ቢሾፕ ደጉ በአዳዲስ ስህተቶች ተመልሰዋል - ለክፍል 5 ምላሽ
ቢሾፕ ደጉ ከበደ ለዘመናት ሲሰብኩ የነበረው የስህተት ትምህርት
በስላሴያውያን ብቻ ሳይሆን በእራሳቸው ምእመናንን ተቀባይነት እያጣ በመሆኑ ምላሽ የሚመስል ተከታታይ ትምህርት አዘጋጅተዋል:: ይህ በአይነቱ ለየት ያለ ለስላሴያዊያን አስተምሮ መልስ ለመስጠት እና ለመቃወም የተዘጋጀው በዋና አስተዳዳሪው መሆኑ ምን ያህል ውጥረት ላይ እንዳሉ ያስገነዝባል:: ነገር ግን የቢሾፕ ደጉ አላማም ሆነ ጥረት ከ56 አመት በፊት በቢሾፕ ተክለማርያም የተዘራውን ሀገር በቀል የስህተት አስተምሮ ማስቀጠል ነው:: ቢሾፕ ድጉ ጥብቅናቸው ለእግዚአብሔር ቃል ሳይሆን ከተክሌ ለተረከቡት ተረት ነው::
መረጃ ወይም አስተያየት መስጠት ከፈለጉ
በፌስቡክ inbox
የፌስቡክ ገፃችን
profile.php?...
ቴሌግራም ቻናላችን
t.me/exposingOJ
የቴሌግራም የውይይት መድረክ
t.me/EvangelicalBelieversVsOn...
ኢሜል አድራሻችን exposingonlyjesus@gmail.com
Пікірлер: 5
Bertu ya hizb geta yidresilet
ተባረኩ እግዚአብሔር በብዙ ትኩረት መሰጣ ያለበት ያልተነቀ የስህተት ትምህርት እንደሆነም ነው የተረደሁት በጣም ተምሬበታለሁ ቀጥሉ ከእውነት ጎን ነን። እወዳቸዋለሁ ❤❤❤ ❤❤❤
😮😮😮😮😮