"ጋዜጠኞቹን በሙሉ ሰብስቦ ትምህርት ቤት መክተት ነበር!" ተርጓሚ ጌታነህ አንተነህ ክፍል አንድ ጎቤው

Ойын-сауық

ይህ ዝግጅት 4 ኪሎ ኢክላስ ህንጻ ውስጥ በሚገኘው ዋልያ መጻሕፍት ውስጥ ቅዳሜ ከ 4:00 እስከ 6:30 እየተዘጋጀ የሚቀርብ ነው።
@comedianeshetu @ebstvWorldwide @EBCworld @hopemusicethiopia @InspireEthiopia @ArtsTvWorld @seifuonebs @seifuonebs2712 @AlemnehWasse @fanabroadcastingcorporate @fetadailyanalysis @fetadailynews9708 @minbertv1 @haruntube2 @zehabesha12 @dw_amharic @VOAAmharic ‎@bbcamharic

Пікірлер: 8

  • @exoduseritrea614
    @exoduseritrea6148 ай бұрын

    እዚህ ቤት በጣም የሚገራርሙ አባቶች አይቻለው የኚህ አባት ግን ለየት ይላል ኢትዮጵያን ከነ ሙሉ ክብርዋ አሳይቶኛል በተለይ በተለይ አማርኛን ከነ ሙሉ ክብርዋ ከፍ ከፍ ማግረጋቸው ለየት ያሉ አባት ያስብላቸዋል። እውነት! እውነት! ምስክር በሁለት ወይ ከዛ በላይ ይጸናል ይለናል ቅዱስ ቃል እኔም እኚህ አባት ለየት ማለታቸውን በአንድ እውነት ነገር ግን ሁለት ጊዜ እውነት እውነት ብዬ ለየት ይላሉ እላለሁ። አፍሬ ነው እንጂ ያው ባራዳ ቋንቋ ይበልጣሉ ለማለት ነው

  • @tigistwoubalem4867

    @tigistwoubalem4867

    8 ай бұрын

    ተመቸኝ አራድኛው !!!

  • @tigistwoubalem4867
    @tigistwoubalem48678 ай бұрын

    እውነት ነው !!

  • @ethiopiaafrica5008
    @ethiopiaafrica50088 ай бұрын

    አመሰግናለሁ ነው እንጅ አመሰግናለው አይባልም ፀያፍ ነው።

  • @user-wg5jk8sq9z
    @user-wg5jk8sq9z7 ай бұрын

    Robert Frost once remarked, “Poetry is what gets lost in translation,”

  • @munaibrahim3019
    @munaibrahim30198 ай бұрын

    መምህር፣ እየተቃጠልኩ ነው አሉ፣ እንኳን እርስዎ ታላቁ ምሁር እኔ እንኳን የፊደሎች ግድፈት የራስ ምታት ይሆንብኛል። ለምሳሌ፣ 'በ ህ' ' ፈንታ 'ክ' ን መጠቀም እየበዛ ሄዷል። 'ማለት ነው' ያለ ቦታውና በየዐረፍተ ነገሩ መሀል እየገባ በዜና ዘገባ ሁሉ የተለመደ ሆኗል። ጥናት ተደርጎ የእርማት ፕሮግራም ቢዘጋጅ ብዙ ግድፈቶችን ያስተዋሉ ተሳታፊዎች እንደሚኖሩና ውጤትም ሊመጣ እንደሚችል አምናለሁ። አማርኛ እጅግ ሠፊና ጥልቅ እንዲሁም እጅግ ገላጭ ቋንቋ ነው። ሁላችሁንም አከብራችኋለሁ።

  • @user-wg5jk8sq9z
    @user-wg5jk8sq9z7 ай бұрын

    አኹን ምን ይባላል: እንዲህ ያለ ሌጣ ትርጉም? "ሰበር ዜና" "ጫማ ወስጥ ገብተን ስናየው" "ከፈረሱ አፍ" "አቅም ግንባታ" "ሁለት አሰርት" "አስራዎቹ" "ሰርፕራይስ" "ፕራንክ አረጋት" "ሙድ ያዘባት" "የስ፣ሼቭ" ከሌሎች እንግሊዝኛ ኮተቶቹ ጋር። ወዘተ ወዘተ ወዘተ

Келесі