እብራውያን 10:26 ይሄ ክፍል ከገባን ሙሉ እብራውያን ይገባናል /Deep Explanation ክፍል 3
Beloved brother much Grace unto you!
ዋው እውነት ነው ተባረክ ይብዛልህ እውቀት ሃርነት ያወጣል
አቦ ተባረክ ይህን የገለፀው መንፈስ ቅዱስ ነው።
Geta yebarek wondem
Tsega yibizalih wondime ❤
More grace Brother 🙏🙏🙏
ተባረክ
Geta eysus yibarkh wendime!!
Metenal metenal tsaga yebezaleh bewun seltesteh tsaga getan barkut
Wow Best explanation If I where told this before by now my spritual growth Is not at today level.. may God gave you more grace! please teach us one day about trinity
Ebakik katalbet
ጌታ ይባርክ ወንድማችን ተባርከሃል
ተባረክ የምር የምታወራቸው ነገር ሁሉ የተገለጡናቸው ይህፀጋ ደግሞ ጌታ ሰቶሀል ተባርከሀል
Wow getan tileyalek wendime geta tsegawun yabzalik. Tebarek...... Yitebikeh geta..... Cemiro camiro stegawun kezih belay yabzalik... 🙏🏿
የኔ ውድ ወንድም ጌታን እንዴት ደስ እንደሚልና ቶሎ እንደሚገባ ጌታ ይባርክ ግንኮ ወድም አለም አህዛብስ ቢሆን እንዴት አይመለከተንም እና አንድ ሰው ጌታን ቢክድ ደሙን አይደል የረገጠው ጌትነቱን አይደል የካደው አስበው እንጂ ተባረክልኝ ሌላም ስራልን ❤❤❤❤❤❤❤❤
በትክክል ክህደት ማለት እኮ አለማመን ማለት ነው። በደንብ ቢመለከተዋል ።ነገር ግን እኛ ርእሳችን ግን ከእብራውያን ምዕራፍ 10 ቁጥር 26 ላይ ያለውን ኃጢአት ተብሎ የተጠቀሰውን ምን አይነት ሀጢአት ነው ክፍሉ ላይ የተጠቀሰው የሚለውን ለማብራራት ነው። እርሱም የእግዚአብሔርን ልጅ መርገጥ(ክደት) ፥የኪዳኑን ደም እንደ እርኩስ ነገር መቁጠር( እንስሳቶችን ለሃጥያት መስዋዕት ማቅረብ ) እና የፀጋውን መንፈስ ማክፋፋት (reject) ማለት ነው።
ዋው አሜንንን አሜንንን ክብር ሁሉ ለጌታ እየሱስ ይሁን አሜንንን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
እንደ ዛሬ ይሄ ቃል ገብቶኝ አያውቅም ጸጋ ይብዛልክ።❤👏
ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ!!!! ብዥ ያለብኝ ክፍል ነበር ደስ በሚል ሁኔታ ነው ያብራራኸው።
Wedma tebarek ewnthu yhew new mamhusha yetrdbte merdat really aydelm medancen mecam ayxfam thank you Jesus lord 🔥🔥🔥🙌🙌🙌🙌
Thank you
You're welcome
ወልካም ብሬ እባክህ ሁሉ ጊዜ ናናናናና እወዳለሁ❤❤❤😘😘😘
Amazing!!!
Thanks!!
@@TheWordwasGod1comment yarg alll aberaralet
የ ዋ 8:21
Much Grace and peace Biriye
ዋው ዋው ✅ተባረክ
ፀጋው ብዝት ይበልልህ ውድድድድ❤❤❤
Ante Ma Tebarek❤❤❤
Era Mamush.Unet.Betam Yegeta Dem.Eye.Sewerenewu 😮😮😮😮😮
ዴማሁስ ይህን አለም ወዶ የሚለውንም አትርሳ
ዴማስና እብራውያን ምዕራፍ 10 ቁጥር 26 ክፍሉ አውዱም ሁሉም ነገሩ አይገናኝም ። ዴማስስ ምን አደረገ ?የአሁኑን አለም ወዶ ጥሎኝ ሄዷል ምን ማለት ነው ?ክርስቶስን ክዷል? ሌላ ጊዜ ይመለስ አይመለስምናውቀው ነገር አለ? ዛሬም በህይወታቸው የሚደክሙ አሉ የጠፋውን ልጅ እኮ ተመልሶ ወደ አባቱ ገብቷል ወደ አባቱ ሲመለስ እንደገና መወለድ አስፈልጎታል? አላስፈለገውም ያው ሲጀምርም ልጅ ነዋ። እኛስ ብንሆን ዛሬም አለም አታታለህንም አንዳንዴ? በፀጋው ላይ እንደገፍ ያለዚያ እንወድቃለን ።
❤❤❤❤❤❤❤❤😊😊
“ኢየሱስም ደግሞ፦ እኔ እሄዳለሁ ትፈልጉኛላችሁም በኃጢአታችሁም ትሞታላችሁ እኔ ወደምሄድበት እናንተ ልትመጡ አትችሉም አላቸው።” - ዮሐንስ 8፥21
Enemanen new bedenb esu endaberaraw antem aberaralen eshiii
Bire teqelaqlenal ketiktok wede youtube ክፍል 1&2 የታለ🤔
ድነት ከዳግም ልደት ጋ መሠለኝ የሚያያዘው የተወለደ አይጠፋም በክህደት ካልሆነ ስለዚህ ከሁለቱም ሳይድ በዚህ ቢታይ ገለጻህ ግንደስ ይላል
ጥሩ ኮሜንትህ ግን ትንሽ በደንብ ያዳመጥከው አልመሰለኝም እኛ እየፈታን ያለነው እብራውያን ምዕራፍ አስር ቁጥር 26ን ብቻ ነው።ክርስቶስን እንደ ግል አዳኙ አድርጎ ያልተቀበለ አህዛብም ሆነ አይሁዳዊ ደህንነት የለውም።አዲስ ነገር አልተናገርክም ይሄ የታወቀ ነው።እዚጋር የተወራ ያለው ግን እብራዊያን ምዕራፍ 10 ቁጥር 26 ትንታኔ ነው።
በመጀመሪያ አንዱን የህይወቴን ጥያቄ መልሰህልኛል ለዚህ እ/ግር ይባርክህ ነገር ግን ደህንነታቸው የሚወሰደው የአይሁዳዊያን ነው ያልከዉ አላሳመነኝም (ያንን ክህደት የዕብ 10 ላይ የተጠቀሰውን ሀጢያት አይሁዳዊም ሆነ አህዛብ ከፈጸመ ደህንነቱን ያጣል ምክንያቱም ለማናችንም አይሁድ ሆነ አህዛብ ልዩነት የለምና ለደንነቱም ለጥፉቱም) መልስ ብትመልስልኝ i am so happy
no no no n አመሰግናለሁ ነገር ግን ደህንነታቸው የሚወሰደው ከአይሁዳውያን ላይጽጅ ብቻ ነው አላልኩም እኔ ያብራራሁት ዕብራውያን ምዕራፍ 10 ቁጥር 26 ላይ ያለችዋን ቃለ ብቻ ላይ ፎከስ ስላደረኩኝ ነው እንጂ ክፍሉ እንደሚያስረዳን እሳቱ የተዘጋጀው ለእግዚአብሔር ጠላቶች ተቃዋሚዎች ነው። እነዛ ማለት ደግሞ አይሁድ ይሁኑ አህዛብ በክርስቶስ ያይደሉ በክርስቶስ የማያምኑ አግዚአብሔር ባዘጋጀው ጽድቅ የማያምኑ የማይቀበሉ ማለት ነው ሀጥያትን እንደሆን ከአህዛብ የመጡ ክርስቲያኖችም ይሰራሉ አይሁድም ይሰራሉ የዕብራው ፀሐፊ ግን በጣም ማስጠንቀቅ የፈለገው የአይሁድ ክርስቲያኖች ክርስቶስን ከመከራው የተነሳ ክደው ወደ ቀድሞአቸው ሃይማኖት ወደ እንስሳቶች መስዋዕት እንዳያልፉበት ነው ነው።
ወንድሜ እንዴት ነው የየሱስን ለእርሱ ዋጋ መከፈሉን አምኖ ከተመለሰ አንዴት ከጠላትነት ያመልጣል እሳቱ በየትኛውም መልክ ያለን ጠላትነትን ይበላል እርጥቡንም ደረቁንም በራሱ ያፈራውን ይበላል።
ጥሩ ጥያቄ ነው ግን አምኖ ከተባለ በኋላ የዚህ ተቃራኒ ክዶ ነው የሚባለው። ስለዚህ በየትኛው ውገን ያለ በክርስቶስ የማያምን ወይም የካደ ይመለከተዋል። መካድ ማለት ደግሞ የማመን ተቃራኒ ማለት ነው ።ለምሳሌ አይሁድ የኢየሱስ ክርስቶስን መስዋዕትነት ክደው ወደ እንስሳት መሰዋት እንደሚሄዱት።ከአህዛብ የመጣው ክርስቲያንም እየሱስ ጌትነት ፡የእግዚአብሔር ልጅኑት፡አዳኝነት፡ለሀጥያተኞች የሞተ፡የተነሳ ያረገ፡ ተመለሱ የሚመጣ፡ መሆኑን መካድ ማለት ነው። እንዲህ ከካደ ልክ እንደ አይሁድ ይመለከተዋል።
ወንድማችን ገለፃህ በእውቀት ላይ የተመሰረተና ብዙ ብዥታን የሚያጠራ ቢሆንም እኛ ኢትዮጲያውያንን መመደብ ያለብህ ከአህዛብ ወገን እንደመጡት ብቻ ሳይሆን ከአይሁድ ወገን እንደመጡትም መሆን አለበት እኛ ኢትዮጲያውያን የአይሁድን ሃይማኖታዊ ስረአት አንድም ሳይቀር ስንፈፅም የኖርን ስለሆነ ወደኃላ ስንመለስ ወደጫትና አረቄ ብቻ ሳይሆን ወደአይሁድ ስረአት ጭምር መሆኑን ልታውቅ ይገባል የሰው ካህንእና ሊቀካህን ይኖረናል የእጣን እና የህል ቁርባን መስዕዋት እናቀርባለን የደም መስዕዋትምቢሆን የማይቀርበት ኦርቶዶክሳዊ ቤት አታገኝም ቢያጣ ቢያጣ የዶሮ ደም ያፈሳል የቀድሞውን ፓተር ቢኒያም ሽታዬን ምሳሌ መውሰድ ትችላለህ የክርስቶስ ደም ለመዳን የማይበቃ ስለመሰለው አይደለም እንዴ ወደኦሪት ህግስረአት ተመልሶ ነጠላ ለባሽ የሆነው ስለዚህ ለአይሁድ የተጠቀሰው ከኦርቶዶክስ የመጣነውን በሙሉ ይመለከታል
አረ ....አረ......አረ
ልክ ነው ወንድሜ ራሳችንን አይሁዳውያኖች ለማድረግ የምንጥረው ጥረቶች ያስቃሉ ይገርማሉ ያሳዝናሉም። እስራኤሎች ራሱ ቢሰሙን ምን ይሉን ይሆን መቼም ስቀው አዬባሩም😢😂😂😂።
ቢሰልምስ????
መሀመድ ጋር ይሄዳላ😂😂😂
ነገር ስንጠቃ?!ወደ ጣዖት መመለስስ? ኃጢአት ምንድነው?ባንተ ትርጓሜ።
ምንም ትርጓሜ የለውም አሁን አንተው እንደጻፍከው።
የእውነትን ዕውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ሃጢአትን ብናደርግ ነው የሚለው እውነት ደግሞ ኢየሱስ ነው ስንት ፐርሰንቱ አይሁዳዊ ነው ኢየሱስን የተቀበለው በመስማት ከሆነ አይሁዱ ሰምቶ እንዳልተቀበለ ሁሉ ሰምቶ ካልተቀበለው አህዛብ ልዩ የሚሆነው እንዴት ነው ? ትምህርትህ ግልብና ያልበሰለ ነው
ጥሩ ኮሜንትህ ግን ማዳመጥ የጎደለው እና ለትችት የፈጠነ ነው እንጂ እኛ እየፈታን ያለነው እብራውያን ምዕራፍ አስር ቁጥር 26ን ብቻ ነው።ክርስቶስን እንደ ግል አዳኙ አድርጎ ያልተቀበለ አህዛብም ሆነ አይሁዳዊ ደህንነት የለውም።አዲስ ነገር አልተናገርክም ይሄ የታወቀ ነው።እዚጋር የተወራ ያለው ግን እብራዊያን ምዕራፍ 10 ቁጥር 26 ትንታኔ ነው። እሺ ሌላ ጊዜ ሳታዳመጥ ኮሜንት አታድርግ
Пікірлер: 54
Beloved brother much Grace unto you!
ዋው እውነት ነው ተባረክ ይብዛልህ እውቀት ሃርነት ያወጣል
አቦ ተባረክ ይህን የገለፀው መንፈስ ቅዱስ ነው።
Geta yebarek wondem
Tsega yibizalih wondime ❤
More grace Brother 🙏🙏🙏
ተባረክ
Geta eysus yibarkh wendime!!
Metenal metenal tsaga yebezaleh bewun seltesteh tsaga getan barkut
Wow Best explanation If I where told this before by now my spritual growth Is not at today level.. may God gave you more grace! please teach us one day about trinity
Ebakik katalbet
ጌታ ይባርክ ወንድማችን ተባርከሃል
ተባረክ የምር የምታወራቸው ነገር ሁሉ የተገለጡናቸው ይህፀጋ ደግሞ ጌታ ሰቶሀል ተባርከሀል
Wow getan tileyalek wendime geta tsegawun yabzalik. Tebarek...... Yitebikeh geta..... Cemiro camiro stegawun kezih belay yabzalik... 🙏🏿
የኔ ውድ ወንድም ጌታን እንዴት ደስ እንደሚልና ቶሎ እንደሚገባ ጌታ ይባርክ ግንኮ ወድም አለም አህዛብስ ቢሆን እንዴት አይመለከተንም እና አንድ ሰው ጌታን ቢክድ ደሙን አይደል የረገጠው ጌትነቱን አይደል የካደው አስበው እንጂ ተባረክልኝ ሌላም ስራልን ❤❤❤❤❤❤❤❤
@TheWordwasGod1
3 сағат бұрын
በትክክል ክህደት ማለት እኮ አለማመን ማለት ነው። በደንብ ቢመለከተዋል ።ነገር ግን እኛ ርእሳችን ግን ከእብራውያን ምዕራፍ 10 ቁጥር 26 ላይ ያለውን ኃጢአት ተብሎ የተጠቀሰውን ምን አይነት ሀጢአት ነው ክፍሉ ላይ የተጠቀሰው የሚለውን ለማብራራት ነው። እርሱም የእግዚአብሔርን ልጅ መርገጥ(ክደት) ፥የኪዳኑን ደም እንደ እርኩስ ነገር መቁጠር( እንስሳቶችን ለሃጥያት መስዋዕት ማቅረብ ) እና የፀጋውን መንፈስ ማክፋፋት (reject) ማለት ነው።
ዋው አሜንንን አሜንንን ክብር ሁሉ ለጌታ እየሱስ ይሁን አሜንንን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
እንደ ዛሬ ይሄ ቃል ገብቶኝ አያውቅም ጸጋ ይብዛልክ።❤👏
ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ!!!! ብዥ ያለብኝ ክፍል ነበር ደስ በሚል ሁኔታ ነው ያብራራኸው።
Wedma tebarek ewnthu yhew new mamhusha yetrdbte merdat really aydelm medancen mecam ayxfam thank you Jesus lord 🔥🔥🔥🙌🙌🙌🙌
Thank you
@TheWordwasGod1
21 күн бұрын
You're welcome
ወልካም ብሬ እባክህ ሁሉ ጊዜ ናናናናና እወዳለሁ❤❤❤😘😘😘
Amazing!!!
@TheWordwasGod1
21 күн бұрын
Thanks!!
@gadisatolemariam5578
20 күн бұрын
@@TheWordwasGod1comment yarg alll aberaralet
@gadisatolemariam5578
20 күн бұрын
የ ዋ 8:21
Much Grace and peace Biriye
ዋው ዋው ✅ተባረክ
ፀጋው ብዝት ይበልልህ ውድድድድ❤❤❤
Ante Ma Tebarek❤❤❤
Era Mamush.Unet.Betam Yegeta Dem.Eye.Sewerenewu 😮😮😮😮😮
ዴማሁስ ይህን አለም ወዶ የሚለውንም አትርሳ
@TheWordwasGod1
3 сағат бұрын
ዴማስና እብራውያን ምዕራፍ 10 ቁጥር 26 ክፍሉ አውዱም ሁሉም ነገሩ አይገናኝም ። ዴማስስ ምን አደረገ ?የአሁኑን አለም ወዶ ጥሎኝ ሄዷል ምን ማለት ነው ?ክርስቶስን ክዷል? ሌላ ጊዜ ይመለስ አይመለስምናውቀው ነገር አለ? ዛሬም በህይወታቸው የሚደክሙ አሉ የጠፋውን ልጅ እኮ ተመልሶ ወደ አባቱ ገብቷል ወደ አባቱ ሲመለስ እንደገና መወለድ አስፈልጎታል? አላስፈለገውም ያው ሲጀምርም ልጅ ነዋ። እኛስ ብንሆን ዛሬም አለም አታታለህንም አንዳንዴ? በፀጋው ላይ እንደገፍ ያለዚያ እንወድቃለን ።
❤❤❤❤❤❤❤❤😊😊
“ኢየሱስም ደግሞ፦ እኔ እሄዳለሁ ትፈልጉኛላችሁም በኃጢአታችሁም ትሞታላችሁ እኔ ወደምሄድበት እናንተ ልትመጡ አትችሉም አላቸው።” - ዮሐንስ 8፥21
@gadisatolemariam5578
20 күн бұрын
Enemanen new bedenb esu endaberaraw antem aberaralen eshiii
Bire teqelaqlenal ketiktok wede youtube ክፍል 1&2 የታለ🤔
ድነት ከዳግም ልደት ጋ መሠለኝ የሚያያዘው የተወለደ አይጠፋም በክህደት ካልሆነ ስለዚህ ከሁለቱም ሳይድ በዚህ ቢታይ ገለጻህ ግንደስ ይላል
@TheWordwasGod1
3 сағат бұрын
ጥሩ ኮሜንትህ ግን ትንሽ በደንብ ያዳመጥከው አልመሰለኝም እኛ እየፈታን ያለነው እብራውያን ምዕራፍ አስር ቁጥር 26ን ብቻ ነው።ክርስቶስን እንደ ግል አዳኙ አድርጎ ያልተቀበለ አህዛብም ሆነ አይሁዳዊ ደህንነት የለውም።አዲስ ነገር አልተናገርክም ይሄ የታወቀ ነው።እዚጋር የተወራ ያለው ግን እብራዊያን ምዕራፍ 10 ቁጥር 26 ትንታኔ ነው።
በመጀመሪያ አንዱን የህይወቴን ጥያቄ መልሰህልኛል ለዚህ እ/ግር ይባርክህ ነገር ግን ደህንነታቸው የሚወሰደው የአይሁዳዊያን ነው ያልከዉ አላሳመነኝም (ያንን ክህደት የዕብ 10 ላይ የተጠቀሰውን ሀጢያት አይሁዳዊም ሆነ አህዛብ ከፈጸመ ደህንነቱን ያጣል ምክንያቱም ለማናችንም አይሁድ ሆነ አህዛብ ልዩነት የለምና ለደንነቱም ለጥፉቱም) መልስ ብትመልስልኝ i am so happy
@TheWordwasGod1
19 күн бұрын
no no no n አመሰግናለሁ ነገር ግን ደህንነታቸው የሚወሰደው ከአይሁዳውያን ላይጽጅ ብቻ ነው አላልኩም እኔ ያብራራሁት ዕብራውያን ምዕራፍ 10 ቁጥር 26 ላይ ያለችዋን ቃለ ብቻ ላይ ፎከስ ስላደረኩኝ ነው እንጂ ክፍሉ እንደሚያስረዳን እሳቱ የተዘጋጀው ለእግዚአብሔር ጠላቶች ተቃዋሚዎች ነው። እነዛ ማለት ደግሞ አይሁድ ይሁኑ አህዛብ በክርስቶስ ያይደሉ በክርስቶስ የማያምኑ አግዚአብሔር ባዘጋጀው ጽድቅ የማያምኑ የማይቀበሉ ማለት ነው ሀጥያትን እንደሆን ከአህዛብ የመጡ ክርስቲያኖችም ይሰራሉ አይሁድም ይሰራሉ የዕብራው ፀሐፊ ግን በጣም ማስጠንቀቅ የፈለገው የአይሁድ ክርስቲያኖች ክርስቶስን ከመከራው የተነሳ ክደው ወደ ቀድሞአቸው ሃይማኖት ወደ እንስሳቶች መስዋዕት እንዳያልፉበት ነው ነው።
ወንድሜ እንዴት ነው የየሱስን ለእርሱ ዋጋ መከፈሉን አምኖ ከተመለሰ አንዴት ከጠላትነት ያመልጣል እሳቱ በየትኛውም መልክ ያለን ጠላትነትን ይበላል እርጥቡንም ደረቁንም በራሱ ያፈራውን ይበላል።
@TheWordwasGod1
21 күн бұрын
ጥሩ ጥያቄ ነው ግን አምኖ ከተባለ በኋላ የዚህ ተቃራኒ ክዶ ነው የሚባለው። ስለዚህ በየትኛው ውገን ያለ በክርስቶስ የማያምን ወይም የካደ ይመለከተዋል። መካድ ማለት ደግሞ የማመን ተቃራኒ ማለት ነው ።ለምሳሌ አይሁድ የኢየሱስ ክርስቶስን መስዋዕትነት ክደው ወደ እንስሳት መሰዋት እንደሚሄዱት።ከአህዛብ የመጣው ክርስቲያንም እየሱስ ጌትነት ፡የእግዚአብሔር ልጅኑት፡አዳኝነት፡ለሀጥያተኞች የሞተ፡የተነሳ ያረገ፡ ተመለሱ የሚመጣ፡ መሆኑን መካድ ማለት ነው። እንዲህ ከካደ ልክ እንደ አይሁድ ይመለከተዋል።
ወንድማችን ገለፃህ በእውቀት ላይ የተመሰረተና ብዙ ብዥታን የሚያጠራ ቢሆንም እኛ ኢትዮጲያውያንን መመደብ ያለብህ ከአህዛብ ወገን እንደመጡት ብቻ ሳይሆን ከአይሁድ ወገን እንደመጡትም መሆን አለበት እኛ ኢትዮጲያውያን የአይሁድን ሃይማኖታዊ ስረአት አንድም ሳይቀር ስንፈፅም የኖርን ስለሆነ ወደኃላ ስንመለስ ወደጫትና አረቄ ብቻ ሳይሆን ወደአይሁድ ስረአት ጭምር መሆኑን ልታውቅ ይገባል የሰው ካህንእና ሊቀካህን ይኖረናል የእጣን እና የህል ቁርባን መስዕዋት እናቀርባለን የደም መስዕዋትምቢሆን የማይቀርበት ኦርቶዶክሳዊ ቤት አታገኝም ቢያጣ ቢያጣ የዶሮ ደም ያፈሳል የቀድሞውን ፓተር ቢኒያም ሽታዬን ምሳሌ መውሰድ ትችላለህ የክርስቶስ ደም ለመዳን የማይበቃ ስለመሰለው አይደለም እንዴ ወደኦሪት ህግስረአት ተመልሶ ነጠላ ለባሽ የሆነው ስለዚህ ለአይሁድ የተጠቀሰው ከኦርቶዶክስ የመጣነውን በሙሉ ይመለከታል
@mesaygebermariam4664
3 күн бұрын
አረ ....አረ......አረ
@TheWordwasGod1
3 сағат бұрын
ልክ ነው ወንድሜ ራሳችንን አይሁዳውያኖች ለማድረግ የምንጥረው ጥረቶች ያስቃሉ ይገርማሉ ያሳዝናሉም። እስራኤሎች ራሱ ቢሰሙን ምን ይሉን ይሆን መቼም ስቀው አዬባሩም😢😂😂😂።
ቢሰልምስ????
@TheWordwasGod1
3 сағат бұрын
መሀመድ ጋር ይሄዳላ😂😂😂
ነገር ስንጠቃ?!ወደ ጣዖት መመለስስ? ኃጢአት ምንድነው?ባንተ ትርጓሜ።
@TheWordwasGod1
3 сағат бұрын
ምንም ትርጓሜ የለውም አሁን አንተው እንደጻፍከው።
የእውነትን ዕውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ሃጢአትን ብናደርግ ነው የሚለው እውነት ደግሞ ኢየሱስ ነው ስንት ፐርሰንቱ አይሁዳዊ ነው ኢየሱስን የተቀበለው በመስማት ከሆነ አይሁዱ ሰምቶ እንዳልተቀበለ ሁሉ ሰምቶ ካልተቀበለው አህዛብ ልዩ የሚሆነው እንዴት ነው ? ትምህርትህ ግልብና ያልበሰለ ነው
@TheWordwasGod1
3 сағат бұрын
ጥሩ ኮሜንትህ ግን ማዳመጥ የጎደለው እና ለትችት የፈጠነ ነው እንጂ እኛ እየፈታን ያለነው እብራውያን ምዕራፍ አስር ቁጥር 26ን ብቻ ነው።ክርስቶስን እንደ ግል አዳኙ አድርጎ ያልተቀበለ አህዛብም ሆነ አይሁዳዊ ደህንነት የለውም።አዲስ ነገር አልተናገርክም ይሄ የታወቀ ነው።እዚጋር የተወራ ያለው ግን እብራዊያን ምዕራፍ 10 ቁጥር 26 ትንታኔ ነው። እሺ ሌላ ጊዜ ሳታዳመጥ ኮሜንት አታድርግ
ተባረክ