ለመምህራችን ቃለህይወት ያስማልን እረጅም እድሜከጤና ይስጥልን
Amen amen amen kale hewetene yesemalen abteachuen
እውነት ነው መምህራችን እድሜና ጤና ይስጥልኝ 🙏♥️❤♥️
ቃል ህይወትን ይስምልን መምህርችች
Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen kale Hiwot Yasemalin Doctor kessis Zebene Lema
amen. amen amen amen amen.amen amen amen amen kel hiwot yasemalen egziabher hulachan yebarekan♥♥
ቃለህይወት ያስማልን መምህራችን አሜን
አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያስማልን
ኣሜን ኣሜን ኣሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን መምህራችን ቃለ ሂወት ይሠማልን መንግሥተ ሠማይን ይዉርሥልን
kale hiwot yasemalen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen
amen amen amen kaliyot yasamalin
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን ተስፋ መንግስተ ሰማያት ያውርስልን በእድሜ በጤና በፀጋ ያቆይልን አሜን፫
አሜን አሜን አሜን ቃለሕይወትን ያሰማልን ተሰፍመንግሰት ሰመያትንያውርሰልን በእደሜበፀጋ ያቆይልናል አሜን
እመንእንጄ አትፍራ እግዚአብሔር ይረዳሀል።
Kale Hiwet Yesemalen
amen amen amen kali hiwt yasmalen memher zebne
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህራችን
Amen Amen Amen qale heyewet yasemalen !
AMEN AMEN AMEN KALE HIWOTE YASEMALENE DR KESISE ZEBENE LEMA.
ቃለ ህይወትን ያሰማልን
AmenAmenAmenAmen Kale hiwot yasemalin Abatacehin