Thanks to hagerie media! But ignored it's topic(spretuality) in the main body. (Adress , region:benishangule gumuz Zone: metekel , woreda=dangur, on the right of or near to ethiopian ressinssence dam)
@alsekela4 ай бұрын
❤ 😍🙏
@habtamutadlo1175 Жыл бұрын
Endat new mehid yemichalew Ebakib silk asikemitlgn ena bizu yemitsyikeh alegn
Пікірлер: 35
ያልተነገረለትን ታላቁንና ባለ ብዙ ተአምረኛው አቡነ መነነ ድንግል ገዳም አስጎብኘ
እጅግ በጣም እድለኛ ሰዎች ናችሁ ቦታውን የረገጣችሁ ሁላ.......ለእኔም እንዲፈቅድልኝ ፀሎቴ ነው.......ፀሎቴን የማይብህ ሰው ነህ ጋዜጠኛ ሄኖክ.....
ሄኖክ በዉነት እግዚአብሔር የባረከህ ሰዉ ነህ። እዉነትም ሄኖክ ይህ ቦታ በመ.ማዕበል ፈጠነ መጽሐፍ ሐሽማልና ከርታታ ኮከቦች ላይ በስፋት ተገልጿል።
እግዜአብሄር ይስጥልን ❤❤❤
እግዚአብሔር ይሰጥልን እናመሰግናለን
እግዚአብሔር ይባርክህ አተራርክህ ይመስጣል :: በርቱልን
እናመሰግንናለን ደስ የሚል ስራነዉ በርቱልን
ውይይይይይ እንዴት ደስ ይላል ቀጣውን በጉጉት እንጠብቃለን
እግዚአብሔር አምላክ ይመስገን 🙏
ደቅ ማርያም ወ ደቅ እስጢፋ የተዋነይ ምድር።
Thank you for your hard work.
አቤቱ አምላኬ ቦታው ራሱ የመስጣል በእውነት
Betama enamsgenalen 🙏🙏ename endatew Sinaga new yayenew 🤲🤲🤲🤲
Betam enamesegnalen bertalen ❤❤❤
Thank you
አሁን ተገኘ ገነት እንኳን ደስ አለህ ሄኖክ መና የወርደ በት ቦታ ነው
እናመሰግንናለን
TLIKIWA ETHIOPIA 💚 💛 ❤ Addis Abeba KEMENIM KEMANEM YEMIBELTEW FETARIYACHIN EBAKI EBAKIHI YIKIR BELEN TAREKEN TELOTACHININ SMAN YISMAN AMEN MELAKITOCH BAKACHIW BAKACHIW AMALDUN YIKIR BELUN TAREKUN AMEN ABATOCHACHININ YITEBKU YISMUN ENEDEZI YEMIYAMER BOTA BESELAM EYETEZEWAWERIN LEMAYET😍 ABKAN AMEN LIBONA YISTACHEW YISTUN TLIKIWA ETHIOPIA 💚 💛 ❤ Addis Abeba Wendime Betam ENAMESEGINALEN Grazie RESPECT ❤
Kalehiot yasemaln yedmea zemenchum yarzimew
next part please
Thanks to hagerie media! But ignored it's topic(spretuality) in the main body. (Adress , region:benishangule gumuz Zone: metekel , woreda=dangur, on the right of or near to ethiopian ressinssence dam)
❤ 😍🙏
Endat new mehid yemichalew Ebakib silk asikemitlgn ena bizu yemitsyikeh alegn
አሜን
❤🇪🇹❤
ቤጉ
Hulem mayet yemimegnew bota
አይከፋም ግን ከየት ተነስተህ የት ገዳም እንዳስጎበኘህ አንጠልጥሎነዉ የቀረው. መልእክት የማይሰጥ ልፋት ከንቱ ሆነብኝ
ቦታው የት ነው
ዝፈትዎ መደብ እዩ፡ቀጽሉዎ ኢኹም።
Moleksewin Agaziyan eneman nachew ? Emnetachewww min neber ena yemesaselutin teyaqe betteyeqqq temhertawi yehone neberr kemeterekk yeleqq…
እባክህ እንቁው ጋዜጠኛ ወደ ደቡብ ጎንደር እስቴ ወረዳ ከምክሬ ከተማ 1 ሰዓት የሚፈጅ ሲሆን የገዳሙ ስም እየሱስ አቡነ ሳሙኤል አንድነት ገዳም በጻድቁ አቡነ ሳሙኤል ዘዋልባ የተመሰረተ ሲሆን በደርግ ጊዜ ይዞታው ተወስዶ ተዘግቶ የነበረ ሲሆን አሁን ግን በእግዚአብሔር ፈቃድ 2013 ዓ.ም ተከፍቶ መናንያን ይኖሩበታል። ነገር ግን የገዳሙ ይዞታ አልተመለሰም ገዳሙም ለልማት ጀማሪ ስለሆነ መናንያን በልዩ ልዩ ችግር ናቸውና ይህን ታላቅ ገዳም ብዙ ሚስጢራዊ ነገርን የሰወረ ሲሆን ብትጎበኝው አንተም ትባረካለህ ቦታውን በማስተዋወቅህ ለችግሩ መፍሔ ይገኛል ::
አይይይይ አሁን ይህንን ማሳየት ምን ይባላል፠፠በተለያዮ ስፉሬዎች የስርቆት ለዝርፊያ የምታጋልጡት፠፠
ድንቅና ታይቶ የማይጠገብ ስውር እምነታዊ ገነታዊ ገዳም መልካ ምድር የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ከሞቀ ከተማ ወሬን መለቃቀምንና ማስተጋባትን እንጂ🤮🤮 ድንቅንና ታይቶ የማይጠገቡ ከገዳማት እስከ ባህላዊና ፍቅሪያዊ አኗኗርን የሚያስመለክትን ምድረ ገነት አገርን ለማስተዋወቅ ብዙ ስራን ሰለሚጠይቅ ደፍሮ ለመግባት ይፈራዋል ፤ በተስለበ የድንቁርና ስሜት ሳይደክም በተደላቀቀ ህይወት እየኖረ ምን ቸገረኝ ብሎ ከቤቱ ተቀምጦ በየገጠሩ ያዞረዋል 👻👻
ቦታው የት ነው