መፍትሄ ስራይን ጨምሮ ሌሎች አንተ የምጠቅሳቸው መፃህፍቶች በቤተክርስትያን ዘንድ ተቀባይነት የለውም እስኪ በዚ ላይ ማብራርያ ስጠን
እስከ አሁን ያለኝ መረጃ ሀራም እንደሆነና ፍፁም ከእምነት ህይወት የሚያወጣ ነው። አስተውል መምህር ተስፋዬን፣ ቀሲስ ሔኖክ ወ/ማርያም እና ሌሎችንም አዳምጥ።
መልካም ምልከታ ነው እኔም ላለፉት 10 አመት ሳጠናው የነበረው የበሽታዎች ሁሉ ምነጭና መፍትሄ ያለው በረቂቁ ማለትም subatomic level ,or at quantum field ....መሆኑን ነው።እንዴት እንደማገኝህ አላውቅም እንጂ ብዙ መረጃ አለኝ
MY BROTHER YOU ARE ON POINT, MIND OVER MATTER FOR THOSE OF YOU WHO COULDN'T COMPREHEND THE KNOWLEDGE HE IS SHARING,,, KALGEBACHUH TEYQU BEMESELEGN ENA BETEBABNET KEMTSFU ::
ኡነት ነው። እግዚአብሔር ይባርክህ
መፍትሄ ስራይን ስናነሳ ስለተዋርሶስ ምን ትላለ? ከርኩስ መንፈስ ጋር ተቀናጀተው የሚሰሩትስ ምንድን ነው የሚባሉት? እንዴትስ ተዋርሶ እንደሌላቸው እና ፈቃደ እግዚአብሔርን አለመተላለፋችንን እናውቃለን? መድሃኒት ስለሆነ ብቻ መጠቀም እንችላለን ወይ? አያይዘ ይህን የሚሰሩት ብዙ ጊዜ ደብተራ እየተባሉ ሲጠሩ እንሰማለን፤ ትክክለኛ መጠሪያቸው ማነው? ይህ እውቀት ምስጢር ሆኖ በጥቂት ሰዎች ውስጥ መኖሩስ ከምን አንጻር ነው? ማለቴ የቤተክርስቲያናችን ሀብት ከሆነ ከባባዱን እንተወውና መሠረታዊ የሚባሉ መድሃኒቶች በቤተክርስቲያነችን እውቅና አግኝቶ ታትሞ ህዝቡ እንዲጠቀምበት አለመሆኑ ከምን አንጻር ነው? ከታተመ እና ካለ መጽሐፉን ብትነግረን። ቃለ ሕይወት ያሰማልን።አሜን።
መፍትሄ ስራይ የጥንቆላ መጽሀፍ ነው በመንፈስ የሚሰቃዩትን ሰው በመንፈስ ለመፈወስ የሚያደርግ መጽሀፍ ነው። እናም ለጊዜው ከህመሙ ሊፈውስ ይችላል ግን ሰውየው በሌላ በሽታ የመሰቃየት እድሉ ሰፊ ነው ወይም የክፉ መናፍስት ቤት ይሆናል ምናለፋችሁ እሾህን በእሾህ ማለት ነው
እረ በስመአብ እኔ አልገባኝም ጥሩ ነው እያልከን ነው ?
መቀባባት ሳያስፈልገው መፍትሔ ስራይ ከነጭ አስማት የሚመደብ ከአጋንት መዋረሻ እጅግ አደገኛ መጽሐፍ ነው፡፡
Selkhne seddlne bro ?? Be ftari bro selkhn 🙏🙏🙏
ማንኛውም የመናፍስት ጥቃት በሽታ መድሃኒቱ የጌታን ሥጋ እና ደም ወይም ቅዱስ ቁርባን መውሰድ ነው:: አሁን እንደ ኖህ ዘመን ፅፅዋት ፍለጋ አንሄድም; ዘመኑ የሃዲስ ኪዳን ነው:: የአማናዊውን በግ የጌታችን እና መዳኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ሥጋና ደም በልታችሁና ጠጥታችሁ; በስጋም በነፍስም ተፈወሱ እላለሁ::
ተው ተው ነቅተናል ጥንቁልና ነው ለሁልም መሰገጥ መጠመቅ ሰጋወ ደሙን መውሰድ ከዚህ ውጭ ጥንቆላ ነው እግዚአብሔር ይገስፀው ይሄን መንፈስ
እና ቆይ በመንፈስ ጥቃት የሚመጣን በሽታ እንዴት ከእግዚአብሔር መንፈስ ውጪ ማዳን ይቻላል ብለህ ታምናለህ?
ይቅርታ ሙሉ መፀሀፉን የት ማግኘት ወይም መግዛት ይቻላል
በመፍትሄ ሥራይ ዙሪያ ሁሉም ተስማምተው አያቁም
ወንድሜ መፀህፍ የት ነው የሚገኝው
ጥሩ ማብራሪያነዉ እ/ር ይስጥልን ስለመዝሙረ ዳዊት ጥያቄ አለኝ 1.መዝሙረ ዳዊትን ለመድገም ፆታ ይጠይቃል 2.አንተ የጠቀስከውን መዝሙረ ዳዊት በተመሳሳይ ሌላሰዉ ሲጠቅሰዉ ደግማችሁ ከትባችሁ እሰሩ/ቅበሩ ይላሉ አንተ ስትገልፀዉ ግን ይህን አልሰማሁም ልዩነቱን ብታስረዳኝ please ስጠይቅህ ለሁለተኛ ጊዜ ነዉ
Esti medrek azegajuna ke leloch memihran gar teweyayubet, dont confuse us !! call to memibir tesfaye and debate !!
ወንድሜ ትክክለኛውን እግዚአብሔር አምልክ እየሱስ አባቴ የሚለውን ዘመኑ ቀርቧል እየሱስ በክብር ሲመጣ ይህ መልስ አይሆንህም
መፍትሄ ስራይ የጥንቆላ ስራ ነው የሰይጣን መፀሐፍ ነው የቤተክርስታያን አትቀበለውም ወንድሜ ማስትዋሉ ይስጥህ መፍትሄ ስራይ ማለት የሰይጣን ማዋርሻ መገዳይ መርዝ አሰማት ክፋት ተንክል ምቀኝነት ዝሙት ለሰይጣን አምልኮ እንድግብር የሚቀርቡ ናቸው
Пікірлер: 20
መፍትሄ ስራይን ጨምሮ ሌሎች አንተ የምጠቅሳቸው መፃህፍቶች በቤተክርስትያን ዘንድ ተቀባይነት የለውም እስኪ በዚ ላይ ማብራርያ ስጠን
እስከ አሁን ያለኝ መረጃ ሀራም እንደሆነና ፍፁም ከእምነት ህይወት የሚያወጣ ነው። አስተውል መምህር ተስፋዬን፣ ቀሲስ ሔኖክ ወ/ማርያም እና ሌሎችንም አዳምጥ።
መልካም ምልከታ ነው እኔም ላለፉት 10 አመት ሳጠናው የነበረው የበሽታዎች ሁሉ ምነጭና መፍትሄ ያለው በረቂቁ ማለትም subatomic level ,or at quantum field ....መሆኑን ነው።እንዴት እንደማገኝህ አላውቅም እንጂ ብዙ መረጃ አለኝ
MY BROTHER YOU ARE ON POINT, MIND OVER MATTER FOR THOSE OF YOU WHO COULDN'T COMPREHEND THE KNOWLEDGE HE IS SHARING,,, KALGEBACHUH TEYQU BEMESELEGN ENA BETEBABNET KEMTSFU ::
ኡነት ነው። እግዚአብሔር ይባርክህ
መፍትሄ ስራይን ስናነሳ ስለተዋርሶስ ምን ትላለ? ከርኩስ መንፈስ ጋር ተቀናጀተው የሚሰሩትስ ምንድን ነው የሚባሉት? እንዴትስ ተዋርሶ እንደሌላቸው እና ፈቃደ እግዚአብሔርን አለመተላለፋችንን እናውቃለን? መድሃኒት ስለሆነ ብቻ መጠቀም እንችላለን ወይ? አያይዘ ይህን የሚሰሩት ብዙ ጊዜ ደብተራ እየተባሉ ሲጠሩ እንሰማለን፤ ትክክለኛ መጠሪያቸው ማነው? ይህ እውቀት ምስጢር ሆኖ በጥቂት ሰዎች ውስጥ መኖሩስ ከምን አንጻር ነው? ማለቴ የቤተክርስቲያናችን ሀብት ከሆነ ከባባዱን እንተወውና መሠረታዊ የሚባሉ መድሃኒቶች በቤተክርስቲያነችን እውቅና አግኝቶ ታትሞ ህዝቡ እንዲጠቀምበት አለመሆኑ ከምን አንጻር ነው? ከታተመ እና ካለ መጽሐፉን ብትነግረን። ቃለ ሕይወት ያሰማልን።አሜን።
መፍትሄ ስራይ የጥንቆላ መጽሀፍ ነው በመንፈስ የሚሰቃዩትን ሰው በመንፈስ ለመፈወስ የሚያደርግ መጽሀፍ ነው። እናም ለጊዜው ከህመሙ ሊፈውስ ይችላል ግን ሰውየው በሌላ በሽታ የመሰቃየት እድሉ ሰፊ ነው ወይም የክፉ መናፍስት ቤት ይሆናል ምናለፋችሁ እሾህን በእሾህ ማለት ነው
እረ በስመአብ እኔ አልገባኝም ጥሩ ነው እያልከን ነው ?
መቀባባት ሳያስፈልገው መፍትሔ ስራይ ከነጭ አስማት የሚመደብ ከአጋንት መዋረሻ እጅግ አደገኛ መጽሐፍ ነው፡፡
Selkhne seddlne bro ?? Be ftari bro selkhn 🙏🙏🙏
ማንኛውም የመናፍስት ጥቃት በሽታ መድሃኒቱ የጌታን ሥጋ እና ደም ወይም ቅዱስ ቁርባን መውሰድ ነው:: አሁን እንደ ኖህ ዘመን ፅፅዋት ፍለጋ አንሄድም; ዘመኑ የሃዲስ ኪዳን ነው:: የአማናዊውን በግ የጌታችን እና መዳኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ሥጋና ደም በልታችሁና ጠጥታችሁ; በስጋም በነፍስም ተፈወሱ እላለሁ::
ተው ተው ነቅተናል ጥንቁልና ነው ለሁልም መሰገጥ መጠመቅ ሰጋወ ደሙን መውሰድ ከዚህ ውጭ ጥንቆላ ነው እግዚአብሔር ይገስፀው ይሄን መንፈስ
እና ቆይ በመንፈስ ጥቃት የሚመጣን በሽታ እንዴት ከእግዚአብሔር መንፈስ ውጪ ማዳን ይቻላል ብለህ ታምናለህ?
ይቅርታ ሙሉ መፀሀፉን የት ማግኘት ወይም መግዛት ይቻላል
በመፍትሄ ሥራይ ዙሪያ ሁሉም ተስማምተው አያቁም
ወንድሜ መፀህፍ የት ነው የሚገኝው
ጥሩ ማብራሪያነዉ እ/ር ይስጥልን ስለመዝሙረ ዳዊት ጥያቄ አለኝ 1.መዝሙረ ዳዊትን ለመድገም ፆታ ይጠይቃል 2.አንተ የጠቀስከውን መዝሙረ ዳዊት በተመሳሳይ ሌላሰዉ ሲጠቅሰዉ ደግማችሁ ከትባችሁ እሰሩ/ቅበሩ ይላሉ አንተ ስትገልፀዉ ግን ይህን አልሰማሁም ልዩነቱን ብታስረዳኝ please ስጠይቅህ ለሁለተኛ ጊዜ ነዉ
Esti medrek azegajuna ke leloch memihran gar teweyayubet, dont confuse us !! call to memibir tesfaye and debate !!
ወንድሜ ትክክለኛውን እግዚአብሔር አምልክ እየሱስ አባቴ የሚለውን ዘመኑ ቀርቧል እየሱስ በክብር ሲመጣ ይህ መልስ አይሆንህም
መፍትሄ ስራይ የጥንቆላ ስራ ነው የሰይጣን መፀሐፍ ነው የቤተክርስታያን አትቀበለውም ወንድሜ ማስትዋሉ ይስጥህ መፍትሄ ስራይ ማለት የሰይጣን ማዋርሻ መገዳይ መርዝ አሰማት ክፋት ተንክል ምቀኝነት ዝሙት ለሰይጣን አምልኮ እንድግብር የሚቀርቡ ናቸው