#Ethiopia #Addis1879 #ኢትዮጵያ #አዲስ1879 # Baalu_Girma #ከአድማስ_ባሻገር
ገዳይ በተገዳይ መንፈስ (spirit) በሕይወቱ ሁሉ ይከተለዋል ያደነ
የኔግምት ሲአይኤ ጋር ግንኘነት ነበረው መጵሐፊም ብዙመ ኮዶች የተልዕኮ ነው ብዬ አስባለሁ በእነሡ የታፈነ ይመስለኛል አብሯቸው ይሠራ ይመሰኛል
በአሉን ያለመንግስቱ ፣ፍላጎት ፣ፈቃድ ፣እውቅና ማንም ህይወቱን አይወስደው። ማንም ይጠቆሙው፣ማንም ምቀኛ ይኑረው፣መንግስቱ እና የመንግስቱ ቅርብ ሰወች ሳያውቁ በአሉ አይገደለም።ምክንያቱም በአሉ በደንምብ የታወቀ የህዝብ ልጅ ነው።አምባገነን መንግስቱ ስንቶችን ሊህቃን፣ምሁራን፣ፖለቲከኞችን፣እና እንቁ ኢትዮጵያውያንን ገደለ? ***** የቀሀስን 60 ሚንስተሮች፣ቀሀስ፣ጀነራል አማን፣ጀነራል ተፈሪ ባንቲ፣ኮሎኔል አጥናፉ አባተ፣ፀሀፊ ዮሀንስ አድማሱ፣ዶክተር ተስፋየ ደበሳይ፣ብርሀነ መስቀል ረዳ፣ሀይሌ ፊዳ፣እዚህ ላይ ሁሉንም መዘርዘር አይቻልም።ያለ መንግስቱ እውቅና እንዲሁም የፀጥታው ሀላፊ ፣ የአብዮታዋ ሰደድ ክድሬወች ውጭ ማንም አይገድለው። ራሱ የመገደሉ ደብዛ ጠፍቶ የቀረበት ምክንያት ከቀሀስ ግድያ ጋር ሲያመሳስለው፤በህዝብ ልብ የኖረ ሰው በመሆኑ፣ገዳዩ መንግስቱ ይህን ከህዝብ ለመደበቅ ያደረገው እንደሚሆን ግልፅ ነው። የሚገርመው መንግስቱ ይህን ሁሉ ጉድ ይዞ፣አንድ ቀን እንኳን ያለፈውን ምእራፍ ለመዝጋት ከህዝብ ጋር በዚህ ጉዳይ በራሱ አናሳሽነት ይቅርታ ማድረግ ሲገባው፣እንዲሁም እርሱን ቃል መጠየቅ የሚያደርጉለት ይህን ሁኔታ ከማንሳት ይልቅ ለህዝብ የማይጠቅም ቃለ ምልልስ ነው የምንሰማው።ይህ ራሱ ያለው ትውልድ ምን ያህል በሞራል የወረደን መሆኑን ያሳያል።
Totally with you 👍
አነባበብህ ሁኔታው በጣም አላስፈላጊ ነው::
I told the same many times.
#ፓኪስታናዊው በአሉ ግርማ #አልሞተም ነበረ በ2010 ነው የሞተው አገሩ ሄዶ እየኖረ ነበረ
ስብስክራይብ አድርጉ የምትሉበት ይነጋገር ዘይቤ የፕሮግራሙን ደረጃ ይቀንስዋል በሌላ አባባል ተራ ስለሚያደርገው እንደፕሮግራሙ ደረጃ ስብስክራይብ አድርጉ የምትሉበት ይነጋገር ዘይቤም ክላሲክ መሆን አለበት። የመንገድ ቁአንቁእ አይመጥነውም
.
ሰውየውኮ ሲያነብ ሊፈነዳ ነው እረ ተው በሉት።በተፈጥሮ ያልተሰጠውን ድምጽ አመጣለሁ ብሎኮ አየር አጠረው ጉድኮነው።ደራሲ በዓሉ ግርማ ስራዎቹ ሁሌም ዘላለማዊ ናቸው።እሱን ቢገሉትም ስራዎቹን ግን ጫፋቸውን መንካት አይችሉም።
እራሱ ባሪያው ነው ያስገደለው
Ewnet new!!😩
bate yekorew ya barya
baryaw new yegedelew
Пікірлер: 17
ገዳይ በተገዳይ መንፈስ (spirit) በሕይወቱ ሁሉ ይከተለዋል ያደነ
የኔግምት ሲአይኤ ጋር ግንኘነት ነበረው መጵሐፊም ብዙመ ኮዶች የተልዕኮ ነው ብዬ አስባለሁ በእነሡ የታፈነ ይመስለኛል አብሯቸው ይሠራ ይመሰኛል
በአሉን ያለመንግስቱ ፣ፍላጎት ፣ፈቃድ ፣እውቅና ማንም ህይወቱን አይወስደው። ማንም ይጠቆሙው፣ማንም ምቀኛ ይኑረው፣መንግስቱ እና የመንግስቱ ቅርብ ሰወች ሳያውቁ በአሉ አይገደለም።ምክንያቱም በአሉ በደንምብ የታወቀ የህዝብ ልጅ ነው።አምባገነን መንግስቱ ስንቶችን ሊህቃን፣ምሁራን፣ፖለቲከኞችን፣እና እንቁ ኢትዮጵያውያንን ገደለ? ***** የቀሀስን 60 ሚንስተሮች፣ቀሀስ፣ጀነራል አማን፣ጀነራል ተፈሪ ባንቲ፣ኮሎኔል አጥናፉ አባተ፣ፀሀፊ ዮሀንስ አድማሱ፣ዶክተር ተስፋየ ደበሳይ፣ብርሀነ መስቀል ረዳ፣ሀይሌ ፊዳ፣እዚህ ላይ ሁሉንም መዘርዘር አይቻልም።ያለ መንግስቱ እውቅና እንዲሁም የፀጥታው ሀላፊ ፣ የአብዮታዋ ሰደድ ክድሬወች ውጭ ማንም አይገድለው። ራሱ የመገደሉ ደብዛ ጠፍቶ የቀረበት ምክንያት ከቀሀስ ግድያ ጋር ሲያመሳስለው፤በህዝብ ልብ የኖረ ሰው በመሆኑ፣ገዳዩ መንግስቱ ይህን ከህዝብ ለመደበቅ ያደረገው እንደሚሆን ግልፅ ነው። የሚገርመው መንግስቱ ይህን ሁሉ ጉድ ይዞ፣አንድ ቀን እንኳን ያለፈውን ምእራፍ ለመዝጋት ከህዝብ ጋር በዚህ ጉዳይ በራሱ አናሳሽነት ይቅርታ ማድረግ ሲገባው፣እንዲሁም እርሱን ቃል መጠየቅ የሚያደርጉለት ይህን ሁኔታ ከማንሳት ይልቅ ለህዝብ የማይጠቅም ቃለ ምልልስ ነው የምንሰማው።ይህ ራሱ ያለው ትውልድ ምን ያህል በሞራል የወረደን መሆኑን ያሳያል።
@Anjulo959
10 ай бұрын
Totally with you 👍
አነባበብህ ሁኔታው በጣም አላስፈላጊ ነው::
@EthioH76
2 жыл бұрын
I told the same many times.
#ፓኪስታናዊው በአሉ ግርማ #አልሞተም ነበረ በ2010 ነው የሞተው አገሩ ሄዶ እየኖረ ነበረ
ስብስክራይብ አድርጉ የምትሉበት ይነጋገር ዘይቤ የፕሮግራሙን ደረጃ ይቀንስዋል በሌላ አባባል ተራ ስለሚያደርገው እንደፕሮግራሙ ደረጃ ስብስክራይብ አድርጉ የምትሉበት ይነጋገር ዘይቤም ክላሲክ መሆን አለበት። የመንገድ ቁአንቁእ አይመጥነውም
.
ሰውየውኮ ሲያነብ ሊፈነዳ ነው እረ ተው በሉት።በተፈጥሮ ያልተሰጠውን ድምጽ አመጣለሁ ብሎኮ አየር አጠረው ጉድኮነው።ደራሲ በዓሉ ግርማ ስራዎቹ ሁሌም ዘላለማዊ ናቸው።እሱን ቢገሉትም ስራዎቹን ግን ጫፋቸውን መንካት አይችሉም።
እራሱ ባሪያው ነው ያስገደለው
@Mimi-io1cm
2 жыл бұрын
Ewnet new!!😩
@helawisolomon6366
2 жыл бұрын
bate yekorew ya barya
baryaw new yegedelew