በሥጋ የተገለጠ አንድ አምላክ እግዚአብሔር አብ - [ክፍል 2] - እግዚአብሔር በቁጥር አንድ ነው!
በሥጋ የተገለጠ አንድ አምላክ እግዚአብሔር አብ - [ክፍል 2] - እግዚአብሔር በቁጥር አንድ ነው!
በቢሾፕ ደጉ ከበደ
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርሰቲያን ዋና አስተዳዳሪ እና የሐዋርያዊት ቤተክርሰቲያን ዓለም አቀፍ ሕብረት ቼር ማን
The One True God the Father Manifested in the Flesh - [Part 2] - The LORD our God is one in number!
By Bishop Degu Kebede
Superintendent of the Apostolic Church of Ethiopia and Chairman of the Apostolic Church International Fellowship
#Apostolic #BishopDegu #OneGod #GodTheFather #Jesus
Пікірлер: 182
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 13፥14 የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።
አሜን አሜን አሜን ያበራልን ኢየሱስ ይባረክ
የስላሴ ትምህርት የሚያፈርሰው የአምላክ አንድነቱ ይሰበክ አሜን
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አንድነቱ የቁጥር ሳይሆን የህብረት ነው ፡፡
በስጋ የተገለጠ አንድ ብቸኛ አምላክ❤❤❤❤❤❤❤❤እየሱስ
እግዚአብሔር አንድነቱን ለእኛ ወዶ ስለገለጠልን ስሙ ለዘላለም ይባረክ! ላልበራላቸዉም እሱ ራሱ ያብራላቸዉ።
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አንድነቱ የቁጥር ሳይሆን የህብረት ነው ፡፡
አሜን እርሱ ግን ብቻውን ነው የሚመስለው የሌለው አሜን
አሜን እግዚአብሔር አምላክ አንድ ነው!! የሕብረት አማልክት ጣዖታት ናቸው!!
@endashawalemayehu658
2 ай бұрын
For example silase😂😂😂😂😂😂
@abelyohannis3223
2 ай бұрын
@@endashawalemayehu658 no trinity in English 😂😂😂😂😂
@endashawalemayehu658
2 ай бұрын
@@abelyohannis3223 silase in Amharic and Trinity in English , bro thank you!
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አረ እናስተውል ! ህብረታችንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡ 3
“ከማኅፀን የሠራህ፥ የሚቤዥህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሁሉን የፈጠርሁ፥ ሰማያትን ለብቻዬ የዘረጋሁ ምድርንም ያጸናሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ ከእኔ ጋር ማን ነበረ?” - ኢሳይያስ 44፥24 ሮሜ 11 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³³ የእግዚአብሔር ባለ ጠግነትና ጥበብ እውቀቱም እንዴት ጥልቅ ነው፤ ፍርዱ እንዴት የማይመረመር ነው፥ ለመንገዱም ፍለጋ የለውም። ³⁴ የጌታን ልብ ያወቀው ማን ነው? ³⁵ ወይስ አማካሪው ማን ነበር? ወይስ ብድራቱን ይመልስ ዘንድ ለእርሱ አስቀድሞ የሰጠው ማን ነው? ³⁶ ሁሉ ከእርሱና በእርሱ ለእርሱም ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን። “ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ አምላክ አብ አለን፥ ነገር ሁሉም በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን።” - 1ኛ ቆሮንቶስ 8፥6 “እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው፤ የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው፤ ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል፤” - ቆላስይስ 1፥15-16 ፥ ዕብራውያን 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁰ ብዙ ልጆችን ወደ ክብር ሲያመጣ የመዳናቸውን ራስ በመከራ ይፈጽም ዘንድ፥ ከእርሱ የተነሣ ሁሉ በእርሱም ሁሉ ለሆነ፥ ለእርሱ ተገብቶታልና። ¹¹-¹² የሚቀድሰውና የሚቀደሱት ሁሉ ከአንድ ናቸውና፤
አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ!!!!!!ተመስገን🙏
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አንድነቱ የቁጥር ሳይሆን የህብረት ነው ፡፡
እግዚአብሔር አንድ ነው
Only one God!!!!!!!!!! Long healthy life for our fathers
❤❤❤❤እግዚአብሔር አንድ ብ ቻ
አሜን እግዚአብሔር አንድ ብቻኛ አምላክ ነው።
የረዳን አምላክ ይባረክ!!
አንድ ነው ከርሱም በቀር ሌላ የለም !!!!!አሜን
@habtamusium8646
2 ай бұрын
በቀኙ ያለው ልጁስ !
አሜን ብቻውን በቂ ነው አያስፈልገውም አማካር ሆነ አጋዥ ማንንም አናቅም ከእግዚአብሔር ሌላ አምላክ❤❤❤
@habtamusium8646
2 ай бұрын
ታዲያ ለምን ዘፍ 1 ፡26 እንፍጠር በሎ ፈጠረን
Amen, እግዚአብሔር አንድ ብቻ ነው።
ብቻውን ያለው አምላክ ብቻውን በመላዕክቱ ታጅቦ ይመጣል ። ራእይ 1😅 ⁷ እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን። ⁸ ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ፦ አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ ይላል።
@habtamusium8646
2 ай бұрын
ኢሳ 9 ፡6 ልጁ አባት ነና አምላክ እንደሚባል ተናግሮ የለም እንዴ !
አሜንንን 🥰🥰 ያልተበረዘ ዎንጌል 👏👏👏👏
@habtamusium8646
2 ай бұрын
ሀሃሀሃሀሃሃሀሃሀሀሃሀሀሃ ወንጌል ! አልሽ
እግዚአብሔር በቁጥር አንድ ነው ስሙም እየሱስ ነው አሜን 🙏
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አየይለልመም !
አሜን ብቻውን የሆነ አንድ አምላክ አውቀን እናምናለን እናመልካለንም።
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አንድነቱ የቁጥር ሳይሆን የህብረት ነው ፡፡
የእግዚአብሔር ሰው እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርኮት።
እግዚአብሔር ይመስገን ኢንዲ ፍትፍት አርጎት የሚያተምር አባት ሲሌሰጠኝ ❤እድሜና ጤና ይስጥልኝ :: Share like comment enadirgi bizu sewu ga yidires ehe media tebarekulign.
እግዚአብሔር፣ስለ፣ራሱ፣ከተናገረው፣ሌላ፣አናውቅም።ከእኔ፣ሌላ፣የለም፣ብሏል።
1 ነው ከእርሱም በቀር ሌላ የለም❤❤❤❤❤❤❤❤❤
@habtamusium8646
2 ай бұрын
በቀኙ ያለውስ !
አሜን አሜን ጌታ ኢየሱስ ርጅም ዕድሜ ና ጤና ይስጣቸዉ❤😊❤😊❤😊❤ አንድ ነዉ ከእርሱ ለላ የለም🙌👏👌☝
እግዚአብሔር ይባርክህ የእግዚአብሔር ሰዉ
አሜን! አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ!!
ይህ መገለጥ በሌሎችም ቋንቋዎች translate ተደርገው በተለይም በእንግሊዝኛ ተተርጉሞ ለዓለም ሁሉ ይህ ብርሃን በርቶ በቅርቡ ትልቅ መከር ሲሰበሰብ ለማየት ያብቃን🙏 አባታችንን ኢየሱስ ይባርክልን🙏🙏
አሜን ያዳንን ይባረክ እግዚአብሔር አንድ ነው
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አንድነቱ የቁጥር ሳይሆን የህብረት ነው ፡፡
አሜን ድል የምንነሳበት ምስክርነታችን ፤ እግዚአብሄር ተከፋፍሎ ሶስት ሆኗል በሚል አይደለም!! ይልስቅ >> “ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው፥” - ማርቆስ 12፥29 በሚለው እውነተኛ ምስክርነታችን ነው
እግዚአብሔር ጸጋ ይብዛልህ የእግዚአብሔር ሰው
አሜን አሜን 🥰🥰🙌እግዚአብሔር አብዝቶ አብዝቶ ይባርኮት ዉድ አባታቺን ❣️❣️❣️❣️❣️❣️🙏🙏
Amen❤❤❤
ምልክት ነው ሰንደቄ በእጄ ምይዘው ሰቅዬ በሰልፉ መሃል ሲጠየቅ የማሳየው በድፍረት አንድ አምላክ ☝️☝️
ኢየሱስ በሥጋ የተገለጠዉ እግዚአብሔር አብ ነዉ/1ኛጢሞ 3፡16፣ ሮሜ 9፡5/፡፡
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አየይለልመም !
አሜንንንን ኢግዚአብሔር አንድ ነው::
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አንድነቱ የቁጥር ሳይሆን የህብረት ነው ፡፡
Hallelujah Hallelujah
አሜን እግዚአብሔር አንድ ነው
ተባረክ ኢየሱስ
@user-fs7uo9lj6f
2 ай бұрын
አሜን
እግዚአብሔር አንድ ነው❤
ይህን እውነት እግዚአብሔር ለፍጥረት ሁሉ ይግለጥ!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!! አሜን!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
AMMMEEEEEEEEEEEEEEEEEEN andi naw
Amen❤❤❤!!!
Amen geta eysus yimesgen
Exactly
Amen
Amen and new ka ersum lela fatsimo yelem❤
ኢየሱስም እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም ። ዮሐንስ 14 ፤ 6
@habtamusium8646
2 ай бұрын
ህብረታችንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡ 3
አሜን አንድ አምላክ አብ አለን ስሙም ኢየሱስ !!!!
Geta yesus abizito yibarakachu ❤️❤️
Amen amilakachin andi new
በእዉነት እግ/ር አንድ ብቻው አምላክ ነው። ተመስገን ስለ ተገለጠ እዉነት።
Amennnnnn.
እግዚአብሔር ይመስገን ይህን ብርሀን ያበራልን
Amen❤❤❤❤❤❤
Amen Amen ❤❤🙏🙏
yehen medan yaberalgn Egzabher yimsgen
Amen Andinw❤
አሜን አንድ ነው ከርሱም በቀር ሌላ የለም አሜን ተመስገን ኢየሱስ🙌👆🙏❤
Amen Tebarek Yesus
አሜን
እግዚአብሔር አንድ ነው ስሙ ኢየሱስ ነው!!! ኢየሱስ አብ ነው!!!!!
@YaDi-ln1vz
21 күн бұрын
2 ቆሮንቶስ 13:14፤ ❤የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ❤👉❤️የእግዚአብሔርም ፍቅር❤️👉❤️ የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን። ❤️👈🏽
አሜን ! ወንጌል ስለ አንድ ብቸኛ እግዚአብሔር የሚናር እንጂ በ ቡድን ስላሉ እግዚአብሔሮች አይናገርም!!
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አንድነቱ የቁጥር ሳይሆን የህብረት ነው ፡፡
@tamratdino1897
2 ай бұрын
@@habtamusium8646 “አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ፤...” ነሀምያ 9፥6 “እርሱ ግን ብቻውን ነው፤ እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው? ..” ኢዮብ 23፥13 አንተ የህብረት አልክ ..መጽሐፍ ቅዱስ ብቻውን ብሎ የቁጥር እንጂ የሕብረት አለመሆኑን አጉልቶ ያሳይል !!!
@habtamusium8646
2 ай бұрын
ምሳሌ 30 ፡3-4 የልጁ ስም ማን ነው ብሎ ይጠይቅሀል ፡፡ ስለዚህ ልጅ ከጥንትም አለ ብሎ ያምን ነበር ማለት ነው ፡፡ ጠቢቡ ሰለሞን ! እንዲሀም ዳዊትም መዝ (110፡ 3)
“እግዚአብሔርም በምድር ሁሉ ላይ ይነግሣል፤ በዚያ ቀን እግዚአብሔር አንድ፥ ስሙም አንድ ይሆናል።” - ዘካርያስ 14፥9
amen❤
❤❤❤❤❤
Ameen
🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻
አሜን አሜን አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ !!!! ተመስገን 😘😘
❤️❤️
Amen amen
እርሱ ግን ብቻውን ነው
Ameeeeeeeeeeeeeeeeeeeen!!!!!!! bchawun yalew and amlak ymesgennnnnn!!!!
አሜን አሜን እግዚአብሔር አንድ ነዉ ስሙምአብ ነዉ 👏👏👏👏👏
ታዉቀን ታመነምበኝ ዘንድ እኔም እንዲህን ታሰተዎላ ዘንድ እንትን ያሙረጥ በረሑ ምስክሩች ናቸ ኩእን በፈታ አምላክ አልተሰራም ከኔ በሐለም አይሆኑም ትንቡት እሳያሶ 43:::10
እውነት ነው ከእርሱ ሌላ ማንም የለም ይህ ነው እውነት
እርሱ ብቻውን ነው ተመስገን መዳኔ ድንቅ ነው
🦋❤🦋❤🦋
Amen!
Only one God ☝️☝️
👏👏👏👏👏
Facebook ና Tiktok ላይ ብኖር መልካም ነው።
@BereketAebeb
Ай бұрын
batikikile
አሜን አሜን እግዝአብሔር አንድ ነው ❤️❤️❤️👍
1 bicha new Amenn
አሜን❤አንድ አምላክ ብቻ።
እግዚአብሄር ይመስገን
Men of God bless you ❤❤
ከእርሱ በቀር አምላክ የለም።አሜን
አንድ ነው እርሱም በሥጋ የተገለጠ
ቆይ ስላሴ አማንያን የህብረት አንድነት አለው የሚሉን እነሱ ህብረት ስራ ማህበር አባል ናቸው እንዴ በህብረት የሚሰሩት ቆይ ማነው ያደራጃቸው ?😲🤔 ከዚህ ነጻ ወጥቻለሁ ይመስገን ኢየሱስ 🙏 ደግሜ እላለሁ ከዚያ መንፈስ ስለተላቀኩ ክብሩ ይስፋ የአንድዬ። አንድ ነው አምላካችን አንድ ነው ሰሪው አሜን አንድ ነው ☝️#
@habtamusium8646
2 ай бұрын
ህብረታችንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡ 3 ይህን እውነት ምን እናድርገው !
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አንድነቱ የቁጥር ሳይሆን የህብረት ነው ፡፡
@Mihre-ol3bk
Ай бұрын
@@habtamusium8646 በዚህ ክፍል አብ የተባለው አንድ አምላክ፤ ልጁ የተባለው ደግሞ ሰው ነው፣ ስለዚህ ሕብረታችን ከኣንዱ እግዚአብሔር አብ ጋር እና አብ ተገልጦ ከሚኖረው ሰው ከሆነው ከልጅ ጋር ነው፡፡ ቦታው አንድ እግዚአብሔር እና አንድ ሰውን እንጂ የሕብረት እግዚአብሔሮችን አያሳይም፡፡
@habtamusium8646
Ай бұрын
ምሩ ፡ ይህንን መልዕክት የተጻፈበት ሰአት እኮ ኢየሱስ ሞትን ድል አድርጎ ከተነሳ እና ወደ አባቱ ካረገ በሃላ መሆኑን አትዘንጊው ! ያውም ጸሀፊው ኢየሱስ በጣም ይወደው የነበረ የተባለለት ሐዋሪያው ዩሐንስ ነው ፡፡ ስለዚህ ህብረት የሚለው አንቺ እንደምታስቢው ከስጋውና አብ ሳይሆን ከትንሳኤ በሃላ በአብ ቀኝ ስለተቀመጠው እና ስለአባቱ መሆኑን እንዲገባሽ እመክርሻለሁ ፡፡ ለቀጣይ መጽሐፍ ቅዱስን ስታነቢ አውዱን ካልተረዳሽ ወደ ማይሆን ትንታኔ ይወስድሻል ፡፡ ለምሳሌ የተጻፈበት ሰአት ፣ ጸሐፊው ሰው ማን እንደሆነ ፣ ወግ እና በህልን ወዘተ ከግንዛቤ ውስጥ አስገብተሸ ማየት ይኖርብሻል ፡፡
@Mihre-ol3bk
Ай бұрын
@@habtamusium8646 መቼም ይጻፍ የአብና የወልድን ማንነት አይቀይርም፡፡ ወልድ በአብ ቀኝ መቀመጡ፤ ወልድንና አብን የሕብረት እግዚአብሔሮች ያደርጋል? መጽሐፍ ስለ ወልድና አብ ስናገር ስለ አንድ እግዚአብሔር እና ስለ አንድ ሰው ነው እንጂ ስለ ሕብርት እግዚአብሔሮችን አይደለም፡፡
አንድ እግዚአብሔር አለ እርሱም ኢየሱስ ብቻ ነው
❤❤❤❤❤❤❤❤❤
አንተ ብቻ “ለአባቶቻችን በሰጠሃት ምድር ላይ በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ይፈሩህ ዘንድ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥ ይቅርም በል፤ አንተ ብቻ የሰውን ልጆች ሁሉ ልብ ታውቃለህና ልቡን ለምታውቀው ሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ሁሉ መጠን ክፈለውና ስጠው።” - 1ኛ ነገሥት 8፥39-40 “ሕዝቅያስም ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ጸለየ፦ በኪሩቤል ላይ የምትቀመጥ የእስራኤል አምላክ አቤቱ፥ አንተ ብቻህን የምድር ነገሥታት ሁሉ አምላክ ነህ ሰማይንና ምድርን ፈጥረሃል።” - 2ኛ ነገሥት 19፥15 “ዮሐንስ በእስያ ላሉት ለሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት፤ ካለውና ከነበረው ከሚመጣውም፥ በዙፋኑም ፊት ካሉት ከሰባቱ መናፍስት፥ ከታመነውም ምስክር ከሙታንም በኵር የምድርም ነገሥታት ገዥ ከሆነ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ለወደደን ከኃጢአታችንም በደሙ ላጠበን፥” - ራእይ 1፥4-5 “እንግዲህም አምላካችን አቤቱ፥ የምድር መንግሥታት ሁሉ አንተ ብቻ እግዚአብሔር አምላክ እንደ ሆንህ ያውቁ ዘንድ ከእጁ እንድታድነን እለምንሃለሁ።” - 2ኛ ነገሥት 19፥19 “ለአባቶቻችን በሰጠኸው ምድር ላይ በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ይፈሩህ ዘንድ በመንገዶችህም ይሄዱ ዘንድ፥ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥ ይቅርም በል፤ አንተ ብቻ የሰውን ልጆች ልብ ታውቃለህና ልቡን ለምታውቀው ሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ሁሉ መጠን ክፈለው።” - 2 ዜና 6፥30-31 “አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ፤ ሰማዩንና የሰማያት ሰማይን ሠራዊታቸውንም ሁሉ፥ ምድሩንና በእርስዋ ላይ ያሉትን ሁሉ፥ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን ሁሉ፥ ፈጥረሃል፥ ሁሉንም ሕያው አድርገኸዋል፤ የሰማዩም ሠራዊት ለአንተ ይሰግዳሉ።” - ነሀምያ 9፥6 “ሀያ አራቱ ሽማግሌዎች በዙፋን ላይ በተቀመጠው ፊት ወድቀው፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው እየሰገዱ፦ ጌታችንና አምላካችን ሆይ፥ አንተ ሁሉን ፈጥረሃልና ስለ ፈቃድህም ሆነዋልና ተፈጥረውማልና ክብር ውዳሴ ኃይልም ልትቀበል ይገባሃል እያሉ በዙፋኑ ፊት አክሊላቸውን ያኖራሉ።” - ራእይ 4፥10-11 “አንተ እግዚአብሔር አምላክ ነህ፤ አብራምን መረጥህ፥ ከዑር ከላውዴዎንም አወጣኸው፥ ስሙንም አብርሃም አልኸው፤” - ነሀምያ 9፥7 “በሰላም እተኛለሁ አንቀላፋለሁም፤ አቤቱ፥ አንተ ብቻህን በእምነት አሳድረኸኛልና።” - መዝሙር 4፥8 “አንተን ብቻ በደልሁ፥ በፊትህም ክፋትን አደረግሁ፥ በነገርህም ትጸድቅ ዘንድ በፍርድህም ንጹሕ ትሆን ዘንድ።” - መዝሙር 51፥4 “ስምህም እግዚአብሔር እንደ ሆነ፥ በምድር ሁሉ ላይም አንተ ብቻ ልዑል እንደ ሆንህ ይወቁ።” - መዝሙር 83፥18 “አቤቱ፥ ድንቅ የምታደርግ አንተ ታላቅ ነህና፥ አንተም ብቻህን ታላቅ አምላክ ነህና።” - መዝሙር 86፥10 “አቤቱ አምላካችን ሆይ፥ ከአንተ በቀር ሌሎች ጌቶች ገዝተውናል፤ ነገር ግን በአንተ ብቻ ስምህን እናስባለን።” - ኢሳይያስ 26፥13 “አቤቱ፥ በኪሩቤል ላይ የምትቀመጥ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ አንተ ብቻህን የምድር መንግሥታት ሁሉ አምላክ ነህ፤ ሰማይንና ምድርን ፈጥረሃል።” - ኢሳይያስ 37፥16 “እንግዲህም አምላካችን አቤቱ፥ የምድር መንግሥታት ሁሉ አንተ ብቻ እግዚአብሔር እንደ ሆንህ ያውቁ ዘንድ ከእጁ አድነን።” - ኢሳይያስ 37፥20 “ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።” - ማቴዎስ 4፥10 “ኢየሱስም መልሶ፦ ለጌታ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአል አለው።” - ሉቃስ 4፥8 “እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።” - ዮሐንስ 17፥3 “ከብዙ ጊዜ በፊት ለዚህ ፍርድ የተጻፉ አንዳንዶች ሰዎች ሾልከው ገብተዋልና፤ ኃጢአተኞች ሆነው የአምላካችንን ጸጋ በሴሰኝነት ይለውጣሉ ንጉሣችንንና ጌታችንንም ብቻውን ያለውን ኢየሱስ ክርስቶስን ይክዳሉ።” - ይሁዳ 1፥4 “ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ፥ ሥራህ ታላቅና ድንቅ ነው፤ የአሕዛብ ንጉሥ ሆይ፥ መንገድህ ጻድቅና እውነተኛ ነው፤ ጌታ ሆይ፥ የማይፈራህና ስምህን የማያከብር ማን ነው? አንተ ብቻ ቅዱስ ነህና፥ የጽድቅም ሥራህ ስለ ተገለጠ አሕዛብ ሁሉ ይመጣሉ በፊትህም ይሰግዳሉ እያሉ የእግዚአብሔርን ባሪያ የሙሴን ቅኔና የበጉን ቅኔ ይዘምራሉ።” - ራእይ 15፥3-4
Amen Amen hulem binsemawu yemayselech sim eyesus.haleluya kibr hulu sigdet meferat yemgeba le fitretat gezhi yehone andi amlak eyesus yibarek (sile medane amlaken ejig betam ameseginalewu .....he emnet abatachin geta eyesus bemiyas felgewu bereket hulu yibarkot.........kez belay min ale le nefsat yeminaswersewu
ዮሀ 17:10 የእኔም የሆነ ሁሉ የአንተ ነው የአንተውም የእኔ ነው፤ እኔም ስለ እነርሱ ከብሬአለሁ። 11 ከዚህም በኋላ በዓለም አይደለሁም፥ እነርሱም በዓለም ናቸው፥ እኔም ወደ አንተ እመጣለሁ። ቅዱስ አባት ሆይ፥ እነዚህን የሰጠኸኝን እንደ እኛ አንድ እንዲሆኑ በስምህ ጠብቃቸው። ዮሀ 14:23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፡- የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
አንድ ነው ከርሱም በቀር ሌላ የለም
And nw lela yelem
❤️
አንድ አምላክ የሁሉ አባት አለን
@habtamusium8646
2 ай бұрын
አንድነቱ የቁጥር ሳይሆን የህብረት ነው ፡፡