በመጠበቅ የሚገኝ የእግዚአብሔር በረከት || ደጉ ከበደ || የደቡብ ኦሞ አመታዊ ኮንፍራንስ 2016 || Jinika || Bishop Degu || 2023

Автокөліктер мен көлік құралдары

#Like_በማድረግ_ይጀምሩ!! #ቢሾፕ_ዴጉ_ከበደ
#በመጠበቅ_የሚገኝ_የእግዚአብሔር_በረከት!!! #ቪድዮውን_Like_Shere_ያድርጉ
#bishop_degu_kebede
#ቢሾፕ_ደጉ_ከበደ #Degu_Kebede
#ጅንካ_አመታዊ_ኮንፍራንስ_2016
#ጅንካ_መዘምራን
#Apostolic_Songs
#በማስተዋል_ዘምሩ
#Jesus_is_Eternal_father
#Profitable_Person
#የኢትዮጵያ_እና_አለም_ሐዋሪያዊት_ቤተክርስቲያን_ዋና_አስተዳደር
#አዲስአበባ
#Bemetebek_Yemigeg_Ye_E/r_Bereket
#ቢሾፕ_ዴጉ_ከበደ(#አባታችን)
“የበጉ ሰርግ ስለ ደረሰ ሚስቱም ራስዋን ስላዘጋጀች ደስ ይበለን ሐሤትም እናድርግ ክብርንም ለእርሱ እናቅርብ።”
- ራእይ 19፥7
• ድሉ የእኔ ነው | የደቡብ ኦሞ አመ...
“እኔና አብ አንድ ነን።”
- ዮሐንስ 10፥30
“ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።”
- ኢሳይያስ 9፥6
“እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤”
- ዘዳግም 6፥4
ዮሐንስ 14፥9
⁹ ኢየሱስም አለው፦ አንተ ፊልጶስ፥ ይህን ያህል ዘመን ከእናንተ ጋር ስኖር አታውቀኝምን? እኔን ያየ አብን አይቶአል፤ እንዴትስ አንተ፦ አብን አሳየን ትላለህ?
¹⁰ እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን በእኔ የሚኖረው አብ እርሱ ሥራውን ይሠራል።
@ApostolicSongs2616
#new_status #new_gospel_massage #massage #bible #biblestudy #biblemessage
#apostolic #apostolicchurch #kes_Yohannis #Kesyohannnis #hawassa #Hawasa_annual_youth_conference
#apostolicchurchmezmursongs #mezmur #gospelmezmur #apostolic_songs #በማስተዋል_ዘምሩ #Jesus #nameofjesus #onegodbeliever #onegod #isoyisak
#iso_yishak #apostolicchurchmezmur
#church #churchmezmur #bemastewalzemiru #zemiru #zima #apostolic_songs #2023 #2015 #2024 #2016
#appstolic_church_mezmur_songs
#bishop #bishopdegukebede #bishop_degu_kebede #bishop_Alemaw #bishop_Terefe #bishop_getahun #bishop_birhanu
#Apostolic_Songs
#በማስተዋል_ዘምሩ
@Salemspiritualevents
@isoyisehak
@ApostolicchurchSongwithLyrics7
@asaphchior
@ApostolicChurchMezmurSongs
“አስቀድሞ ስላልጠቀመህ፥ አሁን ግን ለእኔም ለአንተም ስለሚጠቅም በእስራቴ ስለ ወለድሁት ስለ ልጄ ስለ አናሲሞስ እለምንሃለሁ።”
ፊልሞና 1፥10-11
#Apostolic_Songs
#በማስተዋል_ዘምሩ
• ልቤ ጨካኝ ነው || የአዲስ አበባ ...

Пікірлер: 24

  • @makdaskebede8822
    @makdaskebede88223 ай бұрын

    በእምነትና በተስፋ መፅናተ እንድችል ጌታ ሆይ እርዳኝ ውድ አባታችን ጌታ ኢየሱስ እየባረከ እየባረከ በብዙ ፀጋ ይባርኮት ሼር የምታደርጉትም ጌታ ኢየሱስ ይባርካቹሁ

  • @apostolic5964
    @apostolic596410 ай бұрын

    እምነትና ትዕግስት ስጠኝ ጌታ ሆይ 🤲🤲🤲😭😭😭😭😭

  • @Mekeds-y8z
    @Mekeds-y8z10 ай бұрын

    ኦ ሀሌ ሉያያያያያያ... የእንደገና አምላክ ተስፋዬ ነህ😢😢😢😢

  • @alimaazil-sl7hg
    @alimaazil-sl7hg2 ай бұрын

    አሜንንን አሜንንን ተበርክ እየሱስ

  • @saradebaba5682
    @saradebaba568210 ай бұрын

    አሜን አሜን ሃሌሉያ እልልልል❤❤🙌👆🙏

  • @saradebaba5682
    @saradebaba56829 ай бұрын

    አሜን አሜን ሃሌሉያ😭😭🙌🙌🙏👆❤

  • @eyasuyoutubechnale4794
    @eyasuyoutubechnale479410 ай бұрын

    እልልልልልል

  • @DanaLacamo
    @DanaLacamo10 ай бұрын

    Ameen ameen ❤❤❤

  • @asterdemerke5178
    @asterdemerke51789 ай бұрын

    አሜንንን👏👏👏💞💞💞💞💞

  • @iyerusalemdasalagn9077
    @iyerusalemdasalagn907710 ай бұрын

    ጌታ ሆይ ባታስፋና ባትግሥት እንዲንጻና አንቴ እርዳን 😭😭

  • @mulu6386
    @mulu638610 ай бұрын

    አሜን አሜን ሃሌሉያ😭😭🙌

  • @habtamusium8646

    @habtamusium8646

    6 ай бұрын

    አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? ! ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ አብም እሄዳለሁ ፡፡ “ ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን ! በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡ ለዚህም ማስረጃዋ ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም ስጋ ሆነ ‘’ በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም ! ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡ ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! ) ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1 በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “ የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው ) ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @sadiyaa5691
    @sadiyaa569110 ай бұрын

    Amen amen😭😭😭💞

  • @eyasuyoutubechnale4794
    @eyasuyoutubechnale479410 ай бұрын

    አሜን

  • @ElsaUkumo
    @ElsaUkumo2 ай бұрын

    🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙏🙏🙏🙏🙏🙏amen

  • @tagetage
    @tagetage6 ай бұрын

    Amen to ❤❤❤❤❤😢😢😢😢

  • @Mehert-kc9cy
    @Mehert-kc9cy10 ай бұрын

    አሜን አሜን

  • @mabasheru5447
    @mabasheru54478 ай бұрын

    ameen amen amen😭😭

  • @user-ri4hi4ev4y
    @user-ri4hi4ev4y10 ай бұрын

    wow

  • @BalechewHelore
    @BalechewHelore7 ай бұрын

    Amene

  • @sagazena-dl4xb
    @sagazena-dl4xb8 ай бұрын

    🥰🥰🥰🥰🥰

  • @MihiretWajifo
    @MihiretWajifo8 ай бұрын

    Ameeeeeeeeeeee❤

  • @habtamusium8646

    @habtamusium8646

    6 ай бұрын

    አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? ! ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ አብም እሄዳለሁ ፡፡ “ ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን ! በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡ ለዚህም ማስረጃዋ ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም ስጋ ሆነ ‘’ በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም ! ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡ ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! ) ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1 በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “ የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው ) ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @user-pj1tb3mw2b
    @user-pj1tb3mw2b9 ай бұрын

    Temesgen amlake lbe des asegnetehlgnalna etebkhelew etagesmalehu antem zebel tlaleh amnalehu

Келесі