ናሁ 5 ሺህ ከሻለቃ ማሞ ለማ ጋር ያደረገው ቆይታ ክፍል ፬

አልጌና፣ሳህል፣ናቅፋ የኢትዮጵያ ጦር ከተፋጥሮ እና ከጠላት ጋር ያደረገው ትንቅንቅ

Пікірлер: 25

  • @MyD1010
    @MyD10105 жыл бұрын

    በምርኮም ያሉ እስካሁን አሉ ያሉት እጅግ ልብ ይሰብራል፣ ስለሀገር ስናስብ እንደሀገር ግን የእኝህን ጀግኖች ከእስር የማስፈታት ሀላፊነት የመንግሥታችን ነው፣ እርግጥ ነው፣

  • @yoditagebremedhin4187
    @yoditagebremedhin418710 ай бұрын

    I really like this book, it is more or less accurate

  • @RasEthiopia.
    @RasEthiopia.4 жыл бұрын

    ያገሬ ሕዝብ ሆይ! ባጭሩ ወያኔ ያሸነፈችው እወክለዋለው ያለችው ሕዝብ ስለደገፋት ሲሆን ባንጻሩ መሐይሙ ደርግ ሕዝብን ባለማሰለፉ ድባቅ ሊገባ ችሏል። ባጠቃላይ ደርግ በፍጥረቱ ውስጣዊ ጦርነት ማሸነፍ አይችልም።

  • @biniamhabte6148
    @biniamhabte61484 жыл бұрын

    Ahunim yederg wetaderoch nachu And hulet eritrawiyan ke derg wetaderoch sle teselefu Ina Ertrawiyan aywekilunim VIVA shaebiya viva isseiyas afeworki 🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷🇪🇷

  • @MyD1010
    @MyD10105 жыл бұрын

    የአሸናፊዎች ታሪክ ብቻ በሚፃፍበት ሀገር ያለፈውን ሥርዐትም ታሪክ መሰማት መቻል ጥሩ ነው፣ ማመዛዘን የትውልድ ሀላፊነት ነው፣ ለዘመናት የተደረገው ጦርነት እንዲሁ ቀላል ቢሆን ኑሮ በአጭር ጊዜ ይጠናቀቅ ነበር፣ ሻለቃ ማሞ የሚያውቁትን ለዘብ ባለ አነጋገር አሰቀምጠውልናል፣ ለምን ? እንዴት ? ብሎ ማገናዘብ የእኛ ፋንታ ነው፣

  • @robeltesfay3883

    @robeltesfay3883

    5 жыл бұрын

    Solo Etio መጽሓፍን እንዴት ማግኝት እችላለሁ?

  • @koala10ish

    @koala10ish

    5 жыл бұрын

    ኣንተ ፈሳም፤ ኣጋሜ ካልሆነ ከደርግ ጎን ሁኖ የሚዋጋ ኤርትራዊ የለም። ከተቅማጥህ ጋር ማርከንህ ኣሁን ኣካኪ ዘራፍ ትላለህ። ጥላሁን ገሰሰ ስጋዬ ኣሞራ ይብላው ኣላለም እንዴ፧ እንዴት ብለህ 250 ሺ ኣህዮች በናቅፋ የረፈረፍናቸው እንድንቀብራቸው ትጠብቃለህ፧ ሽንታም ኣህያ ነህ፦ እውነቱ ተናገር፦ ኤርትራ ደግማ የኢትዮጵያ ኣይደለችም ኣልነበረችምም ላለፉት 3500ሺ ኣመታት፦

  • @MyD1010
    @MyD10105 жыл бұрын

    ኢትዬጵያ ሙያዊ ሠራዊት ህዝብን እና ሀገርን አገልጋይ ይኑራት ለእዚህም በሙያ ይደገፍ ያሉት ተመችቶኛል፣ ያለፉትን ስለሀገር ክብር ያለፉትንም እናስባቸው ያሉትም ሃሳብ ድንቅ ነው የሀገር ሠራዊት እንጂ የደርግ ሠራዊት አልነበሩም እና፣

  • @koala10ish

    @koala10ish

    5 жыл бұрын

    ኣንተ ፈሳም፤ ኣጋሜ ካልሆነ ከደርግ ጎን ሁኖ የሚዋጋ ኤርትራዊ የለም። ከተቅማጥህ ጋር ማርከንህ ኣሁን ኣካኪ ዘራፍ ትላለህ። ጥላሁን ገሰሰ ስጋዬ ኣሞራ ይብላው ኣላለም እንዴ፧ እንዴት ብለህ 250 ሺ ኣህዮች በናቅፋ የረፈረፍናቸው እንድንቀብራቸው ትጠብቃለህ፧ ሽንታም ኣህያ ነህ፦ እውነቱ ተናገር፦ ኤርትራ ደግማ የኢትዮጵያ ኣይደለችም ኣልነበረችምም ላለፉት 3500ሺ ኣመታት፦

  • @Ethiofirst201162
    @Ethiofirst2011625 жыл бұрын

    የዚህ ቪዲዮ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ሆይ ! ይህንን ታዳምጥ ዘንድ እጋብዝሃለሁ ፦ kzread.info/dash/bejne/mauN0NV7XdjLnc4.html

  • @robeltesfay3883
    @robeltesfay38835 жыл бұрын

    እንዴት መጽሓፋን ማግኝት ይቻላል

  • @renaltogino5832

    @renaltogino5832

    5 жыл бұрын

    To buy the book on AMAZON follow the link. kzread.info/dash/bejne/a5WLuqWGqtnKadY.html&feature=share

  • @renaltogino5832

    @renaltogino5832

    5 жыл бұрын

    To buy the book on AMAZON follow the link. kzread.info/dash/bejne/a5WLuqWGqtnKadY.html&feature=share

  • @renaltogino5832

    @renaltogino5832

    5 жыл бұрын

    To buy the book on AMAZON follow the link. kzread.info/dash/bejne/a5WLuqWGqtnKadY.html&feature=share

  • @renaltogino5832

    @renaltogino5832

    5 жыл бұрын

    To buy the book on AMAZON follow the link. kzread.info/dash/bejne/a5WLuqWGqtnKadY.html&feature=share

  • @renaltogino5832

    @renaltogino5832

    5 жыл бұрын

    To buy the book on AMAZON follow the link. kzread.info/dash/bejne/a5WLuqWGqtnKadY.html&feature=share

  • @lykenkassahun5072
    @lykenkassahun50723 жыл бұрын

    የደርግ ሰራዊት ወይስ የኢትዮጵያ ሰራዊት የሚለው ነገር በጣም አስክፊ ነገሮችን የያዝ ነው፡፡ ባንድ በኩል ምንጊዜም ሲያሳዝነን የሚኖረው የሰራዊታችን አባል ሁሉ ለአገር ብሎ የከፈለውን መስዋእትነት ስንመለከት ዉነትም አኩሪ የእትዮጵያ ጦራችን ለማለት እነገደዳለን፡፡ ነገር ግ ን ይሄው ጦራችን በእትዮጵያ ሕዝብ ላይ የፈጸመውን በደል ስንመለከት የደርግ ጦር ለማለት እንገደዳለን፡ ይህ ጦር በመንዝ በመርሀቤቴ በጎጃም በጎንደር ህዝብ ላይ የፈጸመውን ግፍ የት እንጣለው፡፡ የሸፈተ ልጅን ሰራዊቱ ከማረከ በሁዋላ አባትየውን ከቤት አስጠርቶ ሽፍታ ልጅ ህን እንካ በዚህ ሳንጃ እረድ ብሎ ያሳረደና ምስኪን አባቱንም እዛው የገደለ ሰራዊት ነው፡፡ እንደ ባእድ አገር የገበሬ ቤት በሺ ያቃጠለ ሰራዊት ነው፡፡ መንግስቱ ሀይለማርያም የግዜር ታናሽ ወንድም የዛሬን ተውልኝ ሁለተኛ አልውልድም ብለው እሮሮዋቸውን ያሰሙ እናቶችን የት እንጣላቸው፡፡ እንደ ጠላት ሀገር የአገራችንን ሕዝብ ያስቃዩትን የሶስተኛ ክፍለ ጦር አባሎች ምን ውስጥ ደብቀን ነው የኢትዮጵያ ሰራዊት የምንለው? መንጌ መንጌ የሚለው ሰራዊት ወንድማችንማ በአለቆቹ ታዞ የፈጸመውን ፈጽሞ ፈሪ አለቃው ጥሎት ሲፈረጥጥ ነው ያልነውን ያወቀው፡፡ እነዛ አድር ባይ የጦር አዛዦችንስ ለአገር ሳይሆን ለመንግስቱ ሃይለማርያም የቆሙትን ምን እናርጋቸው እና ነው የኢትዮጵያ ሰራዊት የምንላቸው፡፡ ሙሉ ለሙሉ የኢትዮጵያ ሰራዊት ለማለት ስለሚክብድ በደፈናው አብዮታዊ ሰራዊት እንደተባሉ ቢቀር ይሻላል ውይም የኢትዮጵያ የለውጥ ሰራዊት ቢባሉም መልካም ይመስለኛል፡፡

  • @fisaheyehadgu8628
    @fisaheyehadgu8628 Жыл бұрын

    ክክክክክክክክክክክክክክክክ የምን ሰላም ኖው የሚቀበለው ሻእቢያ እስከ አሁን አልወጣቹም ከዚህ ተረት ተርት ደደቦች

  • @Ethiofirst201162
    @Ethiofirst2011625 жыл бұрын

    አይይይ የጦርሠ ነገር ያኔም እስከነ ስህተታችሁ ትሞካካሻላችሁ ፤ አሁንም እዚያው ላይ ናችሁ። በዓሉ ግርማ አዋረዳችሁ ! ምሥጢር አትጠብቁ ፤ ከመሃላችሁ ምሁራን መኮንናት እነዚያው የሓረር ጦር አካዳሚክ መኮንኖች ብቻ ናቸው ወታደራዊ ብቃታቸውን በተግባር ያስመስከሩ ከሻለቃ ዳዊት በስተቀር። ሻለቃ ማሞ የርስዎ መኮንነት Infantry ብቻ ነው ፤ ከተራ ወታደር እስከ የአብዮቱ የግብር ይውጣ ለብለብ ዝላይ ሹመት። የሻቢያ የክፍለጦር አዛዦች በሙሉ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቁና ከዩኒቨርስቲ አቋርጠው የወጡ የወታደራዊ ሳይንስ አመራርን በነኩባ ፤ ቻይናና ሌሎች ሃገራት በደንብ የተማሩ ስለነበሩ የገነት ጦር የ 1 ዓመት ለብለብና የሁርሶ ግብር ይውጣ 3 እና 6 ወር አቶ ወታደሮች ደርጋችን እየላከ አዋረደን። ሻለቃ ማሞ ሆይ! ፕሮፓጋንዳውን አሁንም እንደዚያው ዘመን ችላችሁበታል። የኢትዮጵያ ባሕር ኃይልን እንዴት እነደምትቀኑበትና ለማዋረድ ስትጣደፉ እናስታውሳለን። ሻቢያ አንድም ጊዜ የባሕር ኃይል ጦር መርከቦችን በወደብም ይሁን ፤ መደባችን ላይ ኮማንዶ አስገብቶ ደፍሮን አያውቅም። ምሥጢርን በመጠበቅ ባሕር ኃይላችንን የሚያክል አልነበረም። ጄኔራል ምናምን የተባሉትን በአንድ ወቅት ሲነጋገሩ የነበሩበትን ክፍል ተደብቀን ስናዳምጣቸው ተስፋ የቆረጥኩበትን ቀን አስታውሳለሁ። ባዶ ናቸው። ሃገር ጠላት ላይ የምትወድቅበትን ቀን ያፋጠኑና ፕሬዚደንት መንግሥቱም እንዳሉት ሺ ጄኔራል አወጣን ነው ያሉት። አንድ የባሕር ኃይል ኦርዲናሪ ሲማን ለጦርሠራዊት ጄኔራሉ ነው በእርግጠኝነት። ውርደታችንን መፈንቅለ መንግሥት ሲያወድሱት አለማፈርዎ ! ፕሬዚደንት መንግሥቱ ገና የ 16 ዓመት ወጣት ሳሉ ባሕር ኃይል ሲመሰረት ከምድርጦር መሳሪያ ግምጃቤት ለፈተና ቀርበው ፈተናውን ወድቀዋል ከሚያውቋቸው መሥራች የባሕር ኃይል አባላት እንደሰማሁት። በመሪነት ዘመናቸው ግን 12ኛ ክፍል አጠናቀው 2 ጊዜ አሜሪካን ሃገር ተምረው እውቀታቸውን አዳብረው ብቃት ያለው መኮንን እንደሆኑ እናውቃለንና የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ደጋፊ ነኝ ስላሉ እንኳንስ በእኛ ትውልድ መንጌን የማያውቁት ያሁኑ ትውልድ አቋሞትን ሰምተው ውጉዝ ብሎዎታል።

  • @dawit2786
    @dawit27865 жыл бұрын

    ሻለቃ፤ በአብዛኛው፡ የተናገሩት፡ ጥሩ፡ ነው፡፡ ''ትግራይ፡ ነፃ፡ ለማውጣት፡ ለሞቱትም፡ መታሰቢያ፡ ሊቆምላቸው፡ ይገባል፤ ምክንያቱም፡ ጦርነቱ፡ የእርስ፡ በርስ፡ ስለነበረ፡፡ ካልሆነ፡ ግን፡ ይህች፡ አገር፡ ነገ፡ የሚሞትላት፡ አታገኝም'' ያሉት፡ ነገር፡ በጣም፡ ስህተት፡ ከመሆኑም፡ በላይ፡ የአርበኞቹ፡ የቀድሞው፡ ሠራዊት፡ አባላት፡ መስዋእትነት፡ ማርከስ፡ ነው፡፡ አገር፡ ለመበተን፡ ለተዋጋ፡ ከሃዲ፡ ሃወልት፡ ስላልቆመ፡ እኔም፡ አገርን፡ ለመበታተን፡ አልዋጋም፡ የሚል፡ ገንጣይና፡ አስገንጣይ፡ እንዳይታጣ፡ ሰግተው፡ ነው?! የወያኔ፡ ታጣቂዎች፡ ትግራይንና፡ ኤርትራን፡ ለማስገንጠል፡ ነው፡ የተዋጉት፡፡ ተሳክቶላቸው፡ ኤርትራን፡ አስገንጥለዋል፡፡ እነሱ፡ ባይሞቱለት፣ እነመለስ፡ ዜናዊ፡ ባይቀበሉት፡ ኖሮ፡ ኤርትራ፡ እንደ፡ ሶማሊ፡ ላንድ፡ ነፃ፡ አገር፡ መሆንዋን ለራስዋ፡ ብቻ እየነገረች፡ ለመኖር፡ እንኳን፡ ዕድል፡ አታገኝም፡ ነበር፡፡ የትግራይ፡ መገንጠል፡ ጉዳይ፡ ደግሞ፡ እስካሁን፡ በይደር፡ አቆይተዉት፡ ሲያበቁ፡ አሁን፡ ላይ፡ እንደ፡ አዲስ፡ እያቀነቀኑት፡ ነው፡፡ የቀድሞው፡ ሠራዊት፡ አባላት፡ ህይወታቸውን፡ የሰዉት፣ አጥንታቸውን፡ የከሰከሱት፣ ደማቸውን፣ ያፈሰሱት፣ ቤተሰቦቻቸውን፡ በትነው፡ በየበረሃው፡ የቀሩት፣ . . . ወዘተረፈ፤ ለኢትዮጵያ፡ ሕዝብና፡ ለአገር፡ አንድነትና፡ ሉዓላዊነት፡ ነው፡፡ በምን፡ መስፈርት፡ ነው፡ የወያኔ፡ ታጣቂዎች፡ ፀረ-አገር፡ ተግባር፡ ከሠራዊታችን፡ እኩል፡ ለማስታወስ፡ የሚቻለው?! ለጣሊያን፡ አድረው፡ አርበኞቻችንን፡ ለወጉ፡ ለእነ፡ መለስ፡ ዜናዊና፡ ስብሓት፡ ነጋ፡ አባቶችም፣ ከሶማሊያ፡ መንግሥት፡ ጎን፡ ተሰልፈው፡ ለወጉንም፡ የአፄ፡ ምኒልክ፡ ሃወልት፡ ጎን፡ መታሰቢያ፡ ይቁምላቸዋ?! ምክንያቱም፡ የሁሉም፡ ዓላማ፡ አገር፡ ማፍረስ፡ ነበር፤ ነውም፡፡ የህወሓት፡ ሰዎችን፡ ከፋሺስት ጣሊያን፡ የሚለያቸው፡ እኰ፡ ቆዳቸው፡ እኩል፡ አለመንጣቱ፡ ነው፡፡ በእርግጥ፡ አብዛኛዎቹ፡ የወያኔ፡ ታጣቂዎች፡ በመሪዎቻቸው፡ ተታልለው፡ ለከንቱ፡ ዓላማ፡ የሞቱ፡ ናቸው፡፡ የሆነ፡ ሆኖ፡ ግን፡ ለእርኩስ፡ ዓላማ፡ ነው፡ የወደቁት፡፡ ዛሬ፡ የምናያቸው፡ የጎሣ፡ ግጭቶችና፡ የአገር፡ አንድነት፡ መላላት፡ በዋናነት፡ የሻዕቢያና፡ የወያኔ፡ ታጣቂዎች፣ እንዲሁም፡ የኦነግ/ኦዴፓ፡ እና፡ የብኣዴን/አዴፓ፡ አሽከሮቻቸው፡ 'መስዋዕትነት'፡ ውጤቶች፡ እኰ፡ ናቸው፡፡ ይህንን፡ አስመልክቶ፡ የሰጡት፡ አስተያየት፡ በጣም፡ የተሳሳተ፡ ነው፡፡ እንደገና፡ ሊመረምሩት፡ ይገባል፡፡ ክብር፡ ለሕዝባቸውና፡ ለእናት፡ አገራቸው፡ አንድነትና፡ ሉዓላዊነት፡ ለተሰዉትና፡ መከራ፡ ለተቀበሉት፡ የቀድሞው፡ መደበኛ፣ ሚሊሻና፡ የአካባቢ፡ ሕዝባዊ፡ ሠራዊቶች፡ አባላት!

  • @koala10ish

    @koala10ish

    5 жыл бұрын

    ኣንተ ፈሳም፤ ኣጋሜ ካልሆነ ከደርግ ጎን ሁኖ የሚዋጋ ኤርትራዊ የለም። ከተቅማጥህ ጋር ማርከንህ ኣሁን ኣካኪ ዘራፍ ትላለህ። ጥላሁን ገሰሰ ስጋዬ ኣሞራ ይብላው ኣላለም እንዴ፧ እንዴት ብለህ 250 ሺ ኣህዮች በናቅፋ የረፈረፍናቸው እንድንቀብራቸው ትጠብቃለህ፧ ሽንታም ኣህያ ነህ፦ እውነቱ ተናገር፦ ኤርትራ ደግማ የኢትዮጵያ ኣይደለችም ኣልነበረችምም ላለፉት 3500ሺ ኣመታት፦

  • @koala10ish
    @koala10ish5 жыл бұрын

    ኣንተ ፈሳም፤ ኣጋሜ ካልሆነ ከደርግ ጎን ሁኖ የሚዋጋ ኤርትራዊ የለም። ከተቅማጥህ ጋር ማርከንህ ኣሁን ኣካኪ ዘራፍ ትላለህ። ጥላሁን ገሰሰ ስጋዬ ኣሞራ ይብላው ኣላለም እንዴ፧ እንዴት ብለህ 250 ሺ ኣህዮች በናቅፋ የረፈረፍናቸው እንድንቀብራቸው ትጠብቃለህ፧ ሽንታም ኣህያ ነህ፦ እውነቱ ተናገር፦ ኤርትራ ደግማ የኢትዮጵያ ኣይደለችም ኣልነበረችምም ላለፉት 3500ሺ ኣመታት፦ እስኪ እነዛ ኣጋሜዎች ከናንት ጋር እየዶሎቱ ብዙ ሺ ሰላማውያን ኤርትራውያን ያስገደሉ ስማቸው ዘርዝረህ ስጠን። ቤንዚን ኣርከፍክፈን እናቃጥላቿለን!!!

Келесі