በአዲስ ኪዳን ነቢያት የሉም ግሩም ጥያቄና መልስ ከመጋቤ ሃዲስ እሸቱ አለማየሁ ጋር Megabe Hadis Eshetu Alemayehu Orthodox Sibket

በአዲስ ኪዳን ነቢያት የሉም ግሩም ጥያቄና መልስ ከመጋቤ ሃዲስ እሸቱ አለማየሁ ጋር Megabe Hadis Eshetu Alemayehu Orthodox Sibket

Пікірлер: 37

  • @selamta492
    @selamta4925 ай бұрын

    ልበ ብርሃን አባታችን መጋቢ አዲስ እሸቱ አለማየሁ እድሜና ጤና ይስጥልን፣ቃለ ሕይወት ያሰማለን።

  • @user-ig2rz7to8f
    @user-ig2rz7to8f5 ай бұрын

    በኢየሩሳሌምም አስተማሪዎችና ነብያት ነበሩ ሐዋሪያት 13:1_

  • @Konjo333
    @Konjo3335 ай бұрын

    ምርጥ አባታችን የእሳቸውን ት/ት መከታተልና መሳተፍ ስለምፈልግ አድራሻቸውን ላኩልኝ ።

  • @jxhhsjs1309
    @jxhhsjs13095 ай бұрын

    ቃል ህይወት ያስማልን

  • @asnakeayalew310
    @asnakeayalew3105 ай бұрын

    “ነቢያት ሁሉና ሕጉ እስከ ዮሐንስ ድረስ ትንቢት ተናገሩ፤” - ማቴዎስ 11፥13

  • @bisratgebremariam3288
    @bisratgebremariam32885 ай бұрын

    AMEN! AMEN!! KALE HIWOT YASEMALEN .MEMHERACHEN!!

  • @mathiasgebreegziabher5431
    @mathiasgebreegziabher54315 ай бұрын

    kale hiwot yasemaln abatachin edmena tena yistln!!! mechem part 2 endalew tesfa dergalew

  • @hanaini
    @hanaini5 ай бұрын

    ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @jfdy3618
    @jfdy36185 ай бұрын

    እግዚአብሔርይመስገን❤❤❤ ቃለህወትያሰማልን

  • @askalemariyam8253
    @askalemariyam82535 ай бұрын

    AMEN AMEN AMEN KALE hiwotn yeseman abbatchn❤❤❤❤

  • @asegedechanbesso1399
    @asegedechanbesso13995 ай бұрын

    መምህር ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መች መስሚያ አላቸው አውቆ የተኛን ምን ቢሉት አይነት ሆኖ ነው እኮ

  • @eyasulule3308
    @eyasulule33085 ай бұрын

    Ephe:4-11 ante letesher man Arapaho?

  • @mesfinbweldetensae
    @mesfinbweldetensae5 ай бұрын

    መምህር የሐዋርያት ስራንና የጳውሎስን መልዕክቶች እንደሚያነቡ ተስፋ አለኝ

  • @gebrailkal1647

    @gebrailkal1647

    4 ай бұрын

    😂

  • @gebrailkal1647

    @gebrailkal1647

    4 ай бұрын

    የሰው መዳን ትንቢት ተፈፅሟል ። በአዲስ ኪዳን የሚመጣውን እያሰቡ መናገር ሌላ ነው ነው ያሉት 2:10 ከዚ በኃላ የሰውን ድህነት የሚተነብይ የለም

  • @tedroskidane3179
    @tedroskidane31795 ай бұрын

    ሐዋሪያት 11:27 በዚያም ወራት ነቢያት ከኢየሩሳሌም ወደ አንፆኪያ ወረዱ

  • @gebrailkal1647

    @gebrailkal1647

    4 ай бұрын

    የሰው መዳን ትንቢት ተፈፅሟል ። በአዲስ ኪዳን የሚመጣውን እያሰቡ መናገር ሌላ ነው ነው ያሉት 2:10 ከዚ በኃላ የሰውን ድህነት የሚተነብይ የለም

  • @tedroskidane3179
    @tedroskidane31795 ай бұрын

    ሕዝቡም ይህ ከገሊላ ናዝሬት የመጣ ነቢዩ እየሱስ ነው ማቴ፣21:11

  • @saveethiopia9207
    @saveethiopia92075 ай бұрын

    አባ አዲስ ማስተካከያ እርማት አጋብስ የሚባል አንድ ነብይ እንደ ነበረ እና በአለም ላይ ርሃብ እንደሚመጣ ተንብዮ ነበር።

  • @ghmajk23
    @ghmajk235 ай бұрын

    ምነው አባ የሐ.ሥራን አላነበቡም ?

  • @tsehayeshiferaw8096
    @tsehayeshiferaw80965 ай бұрын

    የሐዋርያት ሥራ 21:10 ላይ አያሌ ቀንም ተቀምጠን ሳለን ነቢይ የነበረ አጋቦስ የሚሉት አንድ ሰው ከይሁዳ ወረደ። የሚለውን እንዴት ሳያነቡት ቀሩ። እባክዎ እራስዎን ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም አስተዋልና ንስሀ ገብተው ማስተካከያ መግለጫ ይስጡበት።

  • @gebrailkal1647

    @gebrailkal1647

    4 ай бұрын

    የሰው መዳን ትንቢት ተፈፅሟል ። በአዲስ ኪዳን የሚመጣውን እያሰቡ መናገር ሌላ ነው ነው ያሉት 2:10 ከዚ በኃላ የሰውን ድህነት የሚተነብይ የለም

  • @gebrailkal1647

    @gebrailkal1647

    4 ай бұрын

    ገና ይተነትናሉ እንዴት ወስላ እንደሆናቹ

  • @tedroskidane3179
    @tedroskidane31795 ай бұрын

    ሐዋ፣13:1 በአንፆኪያም ባለችው ቤተ ክርስቲያን ነቢያትና መምህራን ነበሩ እነሱም በርናባስ ስሞኦን ሉክዮስ ምንሄ ሳውል ነበሩ

  • @gebrailkal1647

    @gebrailkal1647

    4 ай бұрын

    የሰው መዳን ትንቢት ተፈፅሟል ። በአዲስ ኪዳን የሚመጣውን እያሰቡ መናገር ሌላ ነው ነው ያሉት 2:10 ከዚ በኃላ የሰውን ድህነት የሚተነብይ የለም

  • @Maar1950
    @Maar19505 ай бұрын

    ሖዋ 11፥27 ያንብቡት

  • @gebrailkal1647

    @gebrailkal1647

    4 ай бұрын

    የሰው መዳን ትንቢት ተፈፅሟል ። በአዲስ ኪዳን የሚመጣውን እያሰቡ መናገር ሌላ ነው ነው ያሉት 2:10 ከዚ በኃላ የሰውን ድህነት የሚተነብይ የለም

  • @martadamena2506
    @martadamena25065 ай бұрын

    Good amharic knowledge and speaking with meaningless and false teaching.

  • @asnabelayneh7228
    @asnabelayneh72285 ай бұрын

    ዘለዋውያን ምዕራፍ 12 ላይ ሴቶች ከወለዱ በኃላ የሚጠብቁት የመንፃት ስርዓት እና ህፃኑ በ8ተኛው ቀን ይገረዝ እንጂ ... እግዚአብሔር የልቦናዎትን አይኖች ያብራልዎ እባካችሁ ንስሃ ግቡ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደው ኢየሱስ ያድናል ያመነ ይድናል ያላመነ ይፈረድበታል ! Jesus is coming soon !

  • @Ya-rm4qp
    @Ya-rm4qp5 ай бұрын

    ነብያት ።።ለእግዚአብሔር ያደሩ በዱር ቅጠል ፍራፍሬ እየበሉ።።በባዶ እግራቸው የሚሄዱ።።ናቸው እንጂ እንደ ጴንጤ በድሎት እየኖረ ራሱን ነብይ ብሎ የሚሾም አይደለም ።

  • @tsehayeshiferaw8096
    @tsehayeshiferaw80965 ай бұрын

    ነብይ ማለት ምን ማለት ነው። ትንቢት የሚናገሩት እኮ ነብያት ናቸው። መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 10:5 ላይ ከዚያም በኋላ የፍልስጥኤማውያን ጭፍራ ወዳለበት ወደ እግዚአብሔር ኮረብታ ትመጣለህ፤ ወደዚያም ወደ ከተማይቱ በደረስህ ጊዜ፥ በገናና ከበሮ እምቢልታና መሰንቆ ይዘው ትንቢት እየተናገሩ ከኮረብታው መስገጃ የሚወርዱ የነቢያት ጉባኤ ያገኙሃል። ይላል። 1ኛ ጴጥሮስ 1:10 ላይም ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩት ነቢያት ስለዚህ መዳን ተግተው እየፈለጉ መረመሩት፤ ይላል። በአዲስ ኪዳን ትንቢት መናገር አንዱ ለክርስቲያኖች የተሰጠ የፀጋ ስጦታ እንደሆነና 1ኛ ቆሮ 12፡ 10 ጀምሮ ይናገራል። በአዲስ ኪዳን በርካታ ትንቢት የሚናገሩ ሴቶችና ወንድ አማኞች ነበሩ። ለምሳሌ: በሐዋርያት ሥራ 21:9 ላይ ለፊሊጶስ ትንቢት የሚናገሩ አራት ደናግል ሴቶች ልጆች ነበሩት። ይላል። እንደገና እንዲያጤኑት በትህትና እጠይቅዎታለሁ።

  • @tewuledmenelik2346

    @tewuledmenelik2346

    4 ай бұрын

    dear the bible ends with revelation right? and revelation was wrote by john which makes him the last prophet that's what our father said from the old testment prophets to the new it ends with john's revelation the one you mentioned are before the revelation that makes our father correct becuz there is no prophet after john

Келесі