#ሞት
የተወደዳችሁ የኒቆዲሞስ ሾው ቤተሰቦች፡ ከታች ያለውን link ላይክ በማድረግ facebook ገፃችንን እንድትቀላቀሉ በታላቅ አክብሮት እጋብዛለሁ፡፡ 👇👇
/ nikodimosshow
ፕሮግራማችንን እየተከታተላችሁ ገንቢ አስተያየታችሁን ሁል ጊዜ ስለምትለግሱን እጅግ አድርገን እናመሰግናለን፡፡ ሰብስክራይብ ያላደረጋችሁ አዳዲስ ቪዲዮ እንዲደርሳችሁ ሰብስክራይብ ማድረግ አትርሱ፡፡
This Video Clip is Dedicated Only to Nikodimos Show Channel /Tigist Ejigu/!
Subscribe today for latest Videos Here:- / nikodimosshow
Facebook:- / nikodimosshow
Instagram:- / tigisttg
Awtaru Kebede,Ethiopia,Ethiopian Gospel Song,Amharic Gospel
© Copyright:- #Tigist Ejigu /Nikodimos Show/ 2024
Пікірлер: 25
ዘመናችሁ ይባረክ የአባቴ ብሩካን ❤❤❤
አሜንንንንንንን ዘመናችሁ ይለምልም❤❤❤❤❤
ጌታ ይባርካችሁ
በጌታ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ስላመጣችሁት ቃል ተባረኩ ፀጋ ይብዛላችሁ!!❤እየሱስ ጌታ ነው!!❤
በናንተ እየተገለጠ ላለው የቃሉ ምስጢር ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ።
@Sonofchrist4
Ай бұрын
Amen!
God is good ❤❤❤
God bless you dear sisters! Your commitment to the word is appreciated……. 1) Observation, 2) Interpretation 3) Application How we should study God’s word inductively.
@lyonnaise6395
Ай бұрын
ተባረኩልኝ ምን እንላለን እግዚአብሔር እንዲህ አይነት እህቶች ስለሰጠኝ ስሙ ይክበር ስለመናፍስት የገለፅሽው ይገርማል ብዙ ተማርኩኝ 👏🏽👏🏽👏🏽❤️❤️❤️
That’s a great insight…….we are not employed by the devil….so we should not submit to him. ……1 John 3:8
Geta yebarkachehu❤❤❤bezu temerealehu
Bless you more
God bless you and your family. ❤❤
Be blessed, my beloved sisters ❤️ 💕
ኤርምያስ 9:23፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ፤ ኤርምያስ 9:24፤ ነገር ግን የሚመካው፦ ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር።
@tigistkebede6606
Ай бұрын
Amen Amen Amen
Great job lovely sisters
God bless u all😍😍😍
ሮሜ 8:31፤ እንግዲህ ስለዚህ ነገር ምን እንላለን? እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ማን ይቃወመናል? ሮሜ 8:32፤ ለገዛ ልጁ ያልራራለት ነገር ግን ስለ ሁላችን አሳልፎ የሰጠው ያው ከእርሱ ጋር ደግሞ ሁሉን ነገር እንዲያው እንዴት አይሰጠንም? ሮሜ 8:33፤ እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው? ሮሜ 8:34፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
The walking dead movie explains it all.Physically we may look beautiful .However on the ayes of spiritual advanced person we look like the same as the walking dead 💀
❤❤❤
❤❤❤❤❤❤❤❤❤tebareku ❤❤❤❤
ዕብራውያን 2:14-15፤ እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።
ሮሜ 5:6፤ ገና ደካሞች ሳለን ክርስቶስ ዘመኑ ሲደርስ ስለ ኃጢአተኞች ሞቶአልና። ሮሜ 5:7፤ ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኛልና፤ ስለ ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል። ሮሜ 5:8፤ ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።
@tigistkebede6606
22 күн бұрын
Amen