#GMM_TV_
Ойын-сауық
GMM TV International : ጂ.ኤም.ኤም ( ዓለም አቀፍ የተአምራት አገልግሎት ) ቴሌቪዥን
The GMM TV International offers programs that are entertaining and educational, promoting a healthy Christian lifestyle through systematic Teaching, Preaching, Healing, Personal Testimonies, Praise and Worship, Healthy Living, News, Talk Shows featuring faith-based discussions, Inspirational lifestyle programming, Cooking, Secrets to Financial Freedom, Kids and Teens programmers, Music programs, Christianity & Politics, Technology & Innovation, Christian movies, Series, Documentaries, Women`s hour etc. among others, with a view to making the Gospel accessible to people from all walks of life.
Subscribe now for clips and new contents: / gmmtvethiopia
Check us out on...
Web Site : www.gmmtv.org
Facebook: / gmmtvinternational
Twitter: / gmmtvinternational
Instagram: / gmmtvinternational
Пікірлер: 15
በእውነት ይህንን ውይይት እየጣመኝ ነው የምሰማው ተባረኩልኝ አንተ ደግሞ ወንድም ተስፋዬ ምንኛ የታደልክ ነህ የምታቀርበው ሀሳብ ሁሉ ያስደስታል ተባረክ።
God bless you, brothers. It's a really great discussion.
ጌታ ከመጣ በኃላ ደህንነት ይዘጋል ።
ጌታ ከመጣ በኃላ ድህንነት የለም በሩ ይዘጋል ።
ጌታ ከመጣ ወዲያ የመዳን እድል ትልቅ የስህተት ትምህርት ነው ። የሚያዘናጋ አጋንንታዊ ትምህርት ማለት ይቻላል ። ሰዋችን ከንቱ ተስፋ በመስጠት ገደል የሚያስገባ ትምክርት ነው ።
ፓስተር ተኩ ጥሩ ብለዋል። እግዚአብሔር የምህረትም የፍርድም አምላክ ነው። ነገር ግን ወዮላቸው ላልተዘጋጁት። ንስሐ ለመግባትም በቅድሚያ በህይወት መኖሮ ያስፈልጋል። ከሞቱስ? የሰባት ዐመቱ መከራ እጅግ ፈታኝ ይሆናል ብዬ አምናለሁ። ስለዚህም የዲያብሎስን ሥርዓት ተቋቁሞ ደህንነትን ለመቀበል ትልቅ መስዋዕትነት ይጠይቃል። ራዕይ 6: ከ1 - 17 የተጠቀሰውን መከራ እናንብበው። ማንም ጤናማ አስተሳሰብ ያለው ሰው ይህን ወቅት አይመኘውም። የመዳን ቀን ዛሬ ነውና፣ መርጠንና ተዘጋጅተን ጌታን በናፍቆት እንጠብቀው። አሁን እኮ የዓለምን ሰቀቀን ስናስተውል፣አገራችንን ጨምሮ፣ የምጥ መጀመሬያ የሚለውን ወቅት ያረጋግጥልናል። የጌታ አመጣጡ በቅጽበት ዓይን ነውና ከመጀመሪያዎቹ ውስጥ እንድንቆጠር፣ ሁልጊዜ ዝግጁ እንሁን። እንበርታ፣ እንጽና።
@manalebishwolde2999
9 ай бұрын
ትክክል ነው።
ተባረኩ ሉቃ 17-34-36 2 ሰዎች በመኝታ ላይ 2 ሰዎች በወፍጮ 2 ሰዎች በእርሻ ይሆናሉ አንደኛው ይሄዳል ሌላኛው ይቀራል፡፡ ስተረጉመው የእኔ ግምትነው የሆነ አለም ላይ መኝታ ነው የሆነ አለም ላይ ጠዋት ሰዓት የሆነአለም ላይ ከሰዓት ላይ ናቸው ምክንያቱም አለማችን በሰአት ትለያያለች አንዱጋ ይነጋል ሌላውጋ ቀትር ሌላው ደግሞ ምሽት ግምትነው ለማንኛውም መንቃት ይሁንልን ነጥቀትን ከሚጠባበቁት ነኝ ደግሞም በቅርቡ ይሆናል🎉🎉🎉
7 አመት መከራ የሚባል የለም ። ለአውሬው የሚሰጠው ፫ አመት ተኩል ሲሆን ከየት የመጣ ነው የ፯ አመት መከራ የምንለው የለም ።
ከመከራው ሰአት አደንሃለሁ በወቅቱ ለነበረ ቤተ ክርስቲያን ህብረት የተነገረ ሲሆን ። አስር ቀንም መከራ ትቀበላለህ የተባለ ህብረትም ነበር ስለዚህ ሁለቱም የመጨረሻዋን ቤተ ክርስቲያን አይወክሉም ።
ተኩ ከበደ መፅሃፍ ቅዱሳዊ ያልሆነ ፍልስፍና ነው የተናገሩት ፣ይህ ከፈረንጆቹ የተኮረጀ ትምህርት እንጂ በግል ያነበቡትን ሃሳብ አይደለም ፣ የjhon Derby አገላለፅ ሽምድደው በመናገር ነው የተሳሳቱት ።
Rey metehaf laf ennhe ketalaku mekera yemetu enema nacho ketalku mekera yemetu nachw lebsachwen bebegu dem atebew Aneta yelal betalku mekera neseha yemigebu sewoche leawrewna lemengestu yalsegedu sewoch tardew wed egziabehere mengest yegebalu
ተስፍሽ ገና ዛሬ ቆራጥ አቋም ስላየሁብህ በጣም ደስ ብሎኛል ።