አማላጅ ናት የሚል አንዲት ጥቅስ ካሳያችሁኝ ክርስቲያን እሆናለሁ ለሚል የሕጻናት ጥያቄ የተሰጠ መልስ
በመኖር ብዛት ታናሼ በእግዛቤሔር እውቀት የተገለጠልክ ውድ የእውቀት ፈርጥ ዘመንህ ይባረክ🌹
Amen
አሜን ፫ 🤲🌹
❤❤❤🎉🎉🎉🎉
@@abuwondimagegn36363ooookkkokommkokkmmkmokkmomkkkkomkkmklmmkokkkkmkkkkk3 AAA+
አሜን
ጌታ ዘመንህን ሁሉ ይባርክ ወንድሜ። ይህ ትምህርት ከቤቱ ውጭ ላሉት ብቻ ሳይሆን ቤቱ ውስጥም እያለን የጠፋን ነጠላ ለብሰን ስንታይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የምንመስል የእምነታችንን መሰረትና ትርጉም ለማናውቅ ለብዙ ኦርቶዶክስያኖች መልስ የሚሆን ነው ። በተለይ "ለእኔ " .... የምታስተምርበትን መንገድ በጣም ወድጄዋለሁ ትህትና እና እርጋታ የተላበሰ ስለሆነ። እንደውም ያንተ ታላላቅ የሆኑ መንፈሳዊ አባቶቻችን ካንተ ካንተ ብዙ መማር አለባቸው "ትህትናን" ብዬ እላለሁ አለበለዚያ እንኳን የወጡትን ሊመልሱ በቤቱ ያለነውም ያለነው በጌታ ቸርነት ነው።ተባረክ❤❤❤
ወንድማችን አቡ ለኛም ብዙ ትምህርት ሰጠኸን ፈጣሪ በቤቱ ያጽናህ🙏🙏🙏
እሽ የኛ ባለጥቅሶች አታማልድም የሚል ደግሞ አንድ ጥቅስ አሣዩኝና እናንተጋ ልምጣ አታማልድም የሚል ቢኖር እንኳ ሰማይና ምድር የማይችሉትን በማህፀንዋ የተሸከመች እና ለመዳናችን ምክንያት የሆነች ጌታን በመዉለድዋ ብቻ ከማማለድ በላይ ነዉ የተረጨብህን አዚም እዛዉ ወዳጄ
ተባረኪ
መፅሃፍ ቅዱስ ሲናገር እምነት ከመስማት ነው መስማት ከእግዚአብሔር ቃል ነው ይላል ስለዚህ እኛ መፅሐፍ ቅዱስ ላይ የሌለ ነገር አናምንም
@@MesayEyasu-tz4nwተይ ሉተር የጀመረዉን ሀይማኖት ይዘሽ ተይ ሸም ነዉ😮😅
ወንድማችን፣ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።☦️❤️🥰 ክርስቲያኖች በሙሉ በጸሎታችሁ አስቡኝ።
እግዚአብሔር ያስብሽ
@@user-no9zc3zt1z አሜን። ለማንኛውም እኔ ወንድ ነኝ "ታድሎ" እባላለሁ።
እመብርሃን ታስብህ
@@user-zw9mm2kb1i አሜን፣ ሁላችንንም ታስበን።
እግዚአብሄር ያስብህ ወድማችን❤❤❤
ጸጋን የተመላሽ ሆይ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ትለምኝልን ዘንድ ላንቺ ይገባል አንቺ ከሊቃነ ጳጳሳት ትበልጫለሽ ከነቢያትም ከመምህራንም ትበልጫለሽ። ከሱራፌልና ከኪሩቤል ግርማ የሚበልጥ የመወደድ ግርማ አለሽ። በእውነቱ የባሕርያችን መመኪያ አንቺ ነሽ! ለሰውነታችንም ሕይወትን የምትለምኝልን ነሽ፤ ወደ ጌታችንና ወደ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምኝልን እርሱን በማመን በቀናች ሃይማኖት ያጸናን ዘንድ ይቅርታውንና ምሕረቱን ይሰጠን ዘንድ በቸርነቱ ብዛት ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ቅድስት ሆይ ለምኝልን🙏
🔵እኛም ጠየቅን🔵 ✅ሥላሴ የሚል ጥቅስ ስጡን?… ✅መፀሐፍ 66 ነው የሚል ጥቅስ ስጡን ✅የግል አዳኝ የሚል ጥቅሰ ስጡን… ✅የሰርግ ቀለበት ሰነስርዐት በቤተክርሰትያን ውሰጥ ካለ ጥቅስ ስጡን? ✅መንፈስ ቅዱሰ የተሟላ ሰው ይወደቃል የሚል ጥቅስ ስጡን ✅በአዲስ ኪዳን በ7ቱ ቤተክረስትያነ መዝሙር በሙዚቃ በመሳርያ አቀናቡረው ታጀቦ የተዘመረው የቱ ጋር ነው.
ወንድሜ ጌታ አብዝቶ ዘመንህን ይባርከው እመብረሐን ጥላ ትሁንህ አሜን 🙏
""እኛ ክርስቲያኖች ማርያም አታማልድም የሚል ቃል መጽሐፍ ቅዱስ ስሌለ አይደለም ማርያም ታማልዳለች የምንለው።"" 10:15 🙏🙏🙏🙏
ከሁሉ የሚበልጠው ቃል የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ነው እና ምን ልታምን ነው ቆይ እስቲ
አው ግን መፅሀፍ ቅዱስ ብቻ አይደለም
እና ምንድነው መስማትም ከእግዚአብሔር ቃል ነው ይላል ሮሜ 10÷17 ላይ እና ከየት ልሰማ ነው ባክህ እስቲ ንገረኝ
እና ከየት አምጥታችሁ ነው?
@@Sa-251 yeegziabher kal yehunutn ena yalhonutn bemn awek? sijemer bible erasu yeegziabher kal mehonun bemn awkeh new lelaw enante slaltekebelachut yeegziabher aydelem yemibalew. lemayamnutma biblem fiction nw.😁
ኦርቶዶክስ ስህተት አለባትና አስተካክላለሁ ብሎ መሞከር ማለት የውቅያኖስ ውሃ ያንሳልና ከኩባያው ቀንሸ ልጨምርለት እንደ ማለት ነው። ኦርቶዶክስነት ምን አይነት መታደል ነው? እድሜ ጠገብ ግን ሁሌ አዲስ እውቀቷ ተዝቆ የማያልቅ ባህር ነች። በተለይ በእንደነዚህ አይነት ከተወረወረ ድንጋይ መልስን ጠርበው በሚያወጡ ወጣቶች ስትተነተን የበለጠ ተዋባለች። ዘመንህ ይባረክ ወንድሜ። ትዝታውን፣ ዘርፌንና በጋሻውን ያየውን ሰይጣን አፉን ያጥፋልህ። በጣም ጠንክር ራስህንና መክሊትህን ጠብቀህ ራስህን እግዚያብሄርንና ህዝብን ጥቀምበት። ኦርቶዶክስ ቤት አንድ የተለመደች ነገር አለች። ቄስና አገልጋይ የነበሩ ሰዎች የሀይማኖቷን ዶግማና ቀኖና ይጥሱና ሲጠየቁ አንድ ጥቅስ ይመዙና አሳስተው በመተርጎም ኦርቶዶክስ ስህተት ነች ይሉና እንደፈለጉ ወደሚሆኑበት ይሄዳሉ። ብዙዎች ላይ የሆነው ይሄ ነው።
የተዋህዶ እንቁ እግዚአብሔር እድሜና ጤናን አብዝቶ ይስጥልን!!!
🎚ቃለ ህይወትን ያሰማልን በነፍስም በሥጋም ይጠብቅልን🤲አሜን🤲
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ወድማችን እግዚአብሔር አምላክ ፀጋዉን ያብዛልክ በቤቱ ያፅናክ ወድማችን አቡዬ በርታ ለመናፍቃን ብቻ ሳይሆን ለእኛም ለኦርቶዶክስ ልጆች ብዙ ትምህርት እያስተማርክን ነዉ እኔ በበኩሌ ቡዙ የማላቃቸዉን ነገር እያሳወክኝ ነዉ እናመሰግናለን🙏🙏🙏🙏🙏
2ኛጴም1:15 ከዚህ ማደሪያዬ መለየቴ ፈጥኖ እንዲሆን አውቃለሁ ከመውጣቴ በኋላ እነዚህን ነገሮች እንድታስቡ በየጊዜው ትችሉ ዘንድ እተጋለሁ ይላል አንዳንዶች ምልጃ በምድር አለ በሰማይ ግን ቅዱሳን ምንም አያውቁም ይላሉ ቀዱስ ጴጥሮስ ግን በሂወት እያለሁ ብቻ ሳይሆን ከሞትኩኝ በኋላ እንኳን አልተዋችሁም ሲል እንሰማዋለን
ቃለህይወት ያሰማልን ወንድማችን ፀጋዉን ያብዛልህ አሜን❤❤❤
እንዳው ምን እላለሁ የናቴ ልጅ ልዑል እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ እንጅ
ወንድማችን በእውነት ቃለሂወት ያሠማልንእግዚአብሄር ፀጋውን ያብዛልክ የተዋህዶ ልጆች አይዞን በእምነታችን እንፅና እግዚአብሄር አምላክ በቤቱ ያፅናን 🙏🙏🙏🙏
ልቦናክ ይመለስ እንጂ ጥቅስ አይደለም የሚመልስክ ውብ ወደ ሆነ መአዛው ወደአማረው ክርስቶስ በአካል የሚገኝበት ቤተ መቅደሰ አባቴ 😍
ሰላምካ በክርስቶስ ይብዛሕ ኣቡሻ ቃለ ሕይወት የስምዓልና ብሩከይ😇🙏
በርታ ወንድሜ በጣም ጎበዝነህ ያገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ ቃለህይወት ያሠማልን
እግዚአብሔር አምላክ የአገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልን ወንድማችን በርታ
እምዬ ማርያም የጌታዬ እናት❤❤❤❤❤❤❤
ተመሰገን እግዛብሔር ጨምሮ እእውቀቱን ይሰጥህ ተባረክ በጨለማ ውሰጥም ያሉትን ወደበረቱ ይጨምራቸው። ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ቃለ ህይወት ያሰማልን።
አሁን ለድንግል ማርያም ማመልድ ስራ ሁኖ ቢገባህ ድንግል ማርያም አፍርሳ ትሰራሀለች ድንግል ማርያም አማላጄ ዋስ ጠበቃየ❤ ቃለ ህይዎት ያሰማልን አቡየ
እሷ ልታማልድ የሚያበቃት ፍጹምነት ይጎላታል
እግዚአብሔር በምድር እንደሷ ያለ ስላላገኝ ነው በሷ ያደረው
እግዚአብሔር አምላክ ፀጋውን ያብዛልህ የአገልግሎት ዘመንህን ያርዝመው ውድ ወንድማችን እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን አሜን❤
ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን ቃለ ህወት ያሰማልን አሜን እኛ ክርስትያኖች እመቤታችን ድንግል ማርያም ታማልደናለች እናታችን ናት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ እናት ናት እስት አታማልድም የምል ጥቅስ ስጡን እናንተ እሳ በጣም ይገርማሉ
ፀጋዉን ያብዛልህ ከክፉ ሁሉ ይጠብቅህ በቤቱ ያፅናህ የልጅ አዋቂ
2ኛቆም5:19እግዚአብሄር በክርስቶስ ሆኖ አለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና በደላቸውም አይቆጥርባቸውም ነበር በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ እንግዲህ እግዚአብሄር በእኛ እንደሚማለድ ስለ ክርስቶስ መልእክተኞች ነን ከእግዚአብሄር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን
የኔ ዕንቁ ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ❤❤❤❤❤❤❤
ቃለ ሕይወት ቃለ በረከት ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅህ ፀጋውን ያብዛልህ እግዚአብሔር አምላክ ከመከራ ስጋ ከመከራ ነፈሰ ይጠብቅህ
ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን።
ሲያሳዝኑ አለማወቃቸው ምልጃው ቀርቶባቹ እናት አባትክን አክብር ሚለው ቃል እንኳን በቂ ነበር ለናንተ ስለተደፈናቹና ከፆምና ገስግደት ከቅዳሴ መሸሻ ሰበብ ስለምትፈልጉ እንጂ የጌታ እናት እንዴት አታማልድ ከንቱዎች ናቹ ያንተም እናት እንኳን ጎረቤት ልታማልድ ትሄዳለች ማለትም ልታስታርቅ ፈጣሪ ማስተዋልን ይስጣቹ
እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን በእውነት ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ለእኔሱም ልባና ይስጥልን❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ታማልዳለች አልፎ ታዝሀዋለች የሚል አለ። " ይታዘዝላታል" ሉቃስ ወንጌል 2:51
ወንድማችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልን
ወንድማችን በርታልን ጎበዝ👍👍👍👍👍
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድሜ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን🙏
Yegn belaten abuye egazehaber zamenaken yebarek tsagawun yabezalek 🙏
ወንድሜ ፀጋውን ያብዛልህ የተዋህዶ እንቁ በቤቱ ያቆይክ
አቡዬ እናመሰግናለን❤ ወደ ቲክቶክ የመጣኸው በምክንያት ነው ፀጋውን ያብዛልህ❤
አቡዬ በእድሜ ትንሹ በኃይማኖትህ የበሰልከው በስነ-ምግባር ማደግህን በደምብ አይቻለሁ እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ ከነጣቂ ተኩላዎች ጌታ በደሙ ይሸፍንህ በዕድሜ በጤና ያኑርህ እመቤቴ እቅፍ ድግፍ አድርጋ ታሳድግህ
የመጀመሪያ ጥያቄዬ ልክ እንደአማርኛው ፍቺ ነው ወይ የግሪኩ ቃል አዋዋል የሚል ሲሆን በመቀጠል መማለድና ማማለድ የሚለው ሀሳብ ለቤተክርስቲያን ሆነ ለቅዱሳን ወንድሞች እህቶቼ ጸልዩልኝ ብዬ እንደምጠይቀው ከሆነ ችግር ያለው አልመሰለኝም። በሰው ያለውን የሚያውቅ ከሆነ ኢየሱስ (እዛው ምዕራፍ የመጨረሻዎቹ ቁጥሮች ላይ አለ) ከማርያም ሊነገረው ያስፈልግ ነበር ወይ ስለወይን አጥማጆች ጭንቀት ከሆነ ዋናው ጉዳይ? የኢየሱስ ምላሽስ ጊዜዬ ገና አልደረሰም ያለበት ምክንያት እናቱ ማርያም በሉቃስ 2:19 እንደምናየው ቀድሞ በመላዕኩ ገብርኤል ስለእርሱ የተነገረውን ነገር በልቧ እንደመጠበቋ እና እንዲገለጥ ከመፈለጓ አንጻር ሊሆን አይችልም? ምክንያቱም ጉዳዩ ስለወይን ጠጁ አይደለም የሚለውን አንተም ስለምትቀበል። ሌላው መሰረታዊ ጥያቄዬ የመጽሐፍ ቅዱስ(ለምሳሌ የዮሐንስ) ዋና ትኩረት ኢየሱስ ወይስ እናቱ ማርያም? ሌላኛው ጥያቄዬ ሰው የሚድነው፣ ክርስቲያን የሚሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንደሆነ ገልጸሀል፣ የሚጸናውስ ዕለት ዐለት የሚቀደሰውስ በኢየሱስ አይደል?! ስለ እኛ የሚማልዱ ቅዱሳን ወደ አምላክ እንድንመለስ እንድንፈወስ ነው የሚጸልዩት ይሄ በወንጌል አማኞች የቤተክርስቲያን ህይወት ውስጥ ያለ ልምምድ ነው ግና የሀጢአት ስርየቱ፣ ንስሐውም አማኝ ቀጥታ ከአምላኩ በክርስቶስ ስምና ደም የሚቀበለው እንደሆነ የእግዚአብሔር ቃል እንደሚያስተምር አምናለሁ። እንደክርስቶስ ያለ የስጋ ትንሣኤ ያልተቀበሉ ሞተው ያሉቱ ስለ እኛ እንደሚማልዱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ሀሳብ ብታሳየን መልካም ነው ምክንያቱም ሌሎች የእምነት ሙግቶችህን በቃሉ እያስደገፍክ እያስተማርክ ስለሆነ ደግምሞ የጸና የትንቢት ቃል በመሆኑ እርሱ ላይ መመስረቱ አስፈላጊ እንደሆነ ግልጽ ነው። በመጨረሻ የክርስቶስ ሊቀካህንነት እና በአምላክ እና ሰው ያለ መካከለኝነቱ በእናቱ በማርያምና በቅዱሳን ከሚደረግ ምልጃ ጋር እንዴት እንረዳው? ብዙ ጥያቄዎች ቢኖሩኝም ለዚህ ርዕስ ግን እነዚህን ላነሳ አሰብኩ። "በጥቅስ ላይ የሚመሰረት እምነት የለም" እጅግ በጣም የምስማማበት ሀሳብ ነው! ያመንከውን በጥንቃቄ በድፍረት ለማስተማር ስለምትተጋ እግዚአብሔር ይባርክህ🙏
ስለቅዱሳን ምልጃ ማስረጃ፦ በአፀደ ነፍስ፡ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር አርአያ እና መልክ እንደተፈጠረ በዘፍ 1:26፦እግዚአብሔርም አለ፦ “ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።” እንደመልካችን እንደምሳሌያችን ሲል እግዚአብሔር የሚዳሰስ የሚታይ ግዙፍ ስጋ ኑሮት አይደለም ይልቁንስ ከ4ቱ ባህሪያተ ስጋ ለባዊት፣ነባቢት፣ህያዊት የሆነችውን ነፍስ አዋህደን ሰውን እንፍጠር ሲል ነው እግዚአብሔር በኩነት ሦስት ነውና አብ ልብ ወልድ ቃል መንፈስ ቅዱስ ህይወት ነውና የሰው ነፍስንም በዚህ አምላኳን ትመስል ዘንድ በአርአያው ፈጠረው።ከነፍስ ባህሪያት አኔዱ ህያዊነት ነው አንድ ሰው አምኖ ተጠምቆ ወደህብረቱ ወደ ቤተ ክርስቲያን አካልነት ከተጨመረ በኋላ አንዱ የሚያቀርበው መስዋዕት ምልጃ ነው ቅዱስ ቅዱስ ጳውሎስም በ1ኛ ጢሞቲዎስ 2 ላይ ምልጃን ለሰው ሁሉ እንዲደረግ አስቀድሞ ከሁሉ በላይ እመክራለሁ ይህም በእግዚአብሔር ዘንድ ደስ የሚያሰኝ መሆኑን ይነግረናል በ1ኛ ቆሮ 12 ላይም አንዱ ብልት ሌላኛውን ብልት አታስፈልገኝም ይለዋልን ዓይን ቢታመም እጅን አታስፈልገኝም ይለዋልን? ሁሉም በአንዱ ራስ በክርስቶስ ተጋጥመዋልና አንዱ ስለሌላው ያስባል በዘመናችን የተነሱ መናፍቃን ክርስቲያኖች በምድር ሳሉ ምልጃን ስለሌላው ያቀርባሉ ከሞቱ በኋላ ግን አይችሉም ሲሉ ይሰማል።ይህ ደሞ ምን ያህል የእግዚአብሔርን ስራ የሰውን ክቡርነት የረሱ መሆናቸውን እናያለን። አንድ ሰው በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንድ ብልት ሆኖ ሳለ ከሞተ በኋላ ከቤተ ክርስቲያን አካልነት ይለያልን? ወይስ በምድር ሳለ ከአምልኮ ጋ ምልጃ እያቀረበ ኖሮ ከሞተ በኋላ አምልኮ ስለሌለ ምልጃም ይተዋልን? ወይስ ከሞት በኋላ ህያዊነት ይቀራል? ወይስ በምድር ሳለ እያማለደ ከሞተ በኋላ ምልጃ ሳይሆን ምስጋና ሆኗ ይተካልን? እኛ ግን እንላለን ክርስቲያኖች ከሞት በኋላ ወደተሻለው ህይወት ሄደው በምድር ሳሉ በጥቂቱ የሚያውቁት የሚያዩት የሚሰሙትን ወደምልዓተ ክሂል በእግዚአብሔር ፀጋ ተሞልተው ከሀጢአት ርቀው ንፁሕ ፀሎትን ወደ እግዚአብሔር ለሁሉም እንደነሱ ላልሆኑ ሩጫ ላይ ለሆኑ መልካሙን ገድል ለሚጋደሉ ክርስቲያኖች እግዚአብሔር በፀጋው እያሳደገ ፍፃሚያቸውን እንዲያሳምርላቸው ምልጃን ያቀርባሉ፤ ም/ቱም ከሞት በኋላ ነፍስ እንደህያዊነቷ ከክርስቶስ ዘንድ ትቀርባለች እንደለባዊነቷ ለክርስቲያኖች የሚያስፈልጉትን ነገር ታውቃለች እንደነባቢነቷ እግዚአብሔርን ትጠይቃለች።ጌታም በወኔጌሉ፡ ማቴ 22:31-32፥ስለ ትንሣኤ ሙታን ግን። እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ የሚል ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ እናንተ የተባለውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም፤ብሎናል። 1ኛ ጢሞ 2:1-4፥እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ። 3-4 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው። ትንቢተ ዘካርያስ1:12፥አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤13እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው። 14፤ ስለዚህም ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረው መልአክ እንዲህ አለኝ። ስበክ እንዲህም በል። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ በታላቅ ቅንዓት በኢየሩሳሌምና በጽዮን ቀንቻለሁ። ት.ኤር 15:1፥እግዚአብሔርም እንደዚህ አለኝ። ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም፥ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አይዘነብልም፤ ከፊቴ ጣላቸው፤ ይውጡ። ዘፀአት 32:9-12(መዝ 106:23)፥እግዚአብሔርም ሙሴን። እኔ ይህን ሕዝብ አየሁት፥ እነሆም አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነው።10፤ አሁንም ቍጣዬ እንዲቃጠልባቸው እንዳጠፋቸውም ተወኝ፤ አንተንም ለታላቅ ሕዝብ አደርግሃለሁ አለው። 11፤ ሙሴም በእግዚአብሔር በአምላኩ ፊት ጸለየ፥ አለም። አቤቱ፥ ቍጣህ በታላቅ ኃይልና በጽኑ እጅ ከግብፅ ምድር ባወጣኸው በሕዝብህ ላይ ስለ ምን ተቃጠለ? 12፤ ግብፃውያንስ። በተራራ መካከል ሊገድላቸው፥ ከምድርም ፊት ሊያጠፋቸው ለክፋት አወጣቸው ብለው ስለ ምን ይናገራሉ? ከመዓትህ ተመለስ፥ ለሕዝብህም በክፋታቸው ላይ ራራ። ኢዮብ 1:6፦ከዕለታት አንድ ቀን እንዲህ ሆነ፤ የአምላክ ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም መጡ፥ ሰይጣንም ደግሞ በመካከላቸው መጣ።(መላአክትስ ዓለምን መዞር🤔) ት.ኢሳ 51:2፦ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም፥ ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ፤ አንድ ብቻውን በሆነ ጊዜ ጠራሁት፥ ባረክሁትም አበዛሁትም። 1ኛ ሳሙ 28:15-19፦ሳሙኤልም ሳኦልን። ለምን አወክኸኝ? ለምንስ አስነሣኸኝ? አለው። ሳኦልም መልሶ። ፍልስጥኤማውያን ይወጉኛልና እጅግ ተጨንቄአለሁ፥ እግዚአብሔርም ከእኔ ርቆአል፤ በነቢያት ወይም በሕልም አልመለሰልኝም፤ ስለዚህም የማደርገውን ታስታውቀኝ ዘንድ ጠራሁህ አለው።16፤ ሳሙኤልም አለ። እግዚአብሔር ከራቀህ ጠላትም ከሆነህ ለምን ትጠይቀኛለህ? 17፤ እግዚአብሔርም በቃሌ እንደ ተናገረ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል። 18.የእግዚአብሔርን ቃል አልሰማህምና፥ በአማሌቅም ላይ ታላቅ የሆነ ቍጣውን አላደረግህምና ስለዚህ ዛሬ እግዚአብሔር ይህን ነገር አድርጎብሃል። 19፤እግዚአብሔርም እስራኤልን ከአንተ ጋር በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፎ ይሰጣል፤ ነገም አንተና ልጆችህ ከእኔ ጋር ትሆናላችሁ፤ እግዚአብሔርም የእስራኤልን ጭፍራ ደግሞ በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፎ ይሰጣል። መዝ 106:23፥እንዳያጠፋቸው ቍጣውን ይመልስ ዘንድ የተመረጠው ሙሴ በመቅሠፍት ጊዜ በፊቱ ባይቆም ኖሮ፥ ያጠፋቸው ዘንድ ተናገረ። 2ኛ ነገስት 13:20 መዝ 34:7፦“የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።” መዝ 34:15-17፦ ናቸውና። 16 መታሰቢያቸውን ከምድር ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፊት ክፉን በሚያደርጉ ላይ ነው። 17 ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው። መዝ 44/45:9፦“የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች(የማማርያም አማላጅነት) ትንቢተ ዳንኤል12:1 ትንቢተ ዳንኤል 7:9-11 በሐዲስ ኪዳን፥ ማቴ 18:10፦“ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ መላእክቶቻቸው በሰማያት ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን ፊት ያያሉ እላችኋለሁና። ሉቃስ 1:19፥መልአኩም መልሶ። እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ። ሉቃስ 16:20-31 ሉቃስ 13:6-9 ዮሐ 8:56 የሐዋ.ስራ 10:4፦ 2ኛ ቆሮ5:19-20 1ኛ ቆሮ 5:3 1ኛ ቆሮንቶስ 13:12 2ኛ ቆሮ 9:14 ወደ ፊልጵስዩስ 4:6 ዕብ 1:12-14 ያዕቆብ 5:15-16 2ኛ ጴጥ 1:15 ራዕይ 5:8፥ ይ 6:7-9 ራዕይ 8:1-4፥። ራእይ 22:3
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ አቡ ወንድሜ
እ/ር በቤቱ ያፅናክ ወንድሜ
አቡየይ በእውነት ቃለ ሂወት ቃለ በረከት ያስመዐልና ክፈትወካ ማዓት ፀግኡ የብዘሐልካ እህትህ ነኝ ከትግራይ በርታልን🙏
ቃለ ቃለህይወት ያሰማልን ወንድማችን በርታልን ቅድስት ሥላሴ የበለጠ መንፈሳቸውን ያሳዱሩብህ እና ነጠላ ብትለብስ እላለሁ ❤❤❤❤❤❤❤
አቡ ወንድማችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ሌላ ደግሞ ሰዎች ለምንድነው ክርስቲያኖች የምትጠጡት ክርስቶስ እኮ ጠጡ አላለም ጠጡ በፍጹም ያለበት ቦታ የለም ይላሉ እና አትስከሩ ነው እንጂ አትጠጡ የሚል ቦታ የለምና ይሄንን እስኪ በሰፊው ብታብራራው በእውነት በጣም በአክብሮት እጠይቃለሁ
ማርያም አታማልድም የሚል አሳዩን እናንተም እኛ ግን እመቤታችን ለኛ ለምናምነው አማላጅነትዋን እንዲህ ብለን እንጠራታለን የብርሃን እናቱ ሆይ ካንቺ በነሳው ስጋ እኛነታችንን አከበረ፡፡መዐዛሽ ስቦት አንችን በወደደ ጊዜ ድህነታችን ተሰራ፡፡ድንግል ሆይ እውነተኛው የህይወት እንጀራ : ጣፋጩን የነፍስ መጠጥ አማናዊው የፅድቅ ብርሀን የፈነጠቀብሽ ነሽና ከትውልድ መሀል ብፅዕናሽን እንናገራለን፡፡ጥማችንን የቆረጠ ጥዑም ወይን፡ረሀባችንን ያጠፋ እውነተኛው መብል ካንቺ ወጥቶልናልና እንወድሻለን፡፡ምስራቃዊት በራችን ሆይ ከሴቶች አንችን የሚመስል የለም፡፡ባንቺ ላይ ስለተደረገልን ታላቅ ነገር ዛሬም ለዘላለምም ስምሽን እናገናለን፡፡ ዝምተኛይቱ ድንግል ሆይ አንቺ አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ የአይሁድ ሴቶች አይደለሽም።በትሕትና ተልመሽ በንፅሕና አጊጠሽ የባህርያችንን መመኪያ ያስገኘሽልን የፅድቅ በራችን ነሽ። አንችን ማመስገን የነፍስ ምግብ የህሊና እርካታ ነው።ስናመሰግንሽ እናርፋለን ስናርፍ እናመሰግንሻለን።ክብርሽ ከሰማይ ምስጋናሽም ከአርያም ነውና አንችን ለማመስገን ልቦናችን ይብራ አሜን
የእግዚአብሔር ቃል ስለዚህ ጉዲይ ምን ይላል እንጂ ፤ የኔ ሃሳብ በዚህ መፅሐፍ አለ የለም አትበሉ።🥰
ቃለ ሕይወት ይስጥልን!!። ጤናና እድሜ ይስጥህ!!! ከዚ የበለጠ እንድበረታ፣እመብርሃን ትርዳህ!!!
ተባረክ ልጄ 🙏🏼 እነሱንም ልቦና ይስጣቸው
ወንድማችን አቡናዬ በእዉነት ቃል ሒወትን ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ ና በጤና ይጠብቅልን እግዚአብሔር ፀጋዉን ያብዛልህ ጥፍጥ ያለ አሰተምሕሮ ነው የሰማነዉን እግዚአብሔር አምላክ በልቦናችን ያሳድርብን ሰላሳ ሰልሳ መቶ ፍሬ እድናፍራ እግዚአብሔር ይፍቀድልን ሁላችንንም የእናታችን አምላጅነት ይጠብቀን ኦርቶዶክስ ለዘለዓለም ፀንታ ትኑር እግዚአብሔር አምላክ አገራችንን በምሕረቱ ይጠብቅልን ❤❤🙏🙏😍😍
አቡ ፀጋውን ያብዛልህ
እንደገባህ ተመላለስ ግን መፅሀፍ ቅዱስ ታነባለህ በጣም ደስ ይላል እኔ በዚህ አልጣላም በርታ እነ መምህር ዘበነ ካወቁህ እረግጠኛ ነኝ ትባረራለህ እግዚአብሔር ካንተጋር ይሁን
ጸጋውን ያብዛልህ ወንድማችን
Kale hiwet yasemaln. Selam krstos ybzalh, tebarekm
Wendme EGZIABHER zemenh ybarek bebetu yastnak
This guy is a blessing to our Orthodoxy!!!
ቃለህይወትንያሰማልን ወንድማቾን እውነት ነው መሄድ ለፈለገና መመለስ ላልፈለገ ሠው ምክንያቱ ብዙ ነው እግዚአብሔር በጊዜውና በሰአቱ ይመልሳቸዋል
ሁለተኛቱ የሐዋርያው የዮሐንስ ከማማለድም አልፎ ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ እመቤቴ ሆይ እርስ በርሳችን እንዋደድ ዘንድ እለምንሻለሁ ተብሎ ተፅፎ ይገኛል የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የብብት እሳቶች ።
ዮሀንስ ምን ላይ ነው ?
እመቤቴ ያለው ድንግል ማርያምን አይደለም ግን ለንጽጽር ጥሩ ክፍል ነው
††† ቅዱሱ በኤፌሶን ††† =>ይህቺ ኤፌሶን የሚሏት ሃገር መገኛዋ በቀድሞው ታናሽ እስያ (አሁን ቱርክ አካባቢ) ሲሆን ብዙ ሐዋርያት አስተምረውባታል:: ያም ሆኖ የሚፈለገውን ያህል ለውጥ ያመጣች አልነበረችምና ቅዱስ ዮሐንስ ሊሔድ ተነሳ:: +ከደቀ መዛሙርቱ መካከልም ቅዱስ አብሮኮሮስን (ከ72ቱ አርድእት አንዱ ነው) አስከትሎ እየጸለዩ በመርከብ ላይ ተሳፈሩ:: ሐዋርያት አበው መከረኞች ናቸውና ማዕበል ተነሳባቸው:: በጥቂት አፍታም መርከባቸው በማዕበሉ ተበታተነች:: +ቅዱስ አብሮኮሮስ በስባሪ ላይ ተሳፍሮ ወደ አንዲት ደሴት ደረሰ:: ከንጹሑ መምሕሩ ቅዱስ ዮሐንስ ተለይቷልና አለቀሰ:: ፍቁረ እግዚእ ግን ያለ ምግብና ውሃ ማዕበለ ባሕር እያማታው ለ40 ቀናት ቆየ:: +እርሱ በፈጣሪው ፍቅር የተመሰጠ ነበርና አለመመገቡ አልጐዳውም:: በ40ኛው ቀን ግን ደቀ መዝሙሩ ወዳለበት ደሴት ማዕበሉ አደረሰው:: 2ቱ ቅዱሳን ተፈላልገው ተገናኙ:: እጅግም ደስ ብሏቸው ፈጣሪን አመሰገኑ:: +አምላካቸው ወደዚህች ደሴት ያመጣቸው በጥበቡ ነውና ሲዘዋወሩ 2 ነገርን አስተዋሉ:: 1ኛ የደሴቷ ሁሉም ነዋሪ የሚያመልኩት ጣዖትን ነው:: 2ኛ አብዛኞቹ የቤተ መንግስት ውላጆች ናቸው:: ሮምና የሚሏት አንዲት ሴት ደግሞ እነዚህን ሁሉ እየመገበች ታስተዳድራለች:: +ቅዱሳኑ በቦታው በቀጥታ ትምሕርተ ወንጌልን ቢናገሩ እንደ ማይቀበሏቸው ስለ ተረዱ ሌላ ፈሊጥን አሰቡ:: እንዳሰቡትም ወደ እመቤት ሮምና ቤት ሒደው በባርነት ተቀጠሩ:: +ለእርሷም "ድሮ የአባትሽ ባሮች የነበርን ሰዎች ነን" ስላሏት 2ቱን ቅዱሳን እሳት አንዳጅና ገንዳ አጣቢ አደረገቻቸው:: ለሰማይ ለምድሩ የከበዱ እነዚህ ቅዱሳን የካዱትን ይመልሱ ዘንድ በባርነት ግፍን ተቀበሉ:: የመከር (የማሳመኛ) ጊዜ ሲደርስም አንዳች አጋጣሚ ተፈጠረ:: +ቅዱሳኑ ዮሐንስና አብሮኮሮስ ወደ መታጠቢያ ቤቱ ሲገቡ ሰይጣን በውስጥ ኖሮ ደንግጧልና እወጣለሁ ብሎ ሲሮጥ የንጉሡን ልጅ ረግጦ ገደለው:: ሮምናና የአካባቢው ሰዎች ከበው ሲላቀሱ ቅዱሳኑ ቀረቡ:: +ሮምና ግን በቁጣ "ልትሣለቁ ነው የመጣችሁ?" በሚል ቅዱስ ዮሐንስን በጥፊ መታችው:: መላእክት እንኩዋ ቀና ብለው ሊያዩት የሚከብዳቸው ሐዋርያ ይህንን ታገሰ:: በጥፊ ወደ መታችው ሴት ቀረብ ብሎም "አትዘኚ! ልጁ ይነሳል" አላትና ጸለየ:: +ወደ ሞተውም ቀረብ ብሎ በጌታችን ስም አስነሳው:: በዚህ ጊዜም ሮምናን ጨምሮ በሥፍራው የነበሩ ሰዎች ለቅዱስ ዮሐንስ ሰገዱ:: እርሱ ግን ሁሉንም አስነስቶ ትምሕርተ ሃይማኖትን: ፍቅረ ክርስቶስን ሰበከላቸው:: +በስመ ሥላሴ አጥምቆ: ካህናትን ሹሞ: ቤተ ክርስቲያንም አንጾላቸው ወጥቷል:: በሁዋላም ለሮምናና ለደሴቷ ሰዎች ክታብ (መልዕክትን) ጽፎላቸዋል:: ይህች መልዕክት ዛሬ 2ኛዋ የዮሐንስ መልዕክት ተብላ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ትታወቃለች::
ቃለህይዎትን ያሰማልን ወድማችን እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናህ👏
ተባረክ ወንድማችን ፀጋውን ያብዛል❤❤❤
አቡዬ ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋው ይብዛልህ ❤❤
በእውነት ቃል ህይወት የስምዐልና ፀጉኡ የብዘሐልካ ክብር ሓውና አብ ቤቱ የንብርካ አቡ❤
ተዉ ማርያም አዎ ለኛ ታማልዳለች እስኪ አንተ ጌታ እየሱስን እንደ ግል አዳኝተቀበል የሚል አምጣልኝና 😅😅😅😅የሀዲዱዱ የሚል የመላዕክት ዜማ አምጣልኝና 🤣🤣🤣ጡጡጡ ዠዠዠዠ ዸዸዸዸ ፓፓፓ የሚል ልሳን የተናገረ ሀዋርያ አምጣልኝና ድፍረትህ ለዘላለም አትጠመቅ ብትፈልግ
Amen, wendmachin egziabher amlak yibarkh🙏🙏🙏
Berta abu. Egziabher ye agelglot zemenhn ybarkew🙏🙏🙏
Abuye tebarek
God bless you
ፀጋ እግዚአብሔር ያብዛልህ አቡ❤❤❤
Tebarek wandimachin qalehiyot yasemalin
❤❤❤❤ egziabher mastewalihn yitebikilih.
ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛህ ወንድማችን በቤቱ ያጽናህን አሜን 🤲
ቃለህይወት ያሰማልን መምህር
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን አቡ
እመብርሃን ታማልዳለች የሚል ጥቅስ ከፈለክ መፅሐፍ ቅዱስ ክፈትና የወንጌል ከመጀመሪያው ከማርቆስ ወንጌል ጀምረህ እስከ ራዕይ ድረስ አንበብ ስታነብ አይደለም ማማለድ ሙሉ ስለድንግል ማርያም ነው። ክብር ምስጋና ላንቺ ይሁን የጌታ እናት🙏
😅😅😅😅😅😅😅😅
እውቀትን ብቻ መሰረት ያደረገ ትምህርት ፍሬው ውድቀት ነው ለግኖስቲኮችም አልሆነም
ቃለ ህይወት ያሠማልን
እግዚአብሄር ይባርክህ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርልህ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን በርታ እንዲው እነዚህ ምን ይላሉ ሕፃን
Kale hiwot yasemaln
እድሜና ጤና ይስጥልን ጸጋውን ያብዛልህ ወንድሜ
Enamesegnalen Abuye 🙏🙏🙏
ቃለ ህይወትን ያሰማልን ያገልግሎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይባርከው
እግዚአብሔር በቤቱ ይጠብቅህ ቅመም ነህ ወንድማችን ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏🙏🙏
ፀጋውን ያብዛልህ በቤቱ ያፅናህ ወንድማችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን 👐👐⛪
አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ ይባርክህ💕🙏💕
Kale hiwet yasemalen bewnet dink.ena besal timehert ❤❤❤
ድንግል ማርያም ና ቅዱሳን አማላጂ ናቸው እንደሁም ቅዱሳና ሃዋርያት ባይገርምህ ከማማለድም በላይ በ12 በእግዚአብሔር ዙፍን ላይ ተቀምጠው እንደሚፈርዱ ፈጣሪ ቃል ኪዳን ሰቷቸዋል ተቀምጠው ይፈርዳሉ ማቴዎስ ወንጌል 19፥28 ማየት ትችላለህ እንደሚፈርዱ ተቀምጧል ለቅዱስን ማማለድማ ቀላል ነገር አይደለ ለቅዱሳን ፈጣሪ በኔ ዙፍን ተቀምጣቹ ትፈርዳላችሁ እንዳላቸው አታውቁምን እምነት ኦርቶዶክስ አንድ ብቻ ናት ለዘለዓለም ትኑር
ፈጣሪ ይባርክሕ❤❤❤❤❤❤
አቡ እግዝአብሔ ይባር እኔ ከእነንቴ ከተዋህዶ ሊጆች ብዙ ለህይዎት ዬምሆን ብዙ ታምሬዋሎ ግን ለኔ ዬመይገባ ነገር ዬጴንጤ እነሱ አምለከችን መደንተችን እየሱስ ክርስቶስ ስንት እየሱስ ነው የሌ ለጴንጤ አንዴ አመለጂ ይለሉ አንዴ ጌታ አንዴም ደግሞ አምለክ ሚንድኖ እሄ መቃለቃል?
ቃለ ህይወት ያሠማልን ወድማችን❤❤❤
Tebarek
ቃለ ሂወት ያሰማልን ወድሜ እውነት ፈጣሪ ይባርክ ፀጋውን ያብዛል❤❤❤
Abuye you nailed it.God bless you❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን ፀጋውን ይብዛልህ 🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏
አሜን! ቃለ ህይወት ያሰማልን የኔ ልጅ። በርታ ድንግልማርያም አትለይህ።
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማል ❤❤❤❤
በእውነት ፀጋውን ያአብዛልህ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Пікірлер: 463
በመኖር ብዛት ታናሼ በእግዛቤሔር እውቀት የተገለጠልክ ውድ የእውቀት ፈርጥ ዘመንህ ይባረክ🌹
@abuwondimagegn3636
7 ай бұрын
Amen
@hulluberrsuhone
6 ай бұрын
አሜን ፫ 🤲🌹
@azebtufa7389
6 ай бұрын
❤❤❤🎉🎉🎉🎉
@selamawityosef5014
6 ай бұрын
@@abuwondimagegn36363ooookkkokommkokkmmkmokkmomkkkkomkkmklmmkokkkkmkkkkk3 AAA+
@zenashetades9288
5 ай бұрын
አሜን
ጌታ ዘመንህን ሁሉ ይባርክ ወንድሜ። ይህ ትምህርት ከቤቱ ውጭ ላሉት ብቻ ሳይሆን ቤቱ ውስጥም እያለን የጠፋን ነጠላ ለብሰን ስንታይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የምንመስል የእምነታችንን መሰረትና ትርጉም ለማናውቅ ለብዙ ኦርቶዶክስያኖች መልስ የሚሆን ነው ። በተለይ "ለእኔ " .... የምታስተምርበትን መንገድ በጣም ወድጄዋለሁ ትህትና እና እርጋታ የተላበሰ ስለሆነ። እንደውም ያንተ ታላላቅ የሆኑ መንፈሳዊ አባቶቻችን ካንተ ካንተ ብዙ መማር አለባቸው "ትህትናን" ብዬ እላለሁ አለበለዚያ እንኳን የወጡትን ሊመልሱ በቤቱ ያለነውም ያለነው በጌታ ቸርነት ነው።ተባረክ❤❤❤
ወንድማችን አቡ ለኛም ብዙ ትምህርት ሰጠኸን ፈጣሪ በቤቱ ያጽናህ🙏🙏🙏
እሽ የኛ ባለጥቅሶች አታማልድም የሚል ደግሞ አንድ ጥቅስ አሣዩኝና እናንተጋ ልምጣ አታማልድም የሚል ቢኖር እንኳ ሰማይና ምድር የማይችሉትን በማህፀንዋ የተሸከመች እና ለመዳናችን ምክንያት የሆነች ጌታን በመዉለድዋ ብቻ ከማማለድ በላይ ነዉ የተረጨብህን አዚም እዛዉ ወዳጄ
@weletearegaytadesse4444
6 ай бұрын
ተባረኪ
@MesayEyasu-tz4nw
4 ай бұрын
መፅሃፍ ቅዱስ ሲናገር እምነት ከመስማት ነው መስማት ከእግዚአብሔር ቃል ነው ይላል ስለዚህ እኛ መፅሐፍ ቅዱስ ላይ የሌለ ነገር አናምንም
@user-wl6od7sl4u
17 күн бұрын
@@MesayEyasu-tz4nwተይ ሉተር የጀመረዉን ሀይማኖት ይዘሽ ተይ ሸም ነዉ😮😅
ወንድማችን፣ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።☦️❤️🥰 ክርስቲያኖች በሙሉ በጸሎታችሁ አስቡኝ።
@user-no9zc3zt1z
7 ай бұрын
እግዚአብሔር ያስብሽ
@tadiloameshe1014
7 ай бұрын
@@user-no9zc3zt1z አሜን። ለማንኛውም እኔ ወንድ ነኝ "ታድሎ" እባላለሁ።
@user-zw9mm2kb1i
6 ай бұрын
እመብርሃን ታስብህ
@tadiloameshe1014
6 ай бұрын
@@user-zw9mm2kb1i አሜን፣ ሁላችንንም ታስበን።
@EeEe-gm5qm
6 ай бұрын
እግዚአብሄር ያስብህ ወድማችን❤❤❤
ጸጋን የተመላሽ ሆይ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ትለምኝልን ዘንድ ላንቺ ይገባል አንቺ ከሊቃነ ጳጳሳት ትበልጫለሽ ከነቢያትም ከመምህራንም ትበልጫለሽ። ከሱራፌልና ከኪሩቤል ግርማ የሚበልጥ የመወደድ ግርማ አለሽ። በእውነቱ የባሕርያችን መመኪያ አንቺ ነሽ! ለሰውነታችንም ሕይወትን የምትለምኝልን ነሽ፤ ወደ ጌታችንና ወደ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምኝልን እርሱን በማመን በቀናች ሃይማኖት ያጸናን ዘንድ ይቅርታውንና ምሕረቱን ይሰጠን ዘንድ በቸርነቱ ብዛት ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ቅድስት ሆይ ለምኝልን🙏
🔵እኛም ጠየቅን🔵 ✅ሥላሴ የሚል ጥቅስ ስጡን?… ✅መፀሐፍ 66 ነው የሚል ጥቅስ ስጡን ✅የግል አዳኝ የሚል ጥቅሰ ስጡን… ✅የሰርግ ቀለበት ሰነስርዐት በቤተክርሰትያን ውሰጥ ካለ ጥቅስ ስጡን? ✅መንፈስ ቅዱሰ የተሟላ ሰው ይወደቃል የሚል ጥቅስ ስጡን ✅በአዲስ ኪዳን በ7ቱ ቤተክረስትያነ መዝሙር በሙዚቃ በመሳርያ አቀናቡረው ታጀቦ የተዘመረው የቱ ጋር ነው.
ወንድሜ ጌታ አብዝቶ ዘመንህን ይባርከው እመብረሐን ጥላ ትሁንህ አሜን 🙏
@abuwondimagegn3636
7 ай бұрын
Amen
""እኛ ክርስቲያኖች ማርያም አታማልድም የሚል ቃል መጽሐፍ ቅዱስ ስሌለ አይደለም ማርያም ታማልዳለች የምንለው።"" 10:15 🙏🙏🙏🙏
@Sa-251
7 ай бұрын
ከሁሉ የሚበልጠው ቃል የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ነው እና ምን ልታምን ነው ቆይ እስቲ
@user-zy8vh9bc3m
7 ай бұрын
አው ግን መፅሀፍ ቅዱስ ብቻ አይደለም
@Sa-251
7 ай бұрын
እና ምንድነው መስማትም ከእግዚአብሔር ቃል ነው ይላል ሮሜ 10÷17 ላይ እና ከየት ልሰማ ነው ባክህ እስቲ ንገረኝ
@belachewbekele9307
7 ай бұрын
እና ከየት አምጥታችሁ ነው?
@pets8881
6 ай бұрын
@@Sa-251 yeegziabher kal yehunutn ena yalhonutn bemn awek? sijemer bible erasu yeegziabher kal mehonun bemn awkeh new lelaw enante slaltekebelachut yeegziabher aydelem yemibalew. lemayamnutma biblem fiction nw.😁
ኦርቶዶክስ ስህተት አለባትና አስተካክላለሁ ብሎ መሞከር ማለት የውቅያኖስ ውሃ ያንሳልና ከኩባያው ቀንሸ ልጨምርለት እንደ ማለት ነው። ኦርቶዶክስነት ምን አይነት መታደል ነው? እድሜ ጠገብ ግን ሁሌ አዲስ እውቀቷ ተዝቆ የማያልቅ ባህር ነች። በተለይ በእንደነዚህ አይነት ከተወረወረ ድንጋይ መልስን ጠርበው በሚያወጡ ወጣቶች ስትተነተን የበለጠ ተዋባለች። ዘመንህ ይባረክ ወንድሜ። ትዝታውን፣ ዘርፌንና በጋሻውን ያየውን ሰይጣን አፉን ያጥፋልህ። በጣም ጠንክር ራስህንና መክሊትህን ጠብቀህ ራስህን እግዚያብሄርንና ህዝብን ጥቀምበት። ኦርቶዶክስ ቤት አንድ የተለመደች ነገር አለች። ቄስና አገልጋይ የነበሩ ሰዎች የሀይማኖቷን ዶግማና ቀኖና ይጥሱና ሲጠየቁ አንድ ጥቅስ ይመዙና አሳስተው በመተርጎም ኦርቶዶክስ ስህተት ነች ይሉና እንደፈለጉ ወደሚሆኑበት ይሄዳሉ። ብዙዎች ላይ የሆነው ይሄ ነው።
የተዋህዶ እንቁ እግዚአብሔር እድሜና ጤናን አብዝቶ ይስጥልን!!!
🎚ቃለ ህይወትን ያሰማልን በነፍስም በሥጋም ይጠብቅልን🤲አሜን🤲
@abuwondimagegn3636
7 ай бұрын
Amen
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ወድማችን እግዚአብሔር አምላክ ፀጋዉን ያብዛልክ በቤቱ ያፅናክ ወድማችን አቡዬ በርታ ለመናፍቃን ብቻ ሳይሆን ለእኛም ለኦርቶዶክስ ልጆች ብዙ ትምህርት እያስተማርክን ነዉ እኔ በበኩሌ ቡዙ የማላቃቸዉን ነገር እያሳወክኝ ነዉ እናመሰግናለን🙏🙏🙏🙏🙏
2ኛጴም1:15 ከዚህ ማደሪያዬ መለየቴ ፈጥኖ እንዲሆን አውቃለሁ ከመውጣቴ በኋላ እነዚህን ነገሮች እንድታስቡ በየጊዜው ትችሉ ዘንድ እተጋለሁ ይላል አንዳንዶች ምልጃ በምድር አለ በሰማይ ግን ቅዱሳን ምንም አያውቁም ይላሉ ቀዱስ ጴጥሮስ ግን በሂወት እያለሁ ብቻ ሳይሆን ከሞትኩኝ በኋላ እንኳን አልተዋችሁም ሲል እንሰማዋለን
ቃለህይወት ያሰማልን ወንድማችን ፀጋዉን ያብዛልህ አሜን❤❤❤
እንዳው ምን እላለሁ የናቴ ልጅ ልዑል እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ እንጅ
ወንድማችን በእውነት ቃለሂወት ያሠማልንእግዚአብሄር ፀጋውን ያብዛልክ የተዋህዶ ልጆች አይዞን በእምነታችን እንፅና እግዚአብሄር አምላክ በቤቱ ያፅናን 🙏🙏🙏🙏
ልቦናክ ይመለስ እንጂ ጥቅስ አይደለም የሚመልስክ ውብ ወደ ሆነ መአዛው ወደአማረው ክርስቶስ በአካል የሚገኝበት ቤተ መቅደሰ አባቴ 😍
ሰላምካ በክርስቶስ ይብዛሕ ኣቡሻ ቃለ ሕይወት የስምዓልና ብሩከይ😇🙏
በርታ ወንድሜ በጣም ጎበዝነህ ያገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ ቃለህይወት ያሠማልን
@abuwondimagegn3636
7 ай бұрын
Amen
@zenashetades9288
5 ай бұрын
አሜን
እግዚአብሔር አምላክ የአገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልን ወንድማችን በርታ
እምዬ ማርያም የጌታዬ እናት❤❤❤❤❤❤❤
ተመሰገን እግዛብሔር ጨምሮ እእውቀቱን ይሰጥህ ተባረክ በጨለማ ውሰጥም ያሉትን ወደበረቱ ይጨምራቸው። ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ቃለ ህይወት ያሰማልን።
አሁን ለድንግል ማርያም ማመልድ ስራ ሁኖ ቢገባህ ድንግል ማርያም አፍርሳ ትሰራሀለች ድንግል ማርያም አማላጄ ዋስ ጠበቃየ❤ ቃለ ህይዎት ያሰማልን አቡየ
@HikmetHik
Ай бұрын
እሷ ልታማልድ የሚያበቃት ፍጹምነት ይጎላታል
@user-zi9hk4xh6s
Ай бұрын
እግዚአብሔር በምድር እንደሷ ያለ ስላላገኝ ነው በሷ ያደረው
እግዚአብሔር አምላክ ፀጋውን ያብዛልህ የአገልግሎት ዘመንህን ያርዝመው ውድ ወንድማችን እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን አሜን❤
ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን ቃለ ህወት ያሰማልን አሜን እኛ ክርስትያኖች እመቤታችን ድንግል ማርያም ታማልደናለች እናታችን ናት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ እናት ናት እስት አታማልድም የምል ጥቅስ ስጡን እናንተ እሳ በጣም ይገርማሉ
ፀጋዉን ያብዛልህ ከክፉ ሁሉ ይጠብቅህ በቤቱ ያፅናህ የልጅ አዋቂ
2ኛቆም5:19እግዚአብሄር በክርስቶስ ሆኖ አለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና በደላቸውም አይቆጥርባቸውም ነበር በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ እንግዲህ እግዚአብሄር በእኛ እንደሚማለድ ስለ ክርስቶስ መልእክተኞች ነን ከእግዚአብሄር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን
የኔ ዕንቁ ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ❤❤❤❤❤❤❤
ቃለ ሕይወት ቃለ በረከት ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅህ ፀጋውን ያብዛልህ እግዚአብሔር አምላክ ከመከራ ስጋ ከመከራ ነፈሰ ይጠብቅህ
ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን።
ሲያሳዝኑ አለማወቃቸው ምልጃው ቀርቶባቹ እናት አባትክን አክብር ሚለው ቃል እንኳን በቂ ነበር ለናንተ ስለተደፈናቹና ከፆምና ገስግደት ከቅዳሴ መሸሻ ሰበብ ስለምትፈልጉ እንጂ የጌታ እናት እንዴት አታማልድ ከንቱዎች ናቹ ያንተም እናት እንኳን ጎረቤት ልታማልድ ትሄዳለች ማለትም ልታስታርቅ ፈጣሪ ማስተዋልን ይስጣቹ
እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን በእውነት ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ለእኔሱም ልባና ይስጥልን❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ታማልዳለች አልፎ ታዝሀዋለች የሚል አለ። " ይታዘዝላታል" ሉቃስ ወንጌል 2:51
ወንድማችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልን
ወንድማችን በርታልን ጎበዝ👍👍👍👍👍
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድሜ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን🙏
Yegn belaten abuye egazehaber zamenaken yebarek tsagawun yabezalek 🙏
ወንድሜ ፀጋውን ያብዛልህ የተዋህዶ እንቁ በቤቱ ያቆይክ
አቡዬ እናመሰግናለን❤ ወደ ቲክቶክ የመጣኸው በምክንያት ነው ፀጋውን ያብዛልህ❤
አቡዬ በእድሜ ትንሹ በኃይማኖትህ የበሰልከው በስነ-ምግባር ማደግህን በደምብ አይቻለሁ እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ ከነጣቂ ተኩላዎች ጌታ በደሙ ይሸፍንህ በዕድሜ በጤና ያኑርህ እመቤቴ እቅፍ ድግፍ አድርጋ ታሳድግህ
የመጀመሪያ ጥያቄዬ ልክ እንደአማርኛው ፍቺ ነው ወይ የግሪኩ ቃል አዋዋል የሚል ሲሆን በመቀጠል መማለድና ማማለድ የሚለው ሀሳብ ለቤተክርስቲያን ሆነ ለቅዱሳን ወንድሞች እህቶቼ ጸልዩልኝ ብዬ እንደምጠይቀው ከሆነ ችግር ያለው አልመሰለኝም። በሰው ያለውን የሚያውቅ ከሆነ ኢየሱስ (እዛው ምዕራፍ የመጨረሻዎቹ ቁጥሮች ላይ አለ) ከማርያም ሊነገረው ያስፈልግ ነበር ወይ ስለወይን አጥማጆች ጭንቀት ከሆነ ዋናው ጉዳይ? የኢየሱስ ምላሽስ ጊዜዬ ገና አልደረሰም ያለበት ምክንያት እናቱ ማርያም በሉቃስ 2:19 እንደምናየው ቀድሞ በመላዕኩ ገብርኤል ስለእርሱ የተነገረውን ነገር በልቧ እንደመጠበቋ እና እንዲገለጥ ከመፈለጓ አንጻር ሊሆን አይችልም? ምክንያቱም ጉዳዩ ስለወይን ጠጁ አይደለም የሚለውን አንተም ስለምትቀበል። ሌላው መሰረታዊ ጥያቄዬ የመጽሐፍ ቅዱስ(ለምሳሌ የዮሐንስ) ዋና ትኩረት ኢየሱስ ወይስ እናቱ ማርያም? ሌላኛው ጥያቄዬ ሰው የሚድነው፣ ክርስቲያን የሚሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንደሆነ ገልጸሀል፣ የሚጸናውስ ዕለት ዐለት የሚቀደሰውስ በኢየሱስ አይደል?! ስለ እኛ የሚማልዱ ቅዱሳን ወደ አምላክ እንድንመለስ እንድንፈወስ ነው የሚጸልዩት ይሄ በወንጌል አማኞች የቤተክርስቲያን ህይወት ውስጥ ያለ ልምምድ ነው ግና የሀጢአት ስርየቱ፣ ንስሐውም አማኝ ቀጥታ ከአምላኩ በክርስቶስ ስምና ደም የሚቀበለው እንደሆነ የእግዚአብሔር ቃል እንደሚያስተምር አምናለሁ። እንደክርስቶስ ያለ የስጋ ትንሣኤ ያልተቀበሉ ሞተው ያሉቱ ስለ እኛ እንደሚማልዱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ሀሳብ ብታሳየን መልካም ነው ምክንያቱም ሌሎች የእምነት ሙግቶችህን በቃሉ እያስደገፍክ እያስተማርክ ስለሆነ ደግምሞ የጸና የትንቢት ቃል በመሆኑ እርሱ ላይ መመስረቱ አስፈላጊ እንደሆነ ግልጽ ነው። በመጨረሻ የክርስቶስ ሊቀካህንነት እና በአምላክ እና ሰው ያለ መካከለኝነቱ በእናቱ በማርያምና በቅዱሳን ከሚደረግ ምልጃ ጋር እንዴት እንረዳው? ብዙ ጥያቄዎች ቢኖሩኝም ለዚህ ርዕስ ግን እነዚህን ላነሳ አሰብኩ። "በጥቅስ ላይ የሚመሰረት እምነት የለም" እጅግ በጣም የምስማማበት ሀሳብ ነው! ያመንከውን በጥንቃቄ በድፍረት ለማስተማር ስለምትተጋ እግዚአብሔር ይባርክህ🙏
@HabtamuAbebe-on5hl
7 ай бұрын
ስለቅዱሳን ምልጃ ማስረጃ፦ በአፀደ ነፍስ፡ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር አርአያ እና መልክ እንደተፈጠረ በዘፍ 1:26፦እግዚአብሔርም አለ፦ “ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።” እንደመልካችን እንደምሳሌያችን ሲል እግዚአብሔር የሚዳሰስ የሚታይ ግዙፍ ስጋ ኑሮት አይደለም ይልቁንስ ከ4ቱ ባህሪያተ ስጋ ለባዊት፣ነባቢት፣ህያዊት የሆነችውን ነፍስ አዋህደን ሰውን እንፍጠር ሲል ነው እግዚአብሔር በኩነት ሦስት ነውና አብ ልብ ወልድ ቃል መንፈስ ቅዱስ ህይወት ነውና የሰው ነፍስንም በዚህ አምላኳን ትመስል ዘንድ በአርአያው ፈጠረው።ከነፍስ ባህሪያት አኔዱ ህያዊነት ነው አንድ ሰው አምኖ ተጠምቆ ወደህብረቱ ወደ ቤተ ክርስቲያን አካልነት ከተጨመረ በኋላ አንዱ የሚያቀርበው መስዋዕት ምልጃ ነው ቅዱስ ቅዱስ ጳውሎስም በ1ኛ ጢሞቲዎስ 2 ላይ ምልጃን ለሰው ሁሉ እንዲደረግ አስቀድሞ ከሁሉ በላይ እመክራለሁ ይህም በእግዚአብሔር ዘንድ ደስ የሚያሰኝ መሆኑን ይነግረናል በ1ኛ ቆሮ 12 ላይም አንዱ ብልት ሌላኛውን ብልት አታስፈልገኝም ይለዋልን ዓይን ቢታመም እጅን አታስፈልገኝም ይለዋልን? ሁሉም በአንዱ ራስ በክርስቶስ ተጋጥመዋልና አንዱ ስለሌላው ያስባል በዘመናችን የተነሱ መናፍቃን ክርስቲያኖች በምድር ሳሉ ምልጃን ስለሌላው ያቀርባሉ ከሞቱ በኋላ ግን አይችሉም ሲሉ ይሰማል።ይህ ደሞ ምን ያህል የእግዚአብሔርን ስራ የሰውን ክቡርነት የረሱ መሆናቸውን እናያለን። አንድ ሰው በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንድ ብልት ሆኖ ሳለ ከሞተ በኋላ ከቤተ ክርስቲያን አካልነት ይለያልን? ወይስ በምድር ሳለ ከአምልኮ ጋ ምልጃ እያቀረበ ኖሮ ከሞተ በኋላ አምልኮ ስለሌለ ምልጃም ይተዋልን? ወይስ ከሞት በኋላ ህያዊነት ይቀራል? ወይስ በምድር ሳለ እያማለደ ከሞተ በኋላ ምልጃ ሳይሆን ምስጋና ሆኗ ይተካልን? እኛ ግን እንላለን ክርስቲያኖች ከሞት በኋላ ወደተሻለው ህይወት ሄደው በምድር ሳሉ በጥቂቱ የሚያውቁት የሚያዩት የሚሰሙትን ወደምልዓተ ክሂል በእግዚአብሔር ፀጋ ተሞልተው ከሀጢአት ርቀው ንፁሕ ፀሎትን ወደ እግዚአብሔር ለሁሉም እንደነሱ ላልሆኑ ሩጫ ላይ ለሆኑ መልካሙን ገድል ለሚጋደሉ ክርስቲያኖች እግዚአብሔር በፀጋው እያሳደገ ፍፃሚያቸውን እንዲያሳምርላቸው ምልጃን ያቀርባሉ፤ ም/ቱም ከሞት በኋላ ነፍስ እንደህያዊነቷ ከክርስቶስ ዘንድ ትቀርባለች እንደለባዊነቷ ለክርስቲያኖች የሚያስፈልጉትን ነገር ታውቃለች እንደነባቢነቷ እግዚአብሔርን ትጠይቃለች።ጌታም በወኔጌሉ፡ ማቴ 22:31-32፥ስለ ትንሣኤ ሙታን ግን። እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ የሚል ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ እናንተ የተባለውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም፤ብሎናል። 1ኛ ጢሞ 2:1-4፥እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ። 3-4 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው። ትንቢተ ዘካርያስ1:12፥አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤13እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው። 14፤ ስለዚህም ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረው መልአክ እንዲህ አለኝ። ስበክ እንዲህም በል። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ በታላቅ ቅንዓት በኢየሩሳሌምና በጽዮን ቀንቻለሁ። ት.ኤር 15:1፥እግዚአብሔርም እንደዚህ አለኝ። ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም፥ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አይዘነብልም፤ ከፊቴ ጣላቸው፤ ይውጡ። ዘፀአት 32:9-12(መዝ 106:23)፥እግዚአብሔርም ሙሴን። እኔ ይህን ሕዝብ አየሁት፥ እነሆም አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነው።10፤ አሁንም ቍጣዬ እንዲቃጠልባቸው እንዳጠፋቸውም ተወኝ፤ አንተንም ለታላቅ ሕዝብ አደርግሃለሁ አለው። 11፤ ሙሴም በእግዚአብሔር በአምላኩ ፊት ጸለየ፥ አለም። አቤቱ፥ ቍጣህ በታላቅ ኃይልና በጽኑ እጅ ከግብፅ ምድር ባወጣኸው በሕዝብህ ላይ ስለ ምን ተቃጠለ? 12፤ ግብፃውያንስ። በተራራ መካከል ሊገድላቸው፥ ከምድርም ፊት ሊያጠፋቸው ለክፋት አወጣቸው ብለው ስለ ምን ይናገራሉ? ከመዓትህ ተመለስ፥ ለሕዝብህም በክፋታቸው ላይ ራራ። ኢዮብ 1:6፦ከዕለታት አንድ ቀን እንዲህ ሆነ፤ የአምላክ ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም መጡ፥ ሰይጣንም ደግሞ በመካከላቸው መጣ።(መላአክትስ ዓለምን መዞር🤔) ት.ኢሳ 51:2፦ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም፥ ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ፤ አንድ ብቻውን በሆነ ጊዜ ጠራሁት፥ ባረክሁትም አበዛሁትም። 1ኛ ሳሙ 28:15-19፦ሳሙኤልም ሳኦልን። ለምን አወክኸኝ? ለምንስ አስነሣኸኝ? አለው። ሳኦልም መልሶ። ፍልስጥኤማውያን ይወጉኛልና እጅግ ተጨንቄአለሁ፥ እግዚአብሔርም ከእኔ ርቆአል፤ በነቢያት ወይም በሕልም አልመለሰልኝም፤ ስለዚህም የማደርገውን ታስታውቀኝ ዘንድ ጠራሁህ አለው።16፤ ሳሙኤልም አለ። እግዚአብሔር ከራቀህ ጠላትም ከሆነህ ለምን ትጠይቀኛለህ? 17፤ እግዚአብሔርም በቃሌ እንደ ተናገረ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል። 18.የእግዚአብሔርን ቃል አልሰማህምና፥ በአማሌቅም ላይ ታላቅ የሆነ ቍጣውን አላደረግህምና ስለዚህ ዛሬ እግዚአብሔር ይህን ነገር አድርጎብሃል። 19፤እግዚአብሔርም እስራኤልን ከአንተ ጋር በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፎ ይሰጣል፤ ነገም አንተና ልጆችህ ከእኔ ጋር ትሆናላችሁ፤ እግዚአብሔርም የእስራኤልን ጭፍራ ደግሞ በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፎ ይሰጣል። መዝ 106:23፥እንዳያጠፋቸው ቍጣውን ይመልስ ዘንድ የተመረጠው ሙሴ በመቅሠፍት ጊዜ በፊቱ ባይቆም ኖሮ፥ ያጠፋቸው ዘንድ ተናገረ። 2ኛ ነገስት 13:20 መዝ 34:7፦“የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።” መዝ 34:15-17፦ ናቸውና። 16 መታሰቢያቸውን ከምድር ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፊት ክፉን በሚያደርጉ ላይ ነው። 17 ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው። መዝ 44/45:9፦“የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች(የማማርያም አማላጅነት) ትንቢተ ዳንኤል12:1 ትንቢተ ዳንኤል 7:9-11 በሐዲስ ኪዳን፥ ማቴ 18:10፦“ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ መላእክቶቻቸው በሰማያት ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን ፊት ያያሉ እላችኋለሁና። ሉቃስ 1:19፥መልአኩም መልሶ። እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ። ሉቃስ 16:20-31 ሉቃስ 13:6-9 ዮሐ 8:56 የሐዋ.ስራ 10:4፦ 2ኛ ቆሮ5:19-20 1ኛ ቆሮ 5:3 1ኛ ቆሮንቶስ 13:12 2ኛ ቆሮ 9:14 ወደ ፊልጵስዩስ 4:6 ዕብ 1:12-14 ያዕቆብ 5:15-16 2ኛ ጴጥ 1:15 ራዕይ 5:8፥ ይ 6:7-9 ራዕይ 8:1-4፥። ራእይ 22:3
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ አቡ ወንድሜ
እ/ር በቤቱ ያፅናክ ወንድሜ
አቡየይ በእውነት ቃለ ሂወት ቃለ በረከት ያስመዐልና ክፈትወካ ማዓት ፀግኡ የብዘሐልካ እህትህ ነኝ ከትግራይ በርታልን🙏
ቃለ ቃለህይወት ያሰማልን ወንድማችን በርታልን ቅድስት ሥላሴ የበለጠ መንፈሳቸውን ያሳዱሩብህ እና ነጠላ ብትለብስ እላለሁ ❤❤❤❤❤❤❤
አቡ ወንድማችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ሌላ ደግሞ ሰዎች ለምንድነው ክርስቲያኖች የምትጠጡት ክርስቶስ እኮ ጠጡ አላለም ጠጡ በፍጹም ያለበት ቦታ የለም ይላሉ እና አትስከሩ ነው እንጂ አትጠጡ የሚል ቦታ የለምና ይሄንን እስኪ በሰፊው ብታብራራው በእውነት በጣም በአክብሮት እጠይቃለሁ
ማርያም አታማልድም የሚል አሳዩን እናንተም እኛ ግን እመቤታችን ለኛ ለምናምነው አማላጅነትዋን እንዲህ ብለን እንጠራታለን የብርሃን እናቱ ሆይ ካንቺ በነሳው ስጋ እኛነታችንን አከበረ፡፡መዐዛሽ ስቦት አንችን በወደደ ጊዜ ድህነታችን ተሰራ፡፡ድንግል ሆይ እውነተኛው የህይወት እንጀራ : ጣፋጩን የነፍስ መጠጥ አማናዊው የፅድቅ ብርሀን የፈነጠቀብሽ ነሽና ከትውልድ መሀል ብፅዕናሽን እንናገራለን፡፡ጥማችንን የቆረጠ ጥዑም ወይን፡ረሀባችንን ያጠፋ እውነተኛው መብል ካንቺ ወጥቶልናልና እንወድሻለን፡፡ምስራቃዊት በራችን ሆይ ከሴቶች አንችን የሚመስል የለም፡፡ባንቺ ላይ ስለተደረገልን ታላቅ ነገር ዛሬም ለዘላለምም ስምሽን እናገናለን፡፡ ዝምተኛይቱ ድንግል ሆይ አንቺ አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ የአይሁድ ሴቶች አይደለሽም።በትሕትና ተልመሽ በንፅሕና አጊጠሽ የባህርያችንን መመኪያ ያስገኘሽልን የፅድቅ በራችን ነሽ። አንችን ማመስገን የነፍስ ምግብ የህሊና እርካታ ነው።ስናመሰግንሽ እናርፋለን ስናርፍ እናመሰግንሻለን።ክብርሽ ከሰማይ ምስጋናሽም ከአርያም ነውና አንችን ለማመስገን ልቦናችን ይብራ አሜን
የእግዚአብሔር ቃል ስለዚህ ጉዲይ ምን ይላል እንጂ ፤ የኔ ሃሳብ በዚህ መፅሐፍ አለ የለም አትበሉ።🥰
ቃለ ሕይወት ይስጥልን!!። ጤናና እድሜ ይስጥህ!!! ከዚ የበለጠ እንድበረታ፣እመብርሃን ትርዳህ!!!
ተባረክ ልጄ 🙏🏼 እነሱንም ልቦና ይስጣቸው
ወንድማችን አቡናዬ በእዉነት ቃል ሒወትን ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ ና በጤና ይጠብቅልን እግዚአብሔር ፀጋዉን ያብዛልህ ጥፍጥ ያለ አሰተምሕሮ ነው የሰማነዉን እግዚአብሔር አምላክ በልቦናችን ያሳድርብን ሰላሳ ሰልሳ መቶ ፍሬ እድናፍራ እግዚአብሔር ይፍቀድልን ሁላችንንም የእናታችን አምላጅነት ይጠብቀን ኦርቶዶክስ ለዘለዓለም ፀንታ ትኑር እግዚአብሔር አምላክ አገራችንን በምሕረቱ ይጠብቅልን ❤❤🙏🙏😍😍
አቡ ፀጋውን ያብዛልህ
እንደገባህ ተመላለስ ግን መፅሀፍ ቅዱስ ታነባለህ በጣም ደስ ይላል እኔ በዚህ አልጣላም በርታ እነ መምህር ዘበነ ካወቁህ እረግጠኛ ነኝ ትባረራለህ እግዚአብሔር ካንተጋር ይሁን
ጸጋውን ያብዛልህ ወንድማችን
Kale hiwet yasemaln. Selam krstos ybzalh, tebarekm
Wendme EGZIABHER zemenh ybarek bebetu yastnak
This guy is a blessing to our Orthodoxy!!!
ቃለህይወትንያሰማልን ወንድማቾን እውነት ነው መሄድ ለፈለገና መመለስ ላልፈለገ ሠው ምክንያቱ ብዙ ነው እግዚአብሔር በጊዜውና በሰአቱ ይመልሳቸዋል
ሁለተኛቱ የሐዋርያው የዮሐንስ ከማማለድም አልፎ ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ እመቤቴ ሆይ እርስ በርሳችን እንዋደድ ዘንድ እለምንሻለሁ ተብሎ ተፅፎ ይገኛል የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የብብት እሳቶች ።
@ketzergaw2593
7 ай бұрын
ዮሀንስ ምን ላይ ነው ?
@thinkitsnotillegalyet
7 ай бұрын
እመቤቴ ያለው ድንግል ማርያምን አይደለም ግን ለንጽጽር ጥሩ ክፍል ነው
@Jared-dp3vg
7 ай бұрын
††† ቅዱሱ በኤፌሶን ††† =>ይህቺ ኤፌሶን የሚሏት ሃገር መገኛዋ በቀድሞው ታናሽ እስያ (አሁን ቱርክ አካባቢ) ሲሆን ብዙ ሐዋርያት አስተምረውባታል:: ያም ሆኖ የሚፈለገውን ያህል ለውጥ ያመጣች አልነበረችምና ቅዱስ ዮሐንስ ሊሔድ ተነሳ:: +ከደቀ መዛሙርቱ መካከልም ቅዱስ አብሮኮሮስን (ከ72ቱ አርድእት አንዱ ነው) አስከትሎ እየጸለዩ በመርከብ ላይ ተሳፈሩ:: ሐዋርያት አበው መከረኞች ናቸውና ማዕበል ተነሳባቸው:: በጥቂት አፍታም መርከባቸው በማዕበሉ ተበታተነች:: +ቅዱስ አብሮኮሮስ በስባሪ ላይ ተሳፍሮ ወደ አንዲት ደሴት ደረሰ:: ከንጹሑ መምሕሩ ቅዱስ ዮሐንስ ተለይቷልና አለቀሰ:: ፍቁረ እግዚእ ግን ያለ ምግብና ውሃ ማዕበለ ባሕር እያማታው ለ40 ቀናት ቆየ:: +እርሱ በፈጣሪው ፍቅር የተመሰጠ ነበርና አለመመገቡ አልጐዳውም:: በ40ኛው ቀን ግን ደቀ መዝሙሩ ወዳለበት ደሴት ማዕበሉ አደረሰው:: 2ቱ ቅዱሳን ተፈላልገው ተገናኙ:: እጅግም ደስ ብሏቸው ፈጣሪን አመሰገኑ:: +አምላካቸው ወደዚህች ደሴት ያመጣቸው በጥበቡ ነውና ሲዘዋወሩ 2 ነገርን አስተዋሉ:: 1ኛ የደሴቷ ሁሉም ነዋሪ የሚያመልኩት ጣዖትን ነው:: 2ኛ አብዛኞቹ የቤተ መንግስት ውላጆች ናቸው:: ሮምና የሚሏት አንዲት ሴት ደግሞ እነዚህን ሁሉ እየመገበች ታስተዳድራለች:: +ቅዱሳኑ በቦታው በቀጥታ ትምሕርተ ወንጌልን ቢናገሩ እንደ ማይቀበሏቸው ስለ ተረዱ ሌላ ፈሊጥን አሰቡ:: እንዳሰቡትም ወደ እመቤት ሮምና ቤት ሒደው በባርነት ተቀጠሩ:: +ለእርሷም "ድሮ የአባትሽ ባሮች የነበርን ሰዎች ነን" ስላሏት 2ቱን ቅዱሳን እሳት አንዳጅና ገንዳ አጣቢ አደረገቻቸው:: ለሰማይ ለምድሩ የከበዱ እነዚህ ቅዱሳን የካዱትን ይመልሱ ዘንድ በባርነት ግፍን ተቀበሉ:: የመከር (የማሳመኛ) ጊዜ ሲደርስም አንዳች አጋጣሚ ተፈጠረ:: +ቅዱሳኑ ዮሐንስና አብሮኮሮስ ወደ መታጠቢያ ቤቱ ሲገቡ ሰይጣን በውስጥ ኖሮ ደንግጧልና እወጣለሁ ብሎ ሲሮጥ የንጉሡን ልጅ ረግጦ ገደለው:: ሮምናና የአካባቢው ሰዎች ከበው ሲላቀሱ ቅዱሳኑ ቀረቡ:: +ሮምና ግን በቁጣ "ልትሣለቁ ነው የመጣችሁ?" በሚል ቅዱስ ዮሐንስን በጥፊ መታችው:: መላእክት እንኩዋ ቀና ብለው ሊያዩት የሚከብዳቸው ሐዋርያ ይህንን ታገሰ:: በጥፊ ወደ መታችው ሴት ቀረብ ብሎም "አትዘኚ! ልጁ ይነሳል" አላትና ጸለየ:: +ወደ ሞተውም ቀረብ ብሎ በጌታችን ስም አስነሳው:: በዚህ ጊዜም ሮምናን ጨምሮ በሥፍራው የነበሩ ሰዎች ለቅዱስ ዮሐንስ ሰገዱ:: እርሱ ግን ሁሉንም አስነስቶ ትምሕርተ ሃይማኖትን: ፍቅረ ክርስቶስን ሰበከላቸው:: +በስመ ሥላሴ አጥምቆ: ካህናትን ሹሞ: ቤተ ክርስቲያንም አንጾላቸው ወጥቷል:: በሁዋላም ለሮምናና ለደሴቷ ሰዎች ክታብ (መልዕክትን) ጽፎላቸዋል:: ይህች መልዕክት ዛሬ 2ኛዋ የዮሐንስ መልዕክት ተብላ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ትታወቃለች::
@zenebechmengste-wk7ce
7 ай бұрын
ቃለህይዎትን ያሰማልን ወድማችን እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናህ👏
ተባረክ ወንድማችን ፀጋውን ያብዛል❤❤❤
አቡዬ ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋው ይብዛልህ ❤❤
@abuwondimagegn3636
7 ай бұрын
Amen
በእውነት ቃል ህይወት የስምዐልና ፀጉኡ የብዘሐልካ ክብር ሓውና አብ ቤቱ የንብርካ አቡ❤
ተዉ ማርያም አዎ ለኛ ታማልዳለች እስኪ አንተ ጌታ እየሱስን እንደ ግል አዳኝተቀበል የሚል አምጣልኝና 😅😅😅😅የሀዲዱዱ የሚል የመላዕክት ዜማ አምጣልኝና 🤣🤣🤣ጡጡጡ ዠዠዠዠ ዸዸዸዸ ፓፓፓ የሚል ልሳን የተናገረ ሀዋርያ አምጣልኝና ድፍረትህ ለዘላለም አትጠመቅ ብትፈልግ
Amen, wendmachin egziabher amlak yibarkh🙏🙏🙏
Berta abu. Egziabher ye agelglot zemenhn ybarkew🙏🙏🙏
Abuye tebarek
God bless you
ፀጋ እግዚአብሔር ያብዛልህ አቡ❤❤❤
Tebarek wandimachin qalehiyot yasemalin
❤❤❤❤ egziabher mastewalihn yitebikilih.
ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛህ ወንድማችን በቤቱ ያጽናህን አሜን 🤲
ቃለህይወት ያሰማልን መምህር
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን አቡ
እመብርሃን ታማልዳለች የሚል ጥቅስ ከፈለክ መፅሐፍ ቅዱስ ክፈትና የወንጌል ከመጀመሪያው ከማርቆስ ወንጌል ጀምረህ እስከ ራዕይ ድረስ አንበብ ስታነብ አይደለም ማማለድ ሙሉ ስለድንግል ማርያም ነው። ክብር ምስጋና ላንቺ ይሁን የጌታ እናት🙏
@merytedy8075
6 ай бұрын
😅😅😅😅😅😅😅😅
እውቀትን ብቻ መሰረት ያደረገ ትምህርት ፍሬው ውድቀት ነው ለግኖስቲኮችም አልሆነም
ቃለ ህይወት ያሠማልን
እግዚአብሄር ይባርክህ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርልህ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን በርታ እንዲው እነዚህ ምን ይላሉ ሕፃን
Kale hiwot yasemaln
እድሜና ጤና ይስጥልን ጸጋውን ያብዛልህ ወንድሜ
@abuwondimagegn3636
7 ай бұрын
Amen
Enamesegnalen Abuye 🙏🙏🙏
ቃለ ህይወትን ያሰማልን ያገልግሎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይባርከው
እግዚአብሔር በቤቱ ይጠብቅህ ቅመም ነህ ወንድማችን ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏🙏🙏
ፀጋውን ያብዛልህ በቤቱ ያፅናህ ወንድማችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን 👐👐⛪
አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ ይባርክህ💕🙏💕
Kale hiwet yasemalen bewnet dink.ena besal timehert ❤❤❤
ድንግል ማርያም ና ቅዱሳን አማላጂ ናቸው እንደሁም ቅዱሳና ሃዋርያት ባይገርምህ ከማማለድም በላይ በ12 በእግዚአብሔር ዙፍን ላይ ተቀምጠው እንደሚፈርዱ ፈጣሪ ቃል ኪዳን ሰቷቸዋል ተቀምጠው ይፈርዳሉ ማቴዎስ ወንጌል 19፥28 ማየት ትችላለህ እንደሚፈርዱ ተቀምጧል ለቅዱስን ማማለድማ ቀላል ነገር አይደለ ለቅዱሳን ፈጣሪ በኔ ዙፍን ተቀምጣቹ ትፈርዳላችሁ እንዳላቸው አታውቁምን እምነት ኦርቶዶክስ አንድ ብቻ ናት ለዘለዓለም ትኑር
ፈጣሪ ይባርክሕ❤❤❤❤❤❤
አቡ እግዝአብሔ ይባር እኔ ከእነንቴ ከተዋህዶ ሊጆች ብዙ ለህይዎት ዬምሆን ብዙ ታምሬዋሎ ግን ለኔ ዬመይገባ ነገር ዬጴንጤ እነሱ አምለከችን መደንተችን እየሱስ ክርስቶስ ስንት እየሱስ ነው የሌ ለጴንጤ አንዴ አመለጂ ይለሉ አንዴ ጌታ አንዴም ደግሞ አምለክ ሚንድኖ እሄ መቃለቃል?
ቃለ ህይወት ያሠማልን ወድማችን❤❤❤
Tebarek
ቃለ ሂወት ያሰማልን ወድሜ እውነት ፈጣሪ ይባርክ ፀጋውን ያብዛል❤❤❤
Abuye you nailed it.God bless you❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን ፀጋውን ይብዛልህ 🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏
አሜን! ቃለ ህይወት ያሰማልን የኔ ልጅ። በርታ ድንግልማርያም አትለይህ።
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማል ❤❤❤❤
በእውነት ፀጋውን ያአብዛልህ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤