Ammanuel Montreal Evangelical Church
መክብብ 10:4፤ ትዕግሥት ታላቁን ኃጢአት ጸጥ ያደርጋልና የገዢ ቍጣ የተነሣብህ እንደ ሆነ ስፍራህን አትልቀቅ።
መዝሙር 40:1፤ ቆይቼ እግዚአብሔር ደጅ ጠናሁት፥ እርሱም ዘንበል አለልኝ ጩኽቴንም ሰማኝ። መዝሙር 40:2፤ ከጥፋት ጕድጓድ ከረግረግም ጭቃ አወጣኝ፥ እግሮቼንም በድንጋይ ላይ አቆማቸው፥ አረማመዴንም አጸና። መዝሙር 40:3፤ አዲስ ዝማሬን ለአምላካችን ምስጋና በአፌ ጨመረ፤ ብዙዎች ያያሉ ይፈሩማል፥ በእግዚአብሔርም ይታመናሉ።
ጌታሆይ እንደ ፈቃድ መኖር እንድችል እርዳኝ አንተ ካለክ ፈተና ይታለፋ እግዚአብሔር አንተ መልካም ነህ❤❤❤
1 ጴጥሮስ 1:6-7፤ በዚህም እጅግ ደስ ይላችኋል፥ ነገር ግን በእሳት ምንም ቢፈተን ከሚጠፋው ወርቅ ይልቅ አብልጦ የሚከብር የተፈተነ እምነታችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ፥ ለምስጋናና ለክብር ለውዳሴም ይገኝ ዘንድ አሁን ለጥቂት ጊዜ ቢያስፈልግ በልዩ ልዩ ፈተና አዝናችኋል።
ዘፍጥረት 26:3፤ በዚህች ምድር ተቀመጥ፥ ከአንተ ጋርም እሆናለሁ፥ እባርክሃለሁም፤ እነዚህን ምድሮች ሁሉ ለአንተም ለዘርህም እሰጣለሁና፥ ለአባትህ ለአብርሃም የማልሁለትንም መሐላ አጸናለሁ።
ዕብራውያን 2:18፤ እርሱ ራሱ ተፈትኖ መከራን ስለ ተቀበለ የሚፈተኑትን ሊረዳቸው ይችላልና።
ዕብራውያን 4:16፤ እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ።
ዘፍጥረት 50:20፤ እናንተ ክፉ ነገርን አሰባችሁብኝ፤ እግዚአብሔር ግን ዛሬ እንደ ሆነው ብዙ ሕዝብ እንዲድን ለማድረግ ለመልካም አሰበው።
ዮሐንስ 16:33፤ በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።”
ፓስተር ኢያሱ እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክ ።
ፓስተር እያሱ እግዚአብሔር ይባርክህ እዉነት መጋቢ ነህ
ዘመን ሁሉ ይባረክ ለምልምስፍብዛ ፀጋውይብዛልህ ጌታከሀንተጋርይሁን ሕውነትነው
እግዚአብሔር አምላክ ይባርክ
2 ቆሮንቶስ 4:17-18፤ የማይታየውን እንጂ የሚታየውን ባንመለከት፥ ቀላል የሆነ የጊዜው መከራችን የክብርን የዘላለም ብዛት ከሁሉ መጠን ይልቅ ያደርግልናልና፤ የሚታየው የጊዜው ነውና፥ የማይታየው ግን የዘላለም ነው።
ያዕቆብ 1:2-3፤ ወንድሞቼ ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ፥ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት
እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድሜ
ዕብራውያን 4:15፤ ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።
Geta iyesus yibarki❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርክ ፀጋ ይብዛልህ 🎉
Amen Geta yibarkh
“የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ ዘንድ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና።” - ሮሜ 10፥4
ጌታ ይባርክህ ፓስተር
ዘፍጥረት 26:2፤ እግዚአብሔር ተገለጠለት፥ እንዲህም አለው፦ “ወደ ግብፅ አትውረድ፥ እኔ በምልህ ምድር ተቀመጥ እንጂ።
እዉነት ነዉ፣ ፓስተርዬ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ፈተናዎችን የሚያመጣብን ለካስ ልያስተካክለን ነው እንጂ ልጥለን አይዶለምና ተጸጽቼ እንድመለስ ጌታ ኢየሱስ ይርዳኝ ይርዳን አሜን። ዘመንህ ይባረክ ዉድ ፓስተር ኢያሱ ።❤❤❤
ተባረክ 🙏 ፓሰተር
ፓስተርዬ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ተባረክልን ክብርና ምስጋና ለእግዚአብሔር ይሁን❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉
እግዚአብሔር አብዝቶ አብዝቶ ይባርክህ በክርስቶስ እየሱስ ስም አሜን።
አሜንንንን ጌታ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ።🙏❤❤🙏
ኢያሱ 1:8፤ የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም።
GBU more and more
❤
Tebareku❤❤❤❤
አሜንንን በጌታ ስም አሜንንን ብዬ ተቀብያለሁ ተባረክ ጻጋ ያባዛለክ አልፈክ ሂድ አት ገደብ አት ያዥ አለም ዳርቻ ዉረስ ተባረክ እግዚአብሔር አመላክ ይባረክ ዎውው ትምህርት በጣም ደስ ይላል እውነት ተባረክ ❤❤❤❤📖📖📖📖
እግዚአብሔር ይመስገን 🙏ድንቅ መልእክት 👍 ተባረክ 🙏
እልልልልልል
ጌታ ይባርክህ ፓስተር ፀጋውን ያብዛልን :: ምእመን በጣም እግዚአብሔር የባረከው የቃሉን መገለጥ ጌታ የሰጠው ነው ተባርካችሃል ሆኖም እናንተም እጃችሁን አጣምራችሁ ከመስማት መጽሐፍ ቅድስ መያዝ አትዘንጉ ደሞ ማስታወሽያም ይዛችሁ በደንብ ተከታተሉ እየሰማችሁ ያለው ቃል ውድ እንቁ ነው መቼ እንደሜያስመልጣችሁ አታውቁትም አስተዋይ ሁኑ በርግጥ ሁላችሁም አይደላችሁም ግን ብዙዎቻ ችሁ ተዘናግታችሃል ተባረኩልኝ
አሜን አሜን !!
ተባረክ ተባረክ ተባረክ ወንድሜ ።
ዘመንክ ይባረክ🙏
Work in progress forsure !
❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉
God almighty continues to bless Pastor Eyasu. As always, I am blessed by your sermon 🙏🏼 🙌
God bless you, Pastor!
Amen 🙏 pastor May God bless you abundantly
Amen Amen God Bless You More and More
Ameeeeen ameeeen eysuse ybarki
Paster God bless you. I am touched by your teaching, and I know God spoke to me though you.
God bless pastor Eyasu
Pastor, as always I'm Blessed by the message that God Has filled you! Techenqe nebere bemekeraye HUFFFF, Tebarek!
Amen 🙏
Iwinet new pastor Abzto ybarkhi ❤❤❤❤❤
Gata Yebarekehe ❤❤❤
Amen Amen
Amen amen
Amen amen andn
ተባረክ" ሁሌ ደካማ ጎን ለመን? ጌታ ምን ደካማ ጎን ነበረው የተፈተነው
God bless you brother
tebarek
you're blessed
ሰማይን ማየት ነው ሌላ አማራጭ የለም ለመፍትሄ ሁሉ የመስቀሉ ስራ ነው :: ሲያርግ እንዳየነው ስመጣ ም እናየዋለን : :
መዝሙር 121:1፤ ዓይኖቼ ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ? መዝሙር 121:2፤ ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።
Fater yate astemrot zenblo Aman sahon burtu amaneyadergal
😂❤
ያዕቆብ 1:4፤ ትዕግሥትም ምንም የሚጎድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም።
Faster bedeme bphga lemleme
ኢያሱ 1:7፤ ነገር ግን ጽና፥ እጅግ በርታ፤ ባሪያዬ ሙሴ ያዘዘህን ሕግ ሁሉ ጠብቅ፥ አድርገውም፤ በምትሄድበትም ሁሉ እንዲከናወንልህ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል።
ማቴዎስ 13:20፤ በጭንጫ ላይ የተዘራውም ይህ ቃሉን ሰምቶ ወዲያው በደስታ የሚቀበለው ነው፤ ማቴዎስ 13:21፤ “ነገር ግን ለጊዜው ነው እንጂ በእርሱ ሥር የለውም፥ በቃሉ ምክንያትም መከራ ወይም ስደት በሆነ ጊዜ ወዲያው ይሰናከላል።
Pastr joe Osteen l heard saing that but he is not happy with his wife ,he may have resent her for that, l belive.
1 ጴጥሮስ 5:8፤ በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤ 1 ጴጥሮስ 5:9፤ በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።
እሱ መካብ መ ሞገስ ሀይወድም ዝም በሉ በቤታቹ ፀልዩለት እስኪ ሀታስላጩት የቀሩን እሱና ጥቂቶች ናቸዉ
Пікірлер: 71
መክብብ 10:4፤ ትዕግሥት ታላቁን ኃጢአት ጸጥ ያደርጋልና የገዢ ቍጣ የተነሣብህ እንደ ሆነ ስፍራህን አትልቀቅ።
መዝሙር 40:1፤ ቆይቼ እግዚአብሔር ደጅ ጠናሁት፥ እርሱም ዘንበል አለልኝ ጩኽቴንም ሰማኝ። መዝሙር 40:2፤ ከጥፋት ጕድጓድ ከረግረግም ጭቃ አወጣኝ፥ እግሮቼንም በድንጋይ ላይ አቆማቸው፥ አረማመዴንም አጸና። መዝሙር 40:3፤ አዲስ ዝማሬን ለአምላካችን ምስጋና በአፌ ጨመረ፤ ብዙዎች ያያሉ ይፈሩማል፥ በእግዚአብሔርም ይታመናሉ።
ጌታሆይ እንደ ፈቃድ መኖር እንድችል እርዳኝ አንተ ካለክ ፈተና ይታለፋ እግዚአብሔር አንተ መልካም ነህ❤❤❤
1 ጴጥሮስ 1:6-7፤ በዚህም እጅግ ደስ ይላችኋል፥ ነገር ግን በእሳት ምንም ቢፈተን ከሚጠፋው ወርቅ ይልቅ አብልጦ የሚከብር የተፈተነ እምነታችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ፥ ለምስጋናና ለክብር ለውዳሴም ይገኝ ዘንድ አሁን ለጥቂት ጊዜ ቢያስፈልግ በልዩ ልዩ ፈተና አዝናችኋል።
ዘፍጥረት 26:3፤ በዚህች ምድር ተቀመጥ፥ ከአንተ ጋርም እሆናለሁ፥ እባርክሃለሁም፤ እነዚህን ምድሮች ሁሉ ለአንተም ለዘርህም እሰጣለሁና፥ ለአባትህ ለአብርሃም የማልሁለትንም መሐላ አጸናለሁ።
ዕብራውያን 2:18፤ እርሱ ራሱ ተፈትኖ መከራን ስለ ተቀበለ የሚፈተኑትን ሊረዳቸው ይችላልና።
ዕብራውያን 4:16፤ እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ።
ዘፍጥረት 50:20፤ እናንተ ክፉ ነገርን አሰባችሁብኝ፤ እግዚአብሔር ግን ዛሬ እንደ ሆነው ብዙ ሕዝብ እንዲድን ለማድረግ ለመልካም አሰበው።
ዮሐንስ 16:33፤ በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።”
ፓስተር ኢያሱ እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክ ።
ፓስተር እያሱ እግዚአብሔር ይባርክህ እዉነት መጋቢ ነህ
ዘመን ሁሉ ይባረክ ለምልምስፍብዛ ፀጋውይብዛልህ ጌታከሀንተጋርይሁን ሕውነትነው
እግዚአብሔር አምላክ ይባርክ
2 ቆሮንቶስ 4:17-18፤ የማይታየውን እንጂ የሚታየውን ባንመለከት፥ ቀላል የሆነ የጊዜው መከራችን የክብርን የዘላለም ብዛት ከሁሉ መጠን ይልቅ ያደርግልናልና፤ የሚታየው የጊዜው ነውና፥ የማይታየው ግን የዘላለም ነው።
ያዕቆብ 1:2-3፤ ወንድሞቼ ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ፥ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት
እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድሜ
ዕብራውያን 4:15፤ ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።
Geta iyesus yibarki❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርክ ፀጋ ይብዛልህ 🎉
Amen Geta yibarkh
“የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ ዘንድ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና።” - ሮሜ 10፥4
ጌታ ይባርክህ ፓስተር
ዘፍጥረት 26:2፤ እግዚአብሔር ተገለጠለት፥ እንዲህም አለው፦ “ወደ ግብፅ አትውረድ፥ እኔ በምልህ ምድር ተቀመጥ እንጂ።
እዉነት ነዉ፣ ፓስተርዬ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ፈተናዎችን የሚያመጣብን ለካስ ልያስተካክለን ነው እንጂ ልጥለን አይዶለምና ተጸጽቼ እንድመለስ ጌታ ኢየሱስ ይርዳኝ ይርዳን አሜን። ዘመንህ ይባረክ ዉድ ፓስተር ኢያሱ ።❤❤❤
ተባረክ 🙏 ፓሰተር
ፓስተርዬ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ተባረክልን ክብርና ምስጋና ለእግዚአብሔር ይሁን❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉
እግዚአብሔር አብዝቶ አብዝቶ ይባርክህ በክርስቶስ እየሱስ ስም አሜን።
አሜንንንን ጌታ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ።🙏❤❤🙏
ኢያሱ 1:8፤ የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም።
GBU more and more
❤
Tebareku❤❤❤❤
አሜንንን በጌታ ስም አሜንንን ብዬ ተቀብያለሁ ተባረክ ጻጋ ያባዛለክ አልፈክ ሂድ አት ገደብ አት ያዥ አለም ዳርቻ ዉረስ ተባረክ እግዚአብሔር አመላክ ይባረክ ዎውው ትምህርት በጣም ደስ ይላል እውነት ተባረክ ❤❤❤❤📖📖📖📖
እግዚአብሔር ይመስገን 🙏ድንቅ መልእክት 👍 ተባረክ 🙏
እልልልልልል
ጌታ ይባርክህ ፓስተር ፀጋውን ያብዛልን :: ምእመን በጣም እግዚአብሔር የባረከው የቃሉን መገለጥ ጌታ የሰጠው ነው ተባርካችሃል ሆኖም እናንተም እጃችሁን አጣምራችሁ ከመስማት መጽሐፍ ቅድስ መያዝ አትዘንጉ ደሞ ማስታወሽያም ይዛችሁ በደንብ ተከታተሉ እየሰማችሁ ያለው ቃል ውድ እንቁ ነው መቼ እንደሜያስመልጣችሁ አታውቁትም አስተዋይ ሁኑ በርግጥ ሁላችሁም አይደላችሁም ግን ብዙዎቻ ችሁ ተዘናግታችሃል ተባረኩልኝ
አሜን አሜን !!
ተባረክ ተባረክ ተባረክ ወንድሜ ።
ዘመንክ ይባረክ🙏
Work in progress forsure !
❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉
God almighty continues to bless Pastor Eyasu. As always, I am blessed by your sermon 🙏🏼 🙌
God bless you, Pastor!
Amen 🙏 pastor May God bless you abundantly
Amen Amen God Bless You More and More
Ameeeeen ameeeen eysuse ybarki
Paster God bless you. I am touched by your teaching, and I know God spoke to me though you.
God bless pastor Eyasu
Pastor, as always I'm Blessed by the message that God Has filled you! Techenqe nebere bemekeraye HUFFFF, Tebarek!
Amen 🙏
Iwinet new pastor Abzto ybarkhi ❤❤❤❤❤
Gata Yebarekehe ❤❤❤
Amen Amen
Amen amen
Amen amen andn
ተባረክ" ሁሌ ደካማ ጎን ለመን? ጌታ ምን ደካማ ጎን ነበረው የተፈተነው
God bless you brother
tebarek
you're blessed
ሰማይን ማየት ነው ሌላ አማራጭ የለም ለመፍትሄ ሁሉ የመስቀሉ ስራ ነው :: ሲያርግ እንዳየነው ስመጣ ም እናየዋለን : :
መዝሙር 121:1፤ ዓይኖቼ ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ? መዝሙር 121:2፤ ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።
Fater yate astemrot zenblo Aman sahon burtu amaneyadergal
😂❤
ያዕቆብ 1:4፤ ትዕግሥትም ምንም የሚጎድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም።
Faster bedeme bphga lemleme
ኢያሱ 1:7፤ ነገር ግን ጽና፥ እጅግ በርታ፤ ባሪያዬ ሙሴ ያዘዘህን ሕግ ሁሉ ጠብቅ፥ አድርገውም፤ በምትሄድበትም ሁሉ እንዲከናወንልህ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል።
ማቴዎስ 13:20፤ በጭንጫ ላይ የተዘራውም ይህ ቃሉን ሰምቶ ወዲያው በደስታ የሚቀበለው ነው፤ ማቴዎስ 13:21፤ “ነገር ግን ለጊዜው ነው እንጂ በእርሱ ሥር የለውም፥ በቃሉ ምክንያትም መከራ ወይም ስደት በሆነ ጊዜ ወዲያው ይሰናከላል።
Pastr joe Osteen l heard saing that but he is not happy with his wife ,he may have resent her for that, l belive.
1 ጴጥሮስ 5:8፤ በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤ 1 ጴጥሮስ 5:9፤ በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።
እሱ መካብ መ ሞገስ ሀይወድም ዝም በሉ በቤታቹ ፀልዩለት እስኪ ሀታስላጩት የቀሩን እሱና ጥቂቶች ናቸዉ