ቢሾፕ ደጉ በአዳዲስ ስህተቶች ተመልሰዋል - ለክፍል 5 ምላሽ

ቢሾፕ ደጉ ከበደ ለዘመናት ሲሰብኩ የነበረው የስህተት ትምህርት
በስላሴያውያን ብቻ ሳይሆን በእራሳቸው ምእመናንን ተቀባይነት እያጣ በመሆኑ ምላሽ የሚመስል ተከታታይ ትምህርት አዘጋጅተዋል:: ይህ በአይነቱ ለየት ያለ ለስላሴያዊያን አስተምሮ መልስ ለመስጠት እና ለመቃወም የተዘጋጀው በዋና አስተዳዳሪው መሆኑ ምን ያህል ውጥረት ላይ እንዳሉ ያስገነዝባል:: ነገር ግን የቢሾፕ ደጉ አላማም ሆነ ጥረት ከ56 አመት በፊት በቢሾፕ ተክለማርያም የተዘራውን ሀገር በቀል የስህተት አስተምሮ ማስቀጠል ነው:: ቢሾፕ ድጉ ጥብቅናቸው ለእግዚአብሔር ቃል ሳይሆን ከተክሌ ለተረከቡት ተረት ነው::
መረጃ ወይም አስተያየት መስጠት ከፈለጉ
በፌስቡክ inbox
የፌስቡክ ገፃችን
profile.php?...
ቴሌግራም ቻናላችን
t.me/exposingOJ
የቴሌግራም የውይይት መድረክ
t.me/EvangelicalBelieversVsOn...
ኢሜል አድራሻችን exposingonlyjesus@gmail.com

Пікірлер: 5

  • @senaitsilas4364
    @senaitsilas436426 күн бұрын

    Bertu ya hizb geta yidresilet

  • @EshessRoyal-hn6lz
    @EshessRoyal-hn6lzАй бұрын

    ተባረኩ እግዚአብሔር በብዙ ትኩረት መሰጣ ያለበት ያልተነቀ የስህተት ትምህርት እንደሆነም ነው የተረደሁት በጣም ተምሬበታለሁ ቀጥሉ ከእውነት ጎን ነን። እወዳቸዋለሁ ❤❤❤ ❤❤❤

  • @user-kd7zr2zi2j
    @user-kd7zr2zi2jАй бұрын

    😮😮😮😮😮

Келесі